ปัญญาจารย์ 6 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

ปัญญาจารย์ 6:1-12

1ข้าพเจ้าเห็นความเลวร้ายอีกอย่างหนึ่งภายใต้ดวงอาทิตย์ ซึ่งหนักหนาสาหัสสำหรับมนุษย์ 2คือพระเจ้าประทานความมั่งคั่ง ทรัพย์สมบัติ และเกียรติแก่บางคน จนเขามีทุกสิ่งที่ใจปรารถนา แต่พระเจ้าไม่ได้ให้เขาชื่นชมสิ่งเหล่านั้น กลับมีคนแปลกหน้ามาชื่นชมแทน นี่ก็อนิจจัง เป็นความเลวร้ายที่น่าสลดใจ

3บางคนอาจมีลูกหลานนับร้อยและมีอายุยืน แต่ไม่ว่าจะอายุยืนแค่ไหน ถ้าไม่สามารถชื่นชมความรุ่งเรืองของตน และไม่ได้รับการจัดงานศพอย่างสมเกียรติแล้ว ข้าพเจ้าขอบอกว่าทารกที่ตายตั้งแต่เกิดยังดีกว่าเขาเสียอีก 4ทารกนั้นเกิดมาอย่างไร้ความหมาย จากไปในความมืด และชื่อนั้นถูกคลุมไว้ในความมืด 5แม้ไม่เคยเห็นแสงตะวัน ไม่รับรู้สิ่งใด ก็ยังได้พักสงบมากกว่าเขา 6ต่อให้เขามีอายุยืนพันปีทวีเท่า แต่ไม่ได้ชื่นชมกับความเจริญรุ่งเรืองของตน ทุกคนล้วนไปยังที่เดียวกันไม่ใช่หรือ?

7ทุกคนลงทุนลงแรงก็เพื่อปากท้อง

กระนั้นความอยากของเขาก็ไม่เคยอิ่ม

8คนฉลาดได้เปรียบอะไรกว่าคนโง่?

คนยากจนแม้รู้ว่าควรประพฤติปฏิบัติอย่างไรต่อหน้าคนอื่นๆ

ก็จะได้ประโยชน์อะไรเล่า?

9มีเท่าที่ตาเห็นก็ดีกว่าเที่ยวอยากได้ไปเรื่อย

นี่ก็อนิจจัง วิ่งไล่ตามลม

10สิ่งใดๆ ที่มีอยู่ล้วนถูกระบุชื่อไว้ก่อนแล้ว

และมนุษย์เป็นอะไรก็รู้กันอยู่แล้ว

ไม่มีใครสามารถขัดขืนต่อสู้

กับผู้ที่แข็งแรงกว่าตน

11ยิ่งพูดหลายคำ

ยิ่งลดทอนความหมาย

แล้วนั่นจะเป็นประโยชน์กับใคร?

12เพราะใครเล่าจะรู้ว่าอะไรดีสำหรับมนุษย์ในช่วงชีวิตอันสั้นและคืนวันอันอนิจจังซึ่งผ่านพ้นไปเหมือนเงา? ใครจะบอกเขาได้ว่าหลังจากเขาจากไปแล้วจะมีอะไรเกิดขึ้นบ้างภายใต้ดวงอาทิตย์?

New Amharic Standard Version

መክብብ 6:1-12

1ከፀሓይ በታች ሌላ ክፉ ነገር አየሁ፤ እርሱም ለሰዎች እጅግ የሚከብድ ነው፤ 2ሰው ልቡ የሚሻውን እንዳያጣ፣ እግዚአብሔር ባለጠግነትን፣ ሀብትንና ክብርን ይሰጠዋል፤ እግዚአብሔር ግን እንዲደሰትበት ሥልጣን አልሰጠውም፤ ይልቁን ባዕድ ይደሰትበታል። ይህም ከንቱ፣ እጅግም ክፉ ነገር ነው።

3አንድ ሰው መቶ ልጅ ሊኖረውና ብዙ ዓመት ሊኖር ይችላል፤ ምንም ያህል ይኑር፣ በሀብቱ ደስ ካልተሰኘበትና በአግባብ ካልተቀበረ፣ ከእርሱ ይልቅ ጭንጋፍ ይሻላል እላለሁ፤ 4ምክንያቱም በከንቱ ይመጣል፤ በጨለማም ይሄዳል፤ ስሙም በጨለማ ተሸፍኗል። 5ፀሓይን ባያይና ምንም ነገር ባያውቅ እንኳ፣ እርሱ ከዚያ ሰው ይልቅ ዕረፍት አለው፤ 6ሁለት ጊዜ ሺሕ ዓመት ቢኖር፣ ነገር ግን በሀብቱ ደስ ባይሰኝበት፣ ሁሉ ወደዚያ ስፍራ የሚሄድ አይደለምን?

7የሰው ጥረት ሁሉ ለአፉ ነው፤

ፍላጎቱ ግን ፈጽሞ አይረካም።

8ጠቢብ ከሞኝ ይልቅ ምን ብልጫ አለው?

ድኻስ በሌሎች ፊት እንዴት እንደሚኖር በማወቁ፣

ትርፉ ምንድን ነው?

9በምኞት ከመቅበዝበዝ፣

በዐይን ማየት ይሻላል፤

ይህም ደግሞ ከንቱ፣

ነፋስንም እንደ መከተል ነው።

10አሁን ያለው ሁሉ አስቀድሞ ስም የተሰጠው ነው፤

ሰው የሚሆነውም አስቀድሞ የታወቀ ነው፤

ከራሱ ይልቅ ከሚበረታ ጋር፣

ማንም አይታገልም።

11ቃል በበዛ ቍጥር፤

ከንቱነት ይበዛል፤

ይህ ታዲያ ለሰው ምን ይጠቅማል?

12ሰው በሕይወት ሳለ፣ እንደ ጥላ በሚያልፉት ጥቂትና ከንቱ በሆኑት ቀኖቹ፣ ለሰው መልካም የሆነውን የሚያውቅ ማን ነው? እርሱ ከሄደ በኋላስ ከፀሓይ በታች የሚሆነውን ማን ሊነግረው ይችላል?