ปัญญาจารย์ 11 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

ปัญญาจารย์ 11:1-10

ขนมปังบนน้ำ

1จงโยนขนมปังของท่านลงบนน้ำ

เพราะหลังจากนั้นหลายวันท่านจะพบมันอีก

2จงแบ่งปันให้คนเจ็ดคนหรือแปดคน

เพราะท่านไม่รู้ว่าภัยพิบัติอันใดจะเกิดขึ้นในแผ่นดิน

3หากเมฆอุ้มน้ำไว้เต็ม

มันจะเทฝนลงมาบนโลก

ไม่ว่าต้นไม้จะล้มไปทางเหนือหรือทางใต้

มันล้มลงตรงไหน มันก็นอนอยู่ตรงนั้น

4ผู้ใดมัวสังเกตลมก็จะไม่หว่านพืช

และผู้ใดที่มองเมฆก็จะไม่เก็บเกี่ยว

5ท่านไม่หยั่งรู้ทางของลม

หรือไม่รู้ว่าร่างกายถูกปั้นขึ้นมา11:5 หรือไม่หยั่งรู้ว่าชีวิต(หรือวิญญาณ)เข้าสู่ร่างกายที่กำลังถูกปั้นขึ้นมาในครรภ์มารดาได้ฉันใด

ท่านก็ไม่อาจเข้าใจพระราชกิจของพระเจ้า

พระผู้สร้างสรรพสิ่งฉันนั้น

6จงหว่านเมล็ดพืชของท่านในยามเช้า

และเมื่อตกเย็นก็อย่าให้มือของท่านว่างงาน

เพราะท่านไม่รู้ว่างานไหนจะสำเร็จ งานนั้นหรืองานนี้

หรือทั้งสองงานจะเจริญดีเหมือนกัน

จงระลึกถึงพระผู้สร้างของเจ้าเมื่อยังเยาว์วัย

7แสงสว่างนั้นชื่นใจ

และการได้เห็นแสงตะวันก็ชื่นตา

8คนเราจะมีชีวิตสั้นยาวเท่าใด

ก็ให้ชื่นชมทุกวันคืนของชีวิตเถิด

แต่ให้เขาระลึกถึงวันคืนอันมืดมนไว้ด้วย

เพราะจะมีหลายวัน

ทุกอย่างที่จะเกิดขึ้นล้วนอนิจจัง

9เยาวชนเอ๋ย จงมีความสุขขณะที่เจ้าอยู่ในปฐมวัย

และให้จิตใจเบิกบานแจ่มใสตลอดวันเวลาในวัยเยาว์ของเจ้า

จงทำตามที่ใจของเจ้าเรียกร้อง

และทำสิ่งใดก็ได้ตามที่ตาเห็นชอบ

แต่รู้ไว้เถิดว่า เนื่องด้วยสิ่งทั้งปวงเหล่านี้

พระเจ้าจะทรงนำเจ้าเข้าสู่การพิพากษา

10ฉะนั้นจงขจัดความห่วงกังวลออกจากจิตใจ

และสลัดความทุกข์ร้อนออกจากกายของเจ้า

เพราะวัยเยาว์และพละกำลังล้วนอนิจจัง

New Amharic Standard Version

መክብብ 11:1-10

እንጀራ በውሃ ላይ

1እንጀራህን በውሃ ላይ ጣል፤

ከብዙ ቀን በኋላ መልሰህ ታገኘዋለህና።

2ሀብትህን ሰባት ቦታ፣ እንዲያውም ስምንት ቦታ ከፍለህ አስቀምጥ፤

በምድሪቱ ላይ የሚመጣውን ጥፋት አታውቅምና።

3ደመናት ውሃ ካዘሉ፣

በምድር ላይ ዝናብን ያዘንባሉ፤

ዛፍ ወደ ደቡብም ሆነ ወደ ሰሜን ቢወድቅ፣

በወደቀበት ቦታ በዚያ ይጋደማል።

4ነፋስን የሚጠባበቅ አይዘራም፤

ደመናትንም የሚያይ አያጭድም።

5የነፋስን መንገድ እንደማታውቅ፣

ሕይወት ወይም መንፈስ በእናት ማሕፀን ውስጥ ወደሚገኘው አካል እንዴት እንደሚገባም11፥5 ወይም አካል በእናት ማሕፀን ውስጥ እንዴት እንደሚሠራ እንደማታውቅ ሁሉ እንደማታውቅ ሁሉ፣

ሁሉን ሠሪ የሆነውን፣ የእግዚአብሔርን ሥራ

ማስተዋል አትችልም።

6ጧት ላይ ዘርህን ዝራ፤

ማታም ላይ እጅህ ሥራ አይፍታ፤

ይህ ወይም ያ፣

ወይም ሁለቱ መልካም ይሁኑ፣

የቱ እንደሚያፈራ አታውቅምና።

ወጣት ሳለህ ፈጣሪህን ዐስብ

7ብርሃን መልካም ነው፤

ፀሓይንም ማየት ለዐይን ደስ ያሰኛል።

8ሰው ምንም ያህል ብዙ ዓመት ቢኖር፣

በእነዚህ ሁሉ ይደሰት፤

ነገር ግን ጨለማዎቹንም ቀናት ያስብ፤

እነርሱ ይበዛሉና፤

የሚመጣውም ነገር ሁሉ ከንቱ ነው።

9አንተ ወጣት በወጣትነትህ ጊዜ ደስ ይበልህ፤

በወጣትነትህም ዘመን ልብህ ደስ ያሰኝህ፤

የልብህን መንገድ፣

ዐይንህ የሚያየውንም ሁሉ ተከተል፤

ነገር ግን ስለ እነዚህ ነገሮች ሁሉ፣

እግዚአብሔር ወደ ፍርድ እንደሚያመጣህ ዕወቅ።

10ስለዚህ ጭንቀትን ከልብህ አርቅ፤

ክፉ ነገርንም ከሰውነትህ አስወግድ፤

ወጣትነትና ጕብዝና ከንቱ ናቸውና።