1 ዜና መዋዕል 8 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 8:1-40

የብንያማዊው የሳኦል ትውልድ ሐረግ

8፥28-38 ተጓ ምብ – 1ዜና 9፥34-44

1ብንያም የበኵር ልጁን ቤላን፣

ሁለተኛ ልጁን አስቤልን፣ ሦስተኛ ልጁን አሐራን፣

2አራተኛ ልጁን ኖሐን፣ አምስተኛ ልጁን ራፋን ወለደ።

3የቤላ ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ፤

አዳር፣ ጌራ፣ አቢሁድ፣8፥3 ወይም፣ የሁድ አባት ጌራ 4አቢሱ፣ ናዕማን፣ አሖዋ፣ 5ጌራ፣ ሰፉፋ፣ ሒራም።

6በጌባ ይኖሩ የነበሩትና በኋላም በምርኮ ወደ መናሐት የተወሰዱት የኤሁድ ዘሮች እነዚህ ናቸው፤

7ናዕማን፣ አኪያ፣ ጌራ፤ በምርኮ ጊዜ እየመራ የወሰዳቸው የዖዛና የአሒሑድ አባት ጌራ ነበረ።

8ሸሐራይም ሚስቶቹን ሑሺምንና በዕራን ከፈታ በኋላ በሞዓብ ምድር ወንዶች ልጆች ወለደ። 9ከሚስቱ ከሖዴሽ ዮባብን፣ ዲብያን፣ ማሴን፣ ማልካምን፣ 10ይዑጽን፣ ሻክያንና ሚርማን ወለደ፤ እነዚህም የቤተ ሰብ አለቆች የነበሩ ልጆቹ ናቸው። 11ሑሺም ከተባለች ሚስቱ አቢጡብና ኤልፍዓል የተባሉ ወንዶች ልጆች ነበሩት።

12የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች፤

ዔቤር፣ ሚሻም እንዲሁም ኦኖንና ሎድ የተባሉ ከተሞችን ከነመንደሮቻቸው የቈረቈረ ሻሜድ፣ 13በኤሎን ይኖሩ ለነበሩ ቤተ ሰቦች አለቆችና የጋት ነዋሪዎችን አስወጥተው ያሳደዱ በሪዓና ሽማዕ።

14አሒዮ፣ ሻሻቅ፣ ይሬምት፣ 15ዝባድያ፣ ዓራድ፣ ዔድር፣ 16ሚካኤል፣ ይሽጳና ዮሐ የበሪዓ ወንዶች ልጆች ነበሩ።

17ዝባድያ፣ ሜሱላም፣ ሕዝቂ፣ ሔቤር፣ 18ይሽምራይ፣ ይዝሊያና ዮባብ የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች ነበሩ።

19ያቂም፣ ዝክሪ፣ ዘብዲ፣ 20ኤሊዔናይ፣ ጺልታይ፣ ኤሊኤል፣ 21ዓዳያ፣ ብራያና ሺምራት የሰሜኢ ወንዶች ልጆች ነበሩ።

22ይሽጳን፣ ዔቤር፣ ኤሊኤል፣ 23ዓብዶን፣ ዝክሪ፣ ሐናን፣ 24ሐናንያ፣ ኤላም፣ ዓንቶትያ 25ይፍዴያና ፋኑኤል የሶሴቅ ወንዶች ልጆች ነበሩ።

26ሽምሽራይ፣ ሽሃሪያ፣ ጎቶልያ፣ 27ያሬሽያ፣ ኤልያስና፣ ዝክሪ የይሮሐም ወንዶች ልጆች ነበሩ።

28እነዚህ ሁሉ በየትውልድ ሐረጋቸው የተቈጠሩ አለቆችና የቤተ ሰብ መሪዎች ሲሆኑ፣ የሚኖሩትም በኢየሩሳሌም ነበረ።

29የገባዖን አባት8፥29 አባት ማለት፣ የማኅበረ ሰብ መሪ ወይም የጦር መሪ ማለት ነው። ይዒኤል8፥29 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (1ዜና 9፥35 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን ይዒኤል የሚለውን አይጨምርም በገባዖን ኖረ፤ ሚስቱ መዓካ ትባል ነበር።

