1 ዜና መዋዕል 6 – NASV & NVI

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 6:1-81

ሌዊ

1የሌዊ ወንዶች ልጆች፤

ጌድሶን፣ ቀዓት፣ ሜራሪ።

2የቀዓት ወንዶች ልጆች፤

እንበረም፣ ይስዓር፣ ኬብሮን፣ ዑዝኤል።

3የእንበረም ልጆች፤

አሮን፣ ሙሴ፣ ማርያም።

የአሮን ወንዶች ልጆች፤

ናዳብ፣ አብዩድ፣ አልዓዛር፣ ኢታምር።

4አልዓዛር ፊንሐስን ወለደ፤

ፊንሐስ አቢሱን ወለደ፤

5አቢሱ ቡቂን ወለደ፤

ቡቂ ኦዚን ወለደ፤

6ኦዚ ዘራእያን ወለደ፤

ዘራእያ መራዮትን ወለደ፤

7መራዮት አማርያን ወለደ፤

አማርያ አኪጦብን ወለደ፤

8አኪጦብ ሳዶቅን ወለደ፤

9ሳዶቅ አኪማአስን ወለደ፤

አኪማአስ ዓዛርያስን ወለደ፤

ዓዛርያስ ዮሐናንን ወለደ፤

10ዮሐናን ዓዛርያስን ወለደ፤ እርሱም ሰሎሞን በኢየሩሳሌም ባሠራው ቤተ መቅደስ በክህነት ያገለገለ ነበር፤

11ዓዛርያስ አማርያን ወለደ፤

አማርያም አኪጦብን ወለደ፤

12አኪጦብ ሳዶቅን ወለደ፤

ሳዶቅ ሰሎምን ወለደ፤

13ሰሎም ኬልቅያስን ወለደ፤

ኬልቅያስ ዓዛርያስን ወለደ፤

14ዓዛርያስ ሠራያን ወለደ፤

ሠራያ ኢዮሴዴቅን ወለደ።

15እግዚአብሔር የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሕዝብ በናቡከደነፆር እጅ ተማርከው እንዲወሰዱ ባደረገ ጊዜ ኢዮሴዴቅም አብሮ ተማርኮ ሄደ።

16የሌዊ ወንዶች ልጆች፤

ጌድሶን፣ ቀዓት፣ ሜራሪ።

17የጌድሶን ወንዶች ልጆች፤

ሎቤኒ፣ ሰሜኢ።

18የቀሃት ወንዶች ልጆች፤

እንበረም፣ ይስዓር፣ ኬብሮን፣ ዑዝኤል።

19የሜራሪ ወንዶች ልጆች፤

ሞሖሊ፣ ሙሲ።

በየአባቶቻቸው ቤተ ሰብ የተቈጠሩት የሌዊ ጐሣዎች የሚከተሉት ናቸው፤

20ከጌርሶን፤

ልጁ ሎቤኒ፣ ልጁ ኢኤት፣

ልጁ ዛማት፣ 21ልጁ ዮአክ፣

ልጁ አዶ፣ ልጁ ዛራ፣ ልጁ ያትራይ።

22የቀዓት ዘሮች፤

ልጁ አሚናዳብ፣ ልጁ ቆሬ፣

ልጁ አሴር፣ 23ልጁ ሕልቃና፣

ልጁ አቢሳፍ፣ ልጁ አሴር፣

24ልጁ ኢኢት፣ ልጁ ኡርኤል፣

ልጁ ዖዝያ፣ ልጁ ሳውል።

25የሕልቃና ዘሮች፤

አማሢ፣ አኪሞት።

26ልጁ ሕልቃና፣6፥26 አንዳንድ የዕብራይስጥ ቅጆች፣ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕምና የሱርስቱ ቅጅ ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አብዛኞቹ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ኪሞትና 26 ሕልቃና፤ የሕልቃና ወንዶች ልጆች፤ ልጁ ሱፊ፣

ልጁ ናሐት፣ 27ልጁ ኤልያብ፣

ልጁ ይሮሐም፣ ልጁ ሕልቃና፣

ልጁ ሳሙኤል6፥27 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም 1ሳሙ 1፥1920 እና 1ዜና 6፥3334 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ልጁ ሳሙኤል የሚለውን ሐረግ አይጨምርም

