สดุดี 127 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

สดุดี 127:1-5

สดุดี 127

(บทเพลงใช้แห่ขึ้นไปยังเยรูซาเล็ม บทประพันธ์ของโซโลมอน)

1หากองค์พระผู้เป็นเจ้าไม่ได้ทรงสร้างบ้าน

ผู้สร้างลงแรงไปก็เหนื่อยเปล่า

หากองค์พระผู้เป็นเจ้าไม่ได้ทรงพิทักษ์รักษานคร

คนยามยืนเฝ้าอยู่ก็เหนื่อยเปล่า

2เป็นการเหนื่อยเปล่าที่ท่านลุกขึ้นแต่เช้ามืด

ทำงานจนดึกดื่น

ตรากตรำเพื่อปากเพื่อท้อง

เพราะพระเจ้าทรงให้ผู้ที่พระองค์ทรงรักหลับสบาย127:2 หรือเพราะขณะที่เขาหลับอยู่ พระองค์ทรงจัดเตรียมให้

3บุตรทั้งหลายเป็นมรดกจากองค์พระผู้เป็นเจ้า

บุตรหลานเป็นบำเหน็จจากพระองค์

4บุตรที่เกิดแก่คนหนุ่มฉกรรจ์

เป็นเหมือนลูกศรในมือนักรบ

5ความสุขมีแก่

ผู้ที่มีลูกธนูอยู่เต็มแล่ง

เขาจะไม่ต้องอับอาย

เมื่อขับเคี่ยวกับศัตรูที่ประตูเมือง

New Amharic Standard Version

መዝሙር 127:1-5

መዝሙር 127

በእግዚአብሔር መታመን

የሰሎሞን መዝሙረ መዓርግ።

1እግዚአብሔር ቤትን ካልሠራ፣

ሠራተኞች በከንቱ ይደክማሉ፤

እግዚአብሔር ከተማን ካልጠበቀ፣

ጠባቂ በከንቱ ይተጋል።

2የዕለት ጕርስ ለማግኘት በመጣር፣

ማልዳችሁ መነሣታችሁ፣

አምሽታችሁም መተኛታችሁ ከንቱ ነው፤

እርሱ ለሚወድዳቸው እንቅልፍን ያድላልና።127፥2 ወይም ተኝተው ሳሉ ምግብ ያዘጋጅላቸዋል።

3እነሆ፤ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፤

የማሕፀንም ፍሬ ከቸርነቱ የሚገኝ ነው።

4በወጣትነት የተገኙ ወንዶች ልጆች፣

በጦረኛ እጅ እንዳሉ ፍላጾች ናቸው።

5ኰረጆዎቹ በእነዚህ የተሞሉ፣

የተባረከ ሰው ነው፤

ከጠላቶቻቸው ጋር በአደባባይ በሚሟገቱበት ጊዜ፣

አይዋረዱም።