2 ሳሙኤል 21 – NASV & PCB

New Amharic Standard Version

2 ሳሙኤል 21:1-22

የገባዖናውያን ብቀላ

1በዳዊት ዘመነ መንግሥት፣ በተከታታይ ለሦስት ዓመት ራብ ሆነ፤ ስለዚህ ዳዊት እግዚአብሔርን ጠየቀ፤ እግዚአብሔርም፣ “ሳኦል ገባዖናውያንን ስለ ገደለ፣ እርሱና ቤቱ የደም ዕዳ አለባቸው” አለ።

2ንጉሡ ገባዖናውያንን ጠርቶ አነጋገራቸው። ገባዖናውያን ከአሞራውያን የተረፉ እንጂ ከእስራኤል ወገን አልነበሩም፤ እስራኤላውያን ሊጠብቋቸው ቢምሉላቸውም፣ ሳኦል ግን ለእስራኤልና ለይሁዳ ካለው ቅናት የተነሣ ሙሉ በሙሉ ሊያጠፋቸው ፈልጎ ነበር፤ 3ዳዊትም ገባዖናውያንን፣ “ምን ላድርግላችሁ? የእግዚአብሔርን ርስት ትባርኩ ዘንድ ማስተስረያውን ምን ማድረግ አለብኝ?” ሲል ጠየቃቸው።

4ገባዖናውያንም፣ “ከሳኦልም ሆነ ከቤተ ሰቡ ብር ወይም ወርቅ የመጠየቅ መብት የለንም፤ እንዲሁም ከእስራኤል ማንንም ለመግደል መብት የለንም” ብለው መለሱለት።

ዳዊትም፣ “ታዲያ ምን ላድርግላችሁ?” ሲል ጠየቃቸው።

5እነርሱም፣ “እንድንፈራርስና በእስራኤልም ውስጥ በየትኛውም ስፍራ እንዳንኖር ካጠፋንና ደባ ከፈጸመብን ሰው 6ከእርሱ ዘሮች ሰባት ወንዶች ልጆች ይሰጠን፤ እኛም ከእግዚአብሔር በተመረጠው በሳኦል አገር በጊብዓ በእግዚአብሔር ፊት እንስቀላቸው” ብለው መለሱለት።

ስለዚህ ንጉሡ፣ “እሺ እሰጣችኋለሁ” አለ።

7ንጉሥ ዳዊት በራሱና በሳኦል ልጅ በዮናታን መካከል በእግዚአብሔር ፊት ስላደረጉት መሐላ ሲል የሳኦልን ልጅ፣ የዮናታንን ልጅ ሜምፊቦስቴን ከሞት አተረፈ። 8ነገር ግን ንጉሡ፣ የኢዮሄል ልጅ ሪጽፋ ለሳኦል የወለደቻቸውን ሁለቱን ወንዶች ልጆች ሄርሞንንና ሜምፊቦስቴን፤ የሳኦል ልጅ ሜሮብ21፥8 ሁለት የዕብራይስጥ ቅጆች፤ አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናትና የሱርስት ትርጕሞች ከዚህ ጋር ይስማማሉ (እንዲሁም 1ሳሙ 18፥19 ይመ)፤ አብዛኞቹ የዕብራይስጥና የሰብዓ ሊቃናት ቅጆች ግን፣ ሜልኮል ይላሉ። ለመሓላታዊው ለቤርዜሊ ልጅ ለኤስድሪኤል የወለደችለትን አምስት ወንዶች ልጆች ጭምር ወሰደ፤ 9ለገባዖናውያን አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ገድለው በኰረብታው ላይ በእግዚአብሔር ፊት ሰቀሏቸው። ሰባቱም በአንድነት ወደቁ፤ የተገደሉትም በመከሩ ወራት የመጀመሪያ ቀኖች፣ የገብስ ዐጨዳ በተጀመረበት ዕለት ነበር።

10የኢዮሄል ልጅ ሪጽፋ ማቅ ወስዳ፣ በቋጥኝ ላይ ለራሷ አነጠፈች፤ ከመከር ወቅት መጀመሪያ አንሥቶ ዝናብ ከሰማይ በሬሳዎቹ ላይ እስከ ወረደ ጊዜ ድረስ፣ ቀን የሰማይ ወፎች ሌሊት የዱር አራዊት እንዲነኳቸው አልፈቀደችም፤ 11የሳኦል ቁባት የኢዮሄል ልጅ ሪጽፋ ያደረገችውን ዳዊት በሰማ ጊዜ፣ 12ሄዶ የሳኦልንና የልጁን የዮናታንን ዐፅም ከኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች ወሰደ፤ የኢያቢስ ሰዎች፣ ፍልስጥኤማውያን ሳኦልን በጊልቦዓ ከገደሉ በኋላ እነርሱን ከሰቀሉት ከቤትሳን አደባባይ በድብቅ ወስደዋቸው ነበር። 13ዳዊትም የሳኦልንና የልጁን የዮናታንን ዐፅም ከዚያ አመጣ፤ እንዲሁም የእነዚያን የተገደሉትን ሰዎች ዐፅም ሰበሰቡ።

