โยบ 17 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

โยบ 17:1-16

1จิตวิญญาณของข้าแหลกสลาย

วันคืนของข้าหดสั้นลง

หลุมฝังศพรอข้าอยู่

2แน่ทีเดียว กลุ่มนักเยาะเย้ยรุมล้อมข้า

ตาของข้าต้องมองดูความเกลียดชังของพวกเขา

3“ข้าแต่พระเจ้า โปรดให้ข้าพระองค์มีสิ่งค้ำประกันตามที่ทรงเรียกร้อง

ใครเล่าจะค้ำประกันให้ข้าพระองค์?

4พระองค์ทรงปิดความคิดจิตใจของพวกเขาไว้จากความเข้าใจ

ฉะนั้นจะไม่ทรงปล่อยให้พวกเขามีชัยชนะ

5หากคนใดปรักปรำเพื่อนเพราะเห็นแก่สินบน

ลูกหลานของเขาจะตามืดมัวไป

6“พระเจ้าทรงกระทำให้ข้าตกเป็นขี้ปากของทุกคน

พวกเขาถ่มน้ำลายใส่หน้าข้า

7ตาของข้ามืดมัวเพราะความทุกข์โศก

และทุกส่วนในร่างกายของข้าเป็นเพียงเงา

8คนชอบธรรมใจหายเมื่อเห็นข้า

ผู้บริสุทธิ์ถูกปลุกขึ้นให้ต่อต้านคนอธรรม

9แต่คนชอบธรรมจะยึดมั่นอยู่ในวิถีของตน

ผู้ที่มือสะอาดจะเข้มแข็งขึ้นเรื่อยๆ

10“ส่วนพวกท่านทุกคน มาสิ ลองดูอีก!

ข้าจะไม่พบสักคนที่มีปัญญาในพวกท่านเลย

11วันคืนของข้าผ่านพ้นไป แผนการต่างๆ ของข้าป่นปี้หมด

ความปรารถนาในใจข้าย่อยยับไป

12พวกเขาเปลี่ยนกลางคืนเป็นกลางวัน

และในความมืด พวกเขากล่าวว่า ‘ความสว่างมาใกล้แล้ว’

13หากแดนผู้ตายเป็นที่พักพิงเดียวที่ข้าหวัง

หากข้าต้องกางที่นอนอยู่ในความมืดมิด

14หากข้าเรียกความเน่าเปื่อยว่า ‘พ่อ’

และเรียกหนอนว่า ‘แม่’ หรือ ‘พี่สาว’

15เมื่อนั้นความหวังของข้าอยู่ที่ไหน?

มีใครบ้างพบความหวังในตัวข้า?

16มันจะลงสู่ประตูแห่งความตายหรือ?

จะลงไปในธุลีดินกับข้าหรือ?”

New Amharic Standard Version

ኢዮብ 17:1-16

1መንፈሴ ደክሟል፣

ዘመኔ ዐጥሯል፤

መቃብርም ተዘጋጅቶልኛል።

2አላጋጮች ከብበውኛል፤

ትኵረቴም ትንኰሳቸው ላይ ነው።

3“እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ተያዥ ሁነኝ፤

ከአንተ ሌላ ዋስ የሚሆነኝ ማን አለ?

4እንዳያስተውሉ ልባቸውን ይዘሃል፤

ስለዚህ ድል አትሰጣቸውም።

5ለጥቅም ሲል ወዳጁን የሚያወግዝ፣

የልጆቹ ዐይን ይታወራል።

6“እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ መተረቻ፣

ፊቱ ላይ የሚተፋበት ሰውም አደረገኝ።

7ዐይኔ ከሐዘን የተነሣ ፈዘዘ፤

መላ አካሌም እንደ ጥላ ሆነ።

8ቅኖች በዚህ ነገር ይደነግጣሉ፤

ንጹሓንም በዐመፀኞች ላይ ይነሣሉ።

9ጻድቃን ግን በያዙት መንገድ ይጸናሉ፤

ንጹሕ እጅ ያላቸውም እየበረቱ ይሄዳሉ።

10“ነገር ግን እናንተ ሁላችሁ፣ እስቲ ተመልሳችሁ እንደ ገና ሞክሩ!

ከመካከላችሁ አንድም ጠቢብ አላገኝም።

11ዕድሜዬ ዐለቀ፤ ዕቅዴም ከሸፈ፤

የልቤም ሐሳብ ከንቱ ሆነ።

12እነዚህ ሰዎች ሌሊቱን ወደ ቀን ይለውጣሉ፤

ጨልሞም እያዩ፣ ‘ብርሃን ቀርቧል’ ይላሉ።

13ተስፋ የማደርገው ቤት መቃብር17፥13 በዕብራይስጡ፣ ሲኦል ይላል። ብቻ ከሆነ፣

መኝታዬንም በጨለማ ካነጠፍሁ፣

14መበስበስን፣ ‘አንተ አባቴ ነህ፤’

ትልንም፣ ‘አንቺ እናቴ’ ወይም ‘እኅቴ ነሽ’ ካልሁ፣

15ታዲያ፣ የእኔ ተስፋ ወዴት ነው?

ተስፋዬን የሚያይልኝስ ማን ነው?

16ወደ ሞት17፥16 በዕብራይስጡ፣ ሲኦል ይላል። ደጅ ይወርዳልን?

አብረንስ ወደ ትቢያ እንሄዳለንን?”