Псалтирь 125 – NRT & NASV

New Russian Translation

Псалтирь 125:1-6

Псалом 125

1Песнь восхождения.

Когда вернул Господь пленных на Сион,

мы были как бы во сне.

2Тогда уста наши были наполнены смехом,

и язык наш – пением.

Тогда говорили народы:

«Великие дела сотворил для них Господь».

3Великие дела сотворил для нас Господь,

и мы радовались.

4Верни нам благополучие, Господи,

как реки в пустыне Негев.

5Сеявшие со слезами

будут пожинать с возгласами радости.

6С плачем несущий суму с семенами

с радостью возвратится,

неся свои снопы.

New Amharic Standard Version

መዝሙር 125:1-5

መዝሙር 125

እግዚአብሔር የሚታመኑበትን ይጠብቃል

መዝሙረ መዓርግ።

1በእግዚአብሔር የሚታመኑ፣

ሳትናወጥ ለዘላለም እንደምትኖር እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው።

2ተራሮች ኢየሩሳሌምን እንደ ከበቧት፣

ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም፣ እግዚአብሔር በሕዝቡ ዙሪያ ነው።

3ጻድቃን እጃቸውን ለክፋት እንዳያነሡ፣

የክፉዎች በትረ መንግሥት፣

ለጻድቃን በተመደበች ምድር ላይ አያርፍም።

4እግዚአብሔር ሆይ፤ መልካም ለሆኑ፣

ልባቸውም ለቀና መልካም አድርግ።

5ወደ ጠማማ መንገዳቸው የሚመለሱትን ግን፣

እግዚአብሔር ከክፉ አድራጊዎች ጋር ያስወግዳቸዋል።

በእስራኤል ላይ ሰላም ይውረድ።