14የሳኦልንና የልጁን የዮናታንን ዐፅም በብንያም አገር ጼላ በተባለ ስፍራ በሳኦል አባት በቂስ መቃብር ቀበሩት፤ ንጉሡ ያዘዘውንም ሁሉ አደረጉ። ከዚያ በኋላም ስለ ምድሪቱ የቀረበውን ጸሎት እግዚአብሔር ሰማ።

በፍልስጥኤማውያን ላይ የተደረገ ጦርነት

21፥15-22 ተጓ ምብ – 1ዜና 20፥4-8

15እንደ ገና በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤል መካከል ጦርነት ተደረገ። ዳዊትም ከሰዎቹ ጋር ሆኖ ፍልስጥኤማውያንን ለመውጋት ወረደ፤ በዚያም ደከመው። 16ከራፋይም ዘሮች አንዱ የሆነ ይሽቢብኖብ የተባለ፣ የናስ ጦሩ ሦስት መቶ ሰቅል21፥16 3.5 ኪሎ ግራም ያህል ነው። የሚመዝንና አዲስ ሰይፍ የታጠቀ ሰው ነበረ፤ እርሱም ዳዊትን ለመግደል ዐሰበ። 17የጽሩያ ልጅ አቢሳ ግን ዳዊትን ለመታደግ መጣ፤ ፍልስጥኤማዊውንም ወግቶ ገደለው። ከዚያም የዳዊት ሰዎች፣ “የእስራኤል መብራት እንዳይጠፋ ከእንግዲህ አንተ ከእኛ ጋር ወደ ጦርነት መውጣት የለብህም” ብለው ማሉለት።

18ከዚህ በኋላ ጎብ በተባለ ስፍራ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ሌላ ጦርነት ተደረገ። በዚያን ጊዜም ኩሳታዊው ሴቦካይ፣ ከራፋይም ዘሮች አንዱ የሆነውን፣ ሳፍን ገደለው።

19ጎብ ላይ ከፍልስጥኤማውያን ጋር በተደረገ ሌላ ጦርነትም፣ የቤተ ልሔሙ የየዓሬዓርጊም ልጅ ኤልያናን21፥19 1ዜና 20፥5 ይመ፤ ዕብራይስጡ ያዔር ኦረጊም ይለዋል።፣ የጦሩ ዘንግ እንደ ሸማኔ መጠቅለያ የሆነውን የጌት ሰው ጎልያድን21፥19 1ዜና 20፥5 ይመ፤ ገደለው።

20እንደ ገና ጌት ላይ በተደረገው ጦርነት በእያንዳንዱ እጁና በእያንዳንዱ እግሩ ስድስት ስድስት ጣቶች በአጠቃላይ ሃያ አራት ጣቶች የነበሩት አንድ ግዙፍ ሰው ነበረ፤ እርሱም ደግሞ ከራፋይም ዘር ነበረ። 21ይህም ሰው እስራኤልን በተገዳደረ ጊዜ፣ የዳዊት ወንድም የሣማ ልጅ ዮናታን ገደለው።

22እነዚህ አራቱ በጌት የራፋይም ዘሮች የነበሩ ናቸው፤ እነርሱም በዳዊትና በሰዎቹ እጅ ወደቁ።

Persian Contemporary Bible

دوم سموئيل 21:1-22

انتقام جبعونی‌ها از خاندان شائول

1در دوران سلطنت داوود، قحطی شد و اين قحطی سه سال طول كشيد. داوود به درگاه خداوند دعا كرد و خداوند فرمود: «اين قحطی به سبب خطای شائول و خاندان اوست، زيرا آنها جبعونی‌ها را كشتند.»

2پس داوود جبعونی‌ها را احضار نمود. (آنها جزو قوم اسرائيل نبودند، بلكه گروه كوچكی از اموری‌ها بودند. بنی‌اسرائيل قسم خورده بودند كه آنها را نكشند؛ اما شائول كه تعصب نژادی داشت سعی كرد آنها را نابود كند.)

