สดุดี 11 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

สดุดี 11:1-7

สดุดี 11

(ถึงหัวหน้านักร้อง เพลงสดุดีของดาวิด)

1ข้าพเจ้าลี้ภัยอยู่ในองค์พระผู้เป็นเจ้า

แล้วเหตุใดท่านจึงกล่าวกับข้าพเจ้าว่า

“จงหนีไปที่ภูเขาของท่านดั่งนก

2เพราะคนชั่วได้โก่งคันธนู

พวกเขาได้เอาลูกศรพาดสายไว้

เพื่อยิงจากเงามืด

ยิงไปที่ผู้มีใจเที่ยงตรง

3เมื่อรากฐานถูกทำลายลงแล้ว

คนชอบธรรมจะทำอะไรได้?11:3 หรือองค์ผู้ชอบธรรมกำลังทำอะไร?

4องค์พระผู้เป็นเจ้าสถิตในพระวิหารอันศักดิ์สิทธิ์ของพระองค์

องค์พระผู้เป็นเจ้าประทับบนบัลลังก์แห่งฟ้าสวรรค์

พระองค์ทรงสังเกตทุกคนบนโลก

พระเนตรของพระองค์ทรงตรวจสอบพวกเขา

5องค์พระผู้เป็นเจ้าทรงตรวจสอบคนชอบธรรม

แต่คนชั่ว11:5 หรือพระยาห์เวห์ องค์ผู้ชอบธรรมทรงตรวจสอบคนชั่วและบรรดาผู้ที่ชอบความโหดร้ายทารุณนั้น

พระองค์ทรงเกลียดเข้ากระดูกดำ

6พระองค์จะทรงเทถ่านเพลิง

และไฟกำมะถันลงเหนือคนชั่วดั่งห่าฝน

และเผาผลาญเขาด้วยลมอันร้อนแรง

7เพราะองค์พระผู้เป็นเจ้าทรงชอบธรรม

พระองค์ทรงรักความยุติธรรม

คนชอบธรรมจะเห็นพระพักตร์พระองค์

New Amharic Standard Version

መዝሙር 11:1-7

መዝሙር 11

የጻድቃን ትምክሕት

ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር።

1በእግዚአብሔር ታምኛለሁ፤

ታዲያ ነፍሴን፣ “እንደ ወፍ ወደ ተራራ ብረሪ”

ለምን ትሏታላችሁ?

2ደግሞም ለምን እንዲህ ትሉኛላችሁ?

“ክፉዎች፣ እነሆ፤ ቀስታቸውን ገትረዋል፤

የቅኑን ሰው ልብ በጨለማ ለመንደፍ፣

ፍላጻቸውን በአውታሩ ላይ ደግነዋል።

3መሠረቱ ከተናደ፣

ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?”11፥3 ወይም ጻድቁ ምን እያደረገ ነው?

4እግዚአብሔር በተቀደሰ መቅደሱ አለ፤

የእግዚአብሔር ዙፋን በሰማይ ነው።

ዐይኖቹ ሰዎችን ይመለከታሉ፤

ቅንድቦቹም የሰው ልጆችን ይመረምራሉ።

5እግዚአብሔር ጻድቁንና ኀጥኡን ይመረምራል፤11፥5 ወይም ጻድቁ እግዚአብሔር ኀጥኡን ይመረምራል

ዐመፃን የሚወድዱትን ግን፣

ነፍሱ ትጠላቸዋለች።

6እርሱ በክፉዎች ላይ የእሳት ፍምና ዲን ያዘንባል፤

የጽዋቸውም ዕጣ ፈንታ፣

የሚለበልብ ዐውሎ ነፋስ ነው።

7እግዚአብሔር ጻድቅ ነውና፤

የጽድቅ ሥራም ይወድዳል፤

ቅኖችም ፊቱን ያያሉ።