สดุดี 137 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

สดุดี 137:1-9

สดุดี 137

1ที่ริมฝั่งแม่น้ำของบาบิโลน เรานั่งลงและร่ำไห้

เมื่อระลึกถึงศิโยน

2เราแขวนพิณของเราไว้

ที่ต้นปอปลาร์

3เพราะที่นั่น ผู้คุมขอให้เราร้องเพลง

ผู้ทรมานเราสั่งให้เราร้องเพลงแห่งความยินดี

พวกเขาพูดว่า “ไหนร้องเพลงแห่งศิโยนให้ฟังสักบทซิ!”

4เราจะขับร้องบทเพลงขององค์พระผู้เป็นเจ้า

ในดินแดนต่างด้าวได้อย่างไร?

5เยรูซาเล็มเอ๋ย หากเราลืมเจ้า

ขอให้มือขวาของเราลืมความชำนาญเถิด

6ขอให้ลิ้นของเราเกาะติดเพดานปาก

หากเราลืมเจ้า

หากเราไม่ได้ถือว่าเยรูซาเล็มเป็นสุดยอดแห่งความชื่นชมยินดี

7ข้าแต่องค์พระผู้เป็นเจ้า ขอทรงจดจำสิ่งที่ชาวเอโดมได้ทำ

ในวันที่กรุงเยรูซาเล็มแตก

พวกเขาโห่ร้องว่า “พังมันเลย”

“ทลายให้ถึงรากถึงโคนเลย!”

8โอ ธิดาแห่งบาบิโลน137:8 คือ ชาวบาบิโลนเจ้าจะพินาศย่อยยับ

ความสุขมีแก่ผู้ที่คืนสนองเจ้า

อย่างสาสมกับที่เจ้าได้ทำกับเรา

9แก่ผู้ที่จับลูกเล็กเด็กแดงของเจ้า

แล้วฟาดลงกับก้อนหิน

New Amharic Standard Version

መዝሙር 137:1-9

መዝሙር 137

የግዞተኞች ቅኔ

1በባቢሎን ወንዞች አጠገብ፣ በዚያ ተቀምጠን ሳለን፣

ጽዮን ትዝ ባለችን ጊዜ አለቀስን።

2እዚያም በአኻያ ዛፎች ላይ፣

በገናዎቻችንን ሰቀልን።

3የማረኩን በዚያ እንድንዘምርላቸው ጠየቁን፤

የሚያሠቃዩን የደስታ ዜማ ፈለጉብን፤

ደግሞም፣ “ከጽዮን መዝሙሮች አንዱን ዘምሩልን” አሉን።

4የእግዚአብሔርን ዝማሬ፣

እንዴት በባዕድ ምድር እንዘምር!

5ኢየሩሳሌም ሆይ፤ ብረሳሽ፣

ቀኝ እጄ ትክዳኝ።

6ሳላስታውስሽ ብቀር፣

ኢየሩሳሌምን የደስታዬ ቍንጮ ባላደርግ፣

ምላሴ ከትናጋዬ ጋር ትጣበቅ።

7እግዚአብሔር ሆይ፤ ኢየሩሳሌም በወደቀችበት ቀን፣

ኤዶማውያን እንዴት እንደ ዛቱ ዐስብ፤

ደግሞም፣ “አፍርሷት፤

ፈጽማችሁ አፈራርሷት!” አሉ።

8አንቺ አጥፊ የሆንሽ የባቢሎን ልጅ ሆይ፤

በእኛ ላይ ስለ ፈጸምሽው ድርጊት፣

የእጅሽን የሚሰጥሽ የተመሰገነ ነው፤

9ሕፃናትሽንም ይዞ፣

በዐለት ላይ የሚፈጠፍጥ የተመሰገነ ነው።