3داوود از ايشان پرسيد: «چطور می‌توانم ظلمی را كه در حق شما شده، جبران كنم تا شما قوم خداوند را بركت دهيد؟»

4آنها جواب دادند: «ما از خاندان شائول طلا و نقره نمی‌خواهيم. در ضمن راضی هم نيستيم كه به خاطر ما كسی از اسرائيلی‌ها كشته شود.»

داوود گفت: «شما هر چه بخواهيد برايتان انجام می‌دهم.»

5‏-6آنها گفتند: «هفت نفر از پسران شائول را به دست ما بدهيد، يعنی پسران مردی را كه می‌كوشيد ما را از بين ببرد تا از ما كسی در اسرائيل باقی نماند. ما آنها را در حضور خداوند در جبعه، شهر شائول كه پادشاه برگزيدهٔ خداوند بود، به دار می‌آويزيم.»

پادشاه گفت: «بسيار خوب، اين كار را می‌كنم.»

7داوود به خاطر عهد و پيمانی كه در حضور خداوند با يوناتان بسته بود، پسر او مفيبوشت را كه نوهٔ شائول بود به دست ايشان نداد. 8ولی دو پسر شائول يعنی ارمونی و مفيبوشت را كه مادرشان رصفه، دختر اَيه بود، به ايشان داد. همچنين پنج پسر ميرب را هم كه از دختر شائول، زن عدریئيل پسر برزلای محولاتی به دنیا آمده بودند، به دست آنها سپرد. 9جبعونی‌ها آنها را روی كوه در حضور خداوند به دار آويختند. بدين ترتيب، اين هفت نفر در آغاز فصل درو جو مردند.

10سپس رصفه، كنيز شائول، پلاسی گرفت و آن را روی يک تخته سنگ نزديک اجساد انداخت و تمام فصل درو در آنجا ماند تا نگذارد پرندگان در روز و درندگان در شب اجساد را بخورند. 11وقتی داوود شنيد كه رصفه چه كرده است، 12‏-14ترتيبی داد كه استخوانهای مردگان را دفن كنند. در ضمن از مردان يابيش جلعاد خواهش كرد استخوانهای شائول و پسرش يوناتان را برايش بياورند. (وقتی شائول و يوناتان در جنگی كه در كوه جلبوع واقع شد مردند، فلسطينی‌ها جنازه‌های آنها را در ميدان شهر بيتْ‌شان به دار آويختند، ولی مردان يابيش جلعاد شبانه رفتند و جنازه‌های آنها را دزديدند.) پس استخوانهای شائول و يوناتان را نزد داوود آورده، آنها را در قبر قيس، پدر شائول، واقع در صيلع در ملک بنيامين دفن كردند. سرانجام خداوند دعای داوود را مستجاب نمود و قحطی تمام شد.

جنگ با فلسطينی‌ها

(اول تواريخ 20‏:4‏-8)

15يک بار وقتی فلسطينی‌ها با اسرائيلی‌ها می‌جنگيدند، داوود و افرادش در بحبوحهٔ جنگ خسته و درمانده شدند. 16يک غول فلسطينی به نام يشبی بنوب كه وزن نيزهٔ مفرغی او در حدود سه كيلو و نيم بود و زره‌ای نو بر تن داشت، به داوود حمله كرد و نزديک بود او را بكشد. 17ولی ابيشای پسر صرويه به كمک داوود شتافت و آن فلسطينی را كشت.

بنابراين افراد داوود به تأكيد به او گفتند: «تو اميد اسرائيل هستی و ديگر نبايد به ميدان جنگ بيايی. ما نمی‌خواهيم تو را از دست بدهيم.»

18در جنگی كه بعد در جُب با فلسطينی‌ها درگرفت، سبكای حوشاتی يک غول فلسطينی ديگر به نام ساف را كشت. 19بار ديگر در همان محل، الحانان برادر جليات جتی را كه چوب نيزه‌اش به كلفتی چوب نساجها بود، كشت. 20‏-21يک بار هم وقتی فلسطينی‌ها در جت با اسرائيلی‌ها می‌جنگيدند، يک غول فلسطينی كه در هر دست و پايش شش انگشت داشت، نيروهای اسرائيلی را به ستوه آورد. آنگاه يوناتان، برادرزادهٔ داوود كه پسر شمعا بود، او را كشت. 22اين چهار مرد كه به دست داوود و سربازان او كشته شدند از نسل غول‌پيكران جت بودند.