30የበኵር ልጁም አብዶን ይባል ነበር፤ የእርሱም ተከታዮች ዱር፣ ቂስ፣ ባኣል፣ ኔር፣8፥30 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም 1ዜና 9፥36 ይመ) ከዚህ ጋር ይሰማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ “ኔር” የሚለውን ስም አይጨምርም ናዳብ፣ 31ጌዶር፣ አሒዮ፣ ዛኩርና 32የሺምዓ አባት ሚቅሎት ነበሩ። እነዚህም ከሥጋ ዘመዶቻቸው ጋር በኢየሩሳሌም ከተማ አቅራቢያ ይኖሩ ነበር።

33ኔር ቂስን ወለደ፤ ቂስ ሳኦልን ወለደ፤ ሳኦልም ዮናታንን፣ ሜልኪሳን፣ አሚናዳብን፣ አስበኣልን8፥33 ሜፊቦሼት በመባልም ይታወቃል ወለደ።

34የዮናታን ወንድ ልጅ

መሪበኣል8፥34 ሜፈቦሼት በመባልም ይታወቃል፤ እርሱም ሚካን ወለደ።

35የሚካ ወንዶች ልጆች፤

ፒቶን፣ ሜሌክ፣ ታሬዓ፣ አካዝ።

36አካዝ ይሆዓዳን ወለደ፤ ይሆዓዳም ዓሌሜትን፣ ዓዝሞትን፣ ዘምሪን ወለደ፤ ዘምሪም ሞጻን ወለደ። 37ሞጻ ቢንዓን ወለደ፤ ቢንዓ ረፋያን ወለደ፤ ረፋያ ኤልዓሣን ወለደ፤ ኤልዓሣም ኤሴልን ወለደ።

38ኤሴል ስድስት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ስማቸውም፦

ዓዝሪቃም፣ ቦክሩ፣ እስማኤል፣ ሽዓርያ፣ አብድዩ፣ ሐናን ይባላል፤ እነዚህ ሁሉ የኤሴል ልጆች ነበሩ።

39የወንድሙ የኤሴቅ ወንዶች ልጆች፤

የበኵር ልጁ ኡላም፣ ሁለተኛ ልጁ ኢያስ፣ ሦስተኛ ልጁ ኤሊፋላት። 40የኡላም ልጆች በቀስት መንደፍ የሚችሉ ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፤ እነርሱም በአጠቃላይ ቍጥራቸው አንድ መቶ ሃምሳ ወንዶች ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሯቸው፤ እነዚህ ሁሉ የብንያም ትውልዶች ነበሩ።

Thai New Contemporary Bible

1พงศาวดาร 8:1-40

ลำดับวงศ์ตระกูลของซาอูลชาวเบนยามิน

(1พศด.9:34-44)

1บุตรของเบนยามิน ได้แก่ เบลาบุตรหัวปี

คนที่สองคืออัชเบล คนที่สามคืออาหะราห์

2คนที่สี่คือโนฮาห์ และคนที่ห้าคือราฟา

3บุตรของเบลา ได้แก่

อัดดาร์ เกรา อาบีฮูด8:3 หรือเกราบิดาของเอฮูด 4อาบีชูวา นาอามาน อาโหอาห์ 5เกรา เชฟูฟาน และหุราม

6เชื้อสายของเอฮูดซึ่งเป็นหัวหน้าครอบครัวต่างๆ ที่อาศัยอยู่ที่เมืองเกบา และถูกบังคับให้ย้ายไปอยู่ที่เมืองมานาฮาท ได้แก่

7นาอามาน อาหิยาห์ และเกราผู้ย้ายพวกเขาออกไปนอกประเทศและเป็นบิดาของอุสซากับอาหิฮูด

8หลังจากชาหะราอิมหย่ากับนางหุชิมและนางบาอารา เขามีบุตรหลายคนที่เกิดในโมอับ 9บุตรของเขาที่เกิดจากนางโฮเดช ได้แก่ โยบับ ศิเบีย เมชา มัลคาม 10เยอูส สาเคีย และมิรมาห์ คนเหล่านี้คือบุตรชายของเขาซึ่งล้วนแต่เป็นหัวหน้าครอบครัว 11บุตรที่เกิดจากหุชิมคือ อาบีทูบกับเอลปาอัล

