โยบ 23 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

โยบ 23:1-17

โยบ

1แล้วโยบจึงตอบว่า

2“คำร้องทุกข์ของข้าวันนี้ยังคงเป็นคำที่ขมขื่น

พระหัตถ์ของพระองค์23:2 ภาษาฮีบรูว่าพระหัตถ์ซึ่งอยู่บนข้าก็หนักหน่วงทั้งๆ ที่23:2 หรือในขณะที่ข้าร้องครวญคราง

3ถ้าเพียงแต่ข้ารู้ว่าจะหาพระเจ้าได้ที่ไหน

ถ้าเพียงแต่ข้าสามารถไปถึงที่ประทับของพระองค์!

4ข้าจะทูลแถลงคดีของข้าต่อหน้าพระองค์

และขอโต้แย้งอย่างเต็มที่

5แล้วข้าจะรู้ว่าพระองค์จะทรงตอบข้าว่าอย่างไร

และข้าจะใคร่ครวญสิ่งที่พระองค์ตรัส

6พระองค์จะทรงใช้อำนาจอันยิ่งใหญ่ต่อต้านข้าหรือ?

หามิได้ พระองค์จะไม่ทรงตั้งข้อหาข้า

7ที่นั่นคนชอบธรรมสามารถชี้แจงเหตุผลต่อพระองค์ได้

และข้าจะได้รับการปลดปล่อยโดยองค์ตุลาการของข้าให้พ้นมลทินตลอดไป

8“แต่ถึงข้าไปทางตะวันออก พระองค์ก็ไม่อยู่ที่นั่น

ถ้าข้าไปทางตะวันตก ก็ไม่พบพระองค์

9เมื่อพระองค์ทรงกระทำพระราชกิจอยู่ทางทิศเหนือ ข้าไม่เห็นพระองค์

เมื่อพระองค์หันมาทางใต้ ข้าหาพระองค์ไม่พบ

10แต่พระองค์ทรงทราบทางที่ข้าไป

เมื่อพระองค์ทรงทดสอบข้าแล้ว ข้าจะเป็นดั่งทองคำ

11ข้าดำเนินตามรอยพระบาทของพระองค์อย่างใกล้ชิด

ข้าอยู่ในทางของพระองค์โดยไม่หันเห

12ข้าไม่ได้พรากจากพระบัญชาของพระองค์

ข้าเห็นว่าพระวจนะจากพระโอษฐ์ของพระองค์ล้ำค่ายิ่งกว่าอาหารประจำวัน

13“แต่พระองค์ก็ยังทรงยืนกรานเด็ดเดี่ยว และใครเล่าจะต่อต้านพระองค์ได้?

พระองค์ทรงกระทำทุกสิ่งตามชอบพระทัย

14พระองค์ทรงกระทำแก่ข้าตามที่ทรงมีประกาศิตไว้

และพระองค์ยังมีแผนการอื่นๆ เก็บไว้อีกมากมาย

15ด้วยเหตุนี้ข้าจึงครั่นคร้ามต่อหน้าพระองค์

เมื่อคิดถึงสิ่งเหล่านี้ทั้งหมด ข้าก็ยำเกรงพระองค์

16พระเจ้าทรงกระทำให้จิตใจของข้าอ่อนระโหย

องค์ทรงฤทธิ์ทรงเขย่าขวัญข้า

17ถึงกระนั้นความมืดทึบที่กลบหน้าข้า

ก็ไม่ทำให้ข้าเงียบลง

New Amharic Standard Version

ኢዮብ 23:1-17

ኢዮብ

1ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤

2“ዛሬም ሐዘኔ መራራ ነው፤

እያቃሰትሁ እንኳ እጁ23፥2 በሰብዓ ሊቃናት ትርጕም፣ በሱርስትና በዕብራይስጡ ላይ፣ እጅ በላዬ ይላል። በላዬ ከብዳለች።

3እርሱን የት እንደማገኘው ባወቅሁ፤

ወደ መኖሪያውም መሄድ በቻልሁ!

4ጕዳዬን በፊቱ አቀርብ ነበር፤

አፌንም በሙግት እሞላው ነበር።

5የሚመልስልኝ ቃል ምን እንደ ሆነ ባወቅሁ ነበር፤

የሚለኝንም ባስተዋልሁ ነበር።

6በታላቅ ኀይሉ ከእኔ ጋር ይሟገት ይሆን?

አይደለም፤ ይልቁን ያደምጠኛል።

7ቅን ሰው ጕዳዩን በእርሱ ፊት ያቀርባል፤

እኔም ከፈራጄ ለዘላለም ነጻ እሆናለሁ።

8“ዳሩ ግን ወደ ምሥራቅ ብሄድ፣ በዚያ የለም፤

ወደ ምዕራብም ብሄድ፣ እርሱን አላገኘውም፤

9በሰሜን እየሠራ ሳለ አላየውም፤

ወደ ደቡብ በሚዞርበት ጊዜ ደብዛው አይገኝም።

10ግን እኔ የምሄድበትን መንገድ ያውቃል፤

ከፈተነኝም በኋላ እንደ ወርቅ እወጣለሁ።

11እግሮቼ ርምጃውን በጥብቅ ተከታትለዋል፤

ፈቀቅ ሳልል መንገዱን ጠብቄአለሁ።

12ከአፉ ከወጣው ትእዛዝ አልራቅሁም፣

የአንደበቱን ቃል ከዕለት እንጀራዬ አብልጬ ይዣለሁ።

13“እርሱ ግን ራሱን ችሎ ብቻውን የሚኖር ነው፤ የሚቋቋመውስ ማን ነው?

እርሱ የፈቀደውን ያደርጋል።

14በእኔ ላይ የወሰነውን ይፈጽማል፤

ይህን የመሰለ ዕቅድም ገና ብዙ አለው።

15በፊቱ የደነገጥሁትም ለዚህ ነው፤

ይህን ሁሉ ሳስብ እፈራለሁ።

16እግዚአብሔር ልቤን አባባው፤

ሁሉንም የሚችል አምላክ አስደነገጠኝ።

17ይህም ሆኖ ሳለ ጨለማው፣

ፊቴንም የጋረደው ጽልመት ልሳኔን አልዘጋውም።