Иеремия 45 – NRT & NASV

New Russian Translation

Иеремия 45:1-5

Послание Баруху

1Вот что сказал пророк Иеремия Баруху, сыну Нирии, в четвертом году правления иудейского царя Иоакима45:1 В 605 г. до н. э., сына Иосии, после того, как Барух записал в свиток слова, которые продиктовал ему Иеремия45:1 См. главу 36.:

2– Барух, так говорит тебе Господь, Бог Израиля: 3«Ты говорил: „Горе мне! Господь прибавил скорбь к моим мукам; я устал от стонов и не нахожу покоя“». 4– Скажи ему: «Так говорит Господь: Я разрушу то, что построил, и искореню то, что насадил, во всей этой стране. 5Тебе ли искать для себя чудес? Не ищи. Я насылаю беду на всякую плоть, – возвещает Господь, – но куда бы ты ни отправился, Я спасу тебя».

New Amharic Standard Version

ኤርምያስ 45:1-5

ለባሮክ የተነገረ መልእክት

1በይሁዳ ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም ዘመነ መንግሥት በአራተኛው ዓመት፣ ኤርምያስ በቃል የነገረውን ባሮክ በብራና ላይ ከጻፈ በኋላ፣ ነቢዩ ኤርምያስ ለኔርያ ልጅ ለባሮክ የተናገረው ይህ ነው፤ 2“ባሮክ ሆይ፤ የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይልሃል፤ 3አንተ፣ ‘እግዚአብሔር በሕመሜ ላይ ሐዘን ጨምሮብኛልና ወዮልኝ፤ ከልቅሶዬ ብዛት የተነሣ ደክሜአለሁ፤ ዕረፍትም የለኝም’ ብለሃል።”

4እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እንዲህ በለው፤ ‘እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በምድር ሁሉ የገነባሁትን አፈርሳለሁ፤ የተከልሁትን እነቅላለሁ። 5ታዲያ፣ ለራስህ ታላቅ ነገር ትሻለህን? በሰው ልጆች ሁሉ ላይ ጥፋት አመጣለሁና አትፈልገው፤ ይላል እግዚአብሔር፤ ነገር ግን በሄድህበት ሁሉ ሕይወትህ እንዲተርፍልህ አደርጋለሁ።’ ”