12บุตรของเอลปาอัล ได้แก่

เอเบอร์ มิชอัม เชเมด (ผู้สร้างเมืองโอโนกับโลด ทั้งหมู่บ้านโดยรอบ) 13เบรียาห์และเชมา ล้วนเป็นหัวหน้าครอบครัวต่างๆ ซึ่งอาศัยในอัยยาโลน พวกเขาขับไล่ชาวเมืองกัทออกไป

14อาหิโย ชาชัก เยเรโมท 15เศบาดิยาห์ อาราด เอเดอร์ 16มีคาเอล อิชปาห์ และโยฮา คนเหล่านี้ล้วนเป็นบุตรของเบรียาห์

17เศบาดิยาห์ เมชุลลาม ฮิสคี เฮเบอร์ 18อิชเมรัย อิสลิยาห์ และโยบับ คนเหล่านี้เป็นบุตรของเอลปาอัล

19ยาคิม ศิครี ศับดี 20เอลีเยนัย ศิลเลธัย เอลีเอล 21อาดายาห์ เบไรอาห์ และชิมราท คนเหล่านี้เป็นบุตรของชิเมอี

22อิชปาน เอเบอร์ เอลีเอล 23อับโดน ศิครี ฮานาน 24ฮานันยาห์ เอลาม อันโธธียาห์ 25อิฟไดยาห์ และเปนูเอล คนเหล่านี้เป็นบุตรของชาชัก

26ชัมเชรัย เชหะรียาห์ อาธาลิยาห์

27ยาอาเรชีอาห์ เอลียาห์ และศิครี คนเหล่านี้เป็นบุตรของเยโรฮัม

28ทั้งหมดนี้เป็นหัวหน้าครอบครัวและผู้นำตามบันทึกลำดับวงศ์ตระกูล พวกเขาอาศัยที่เยรูซาเล็ม

29เยอีเอล8:29 ภาษาฮีบรูไม่มีคำว่าเยอีเอล(ดู 9:35) บิดา8:29 คำว่าบิดาอาจจะมีความหมายว่า ผู้นำทางพลเรือน หรือ ผู้นำทางทหารของกิเบโอนอาศัยอยู่ที่กิเบโอน

ภรรยาของเขาชื่อมาอาคาห์ 30บุตรหัวปีของเขาคืออับโดน บุตรคนต่อมาได้แก่ ศูร์ คีช บาอัล เนอร์8:30 ภาษาฮีบรูไม่มีคำว่าเนอร์(ดู 9:36) นาดับ 31เกโดร์ อาหิโย เศเคอร์ 32และมิกโลทผู้เป็นบิดาของชิเมอาห์ พวกเขาก็อาศัยอยู่ใกล้ๆ ญาติพี่น้องที่เยรูซาเล็มเช่นกัน

33เนอร์เป็นบิดาของคีช ผู้เป็นบิดาของซาอูล ซาอูลเป็นบิดาของโยนาธาน มัลคีชูวา อาบีนาดับ และเอชบาอัล8:33 เป็นที่รู้จักในอีกชื่อหนึ่งว่าอิชโบเชท

34บุตรของโยนาธาน ได้แก่

เมริบบาอัล8:34 เป็นที่รู้จักในอีกชื่อหนึ่งว่าเมฟีโบเชทบิดาของมีคาห์

35บุตรของมีคาห์ ได้แก่

ปีโธน เมเลค ทาเรีย และอาหัส

36อาหัสเป็นบิดาของเยโฮอัดดาห์ เยโฮอัดดาห์เป็นบิดาของอาเลเมท อัสมาเวท และศิมรี ศิมรีเป็นบิดาของโมซา 37โมซาเป็นบิดาของบิเนอา ซึ่งเป็นบิดาของราฟาห์ ซึ่งเป็นบิดาของเอเลอาสาห์ ซึ่งเป็นบิดาของอาเซล

38อาเซลมีบุตรชายหกคน ตามรายชื่อดังนี้คือ อัสรีคัม โบเครู อิชมาเอล เชอาริยาห์ โอบาดีห์ และฮานาน คนเหล่านี้เป็นบุตรของอาเซล

39บุตรของเอเชกน้องชายอาเซลได้แก่ อุลามบุตรหัวปี คนที่สองคือเยอูช และคนที่สามคือเอลีเฟเลท 40บรรดาบุตรของอุลามเป็นนักรบแกล้วกล้าและเป็นนักธนู คนเหล่านี้มีบุตรและหลานรวม 150 คน

คนเหล่านี้คือวงศ์วานของเบนยามิน