28የሳሙኤል ወንዶች ልጆች፤

የበኵር ልጁ ኢዮኤል6፥28 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞችና ሱርስቱ (እንዲሁም 1ሳሙ 8፥2 እና 1ዜና 6፥33 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ኢዩኤል የሚለውን ስም አይጨምርም።

ሁለተኛው ልጁ አብያ።

29የሜራሪ ዘሮች፤

ሞሖሊ፣ ልጁ ሎቤኒ፣

ልጁ ሰሜኢ፣ ልጁ ዖዛ፣

30ልጁ ሳምዓ፣ ልጁ ሐግያ፣

ልጁ ዓሣያ።

የቤተ መቅደሱ መዘምራን

6፥54-80 ተጓ ምብ – ኢያ 21፥4-39

31ታቦቱ ከገባ በኋላ፣ ዳዊት የመዘምራን አለቃ አድርጎ በእግዚአብሔር ቤት የሾማቸው ሰዎች እነዚህ ናቸው፤ 32እነርሱም ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም እስኪሠራ ድረስ፣ በማደሪያው፣ ይኸውም በመገናኛው ድንኳን ፊት ሆነው እየዘመሩ ያገለግሉ ነበር፤ አገልግሎታቸውንም የሚያከናውኑት በወጣላቸው ደንብ መሠረት ነው።

33ከወንዶች ልጆቻቸው ጋር ሆነው ያገለገሉ ሰዎች እነዚህ ናቸው፤

ከቀዓታውያን ልጆች፤ ዘማሪው ኤማን፣ የኢዮኤል ልጅ፣ የሳሙኤል ልጅ፣

34የሕልቃና ልጅ፣ የይሮሐም ልጅ፣

የኤሊኤል ልጅ፣ የቶዋ ልጅ፣

35የሱፍ ልጅ፣ የሕልቃና ልጅ፣

የመሐት ልጅ፣ የአማሢ ልጅ፣

36የሕልቃና ልጅ፣ የኢዮኤል ልጅ፣

የዓዛርያስ ልጅ፣ የሶፎንያስ ልጅ፣

37የታሐት ልጅ፣ የአሴር ልጅ፣

የአብያሳፍ ልጅ፣ የቆሬ ልጅ፣

38የይስዓር ልጅ፣ የቀዓት ልጅ፣

የሌዊ ልጅ፣ የእስራኤል ልጅ።

39እንዲሁም የሔማን ወንድም አሳፍ በስተ ቀኙ ሆኖ ያገለግል ነበር፤

አሳፍ የበራክያ ልጅ፣ የሳምዓ ልጅ፣

40የሚካኤል ልጅ፣ የበዓሤያ ልጅ፣

የመልክያ ልጅ፣ 41የኤትኒ ልጅ፣

የዛራ ልጅ፣ የዓዳያ ልጅ፣

42የኤታን ልጅ፣ የዛማት ልጅ፣

የሰሜኢ ልጅ፣ 43የኢኤት ልጅ፣

የጌድሶን ልጅ፣ የሌዊ ልጅ፤

44በስተ ግራቸው በኩል አብረዋቸው ያሉት የሜራሪ ልጆች፤

የቂሳ ልጅ ኤታን፣ የአብዲ ልጅ፣

የማሎክ ልጅ፣ 45የሐሸብያ ልጅ፣

የአሜስያስ ልጅ፣ የኬልቅያስ ልጅ፣

46የአማሲ ልጅ፣ የባኒ ልጅ፣

የሴሜር ልጅ፣ 47የሞሖሊ ልጅ፣

የሙሲ ልጅ የሜራሪ ልጅ፣

የሌዊ ልጅ።

48ሌዋውያን ወንድሞቻቸው ግን የእግዚአብሔርን ቤት የማደሪያ ድንኳን ተግባር እንዲያከናውኑ ተመድበው ነበር። 49የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ባዘዘው መሠረት፣ ስለ እስራኤል ማስተስረያ በቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ የሚከናወነውን ተግባር ሁሉ፣ በመሠዊያው ላይ የሚቃጠል መሥዋዕትና በዕጣኑ መሠዊያ ላይ የሚቀርበውን መሥዋዕት የሚያቀርቡት ግን አሮንና ዘሮቹ ብቻ ነበሩ።

50የአሮን ዘሮች እነዚህ ነበሩ፤

ልጁ አልዓዛር፣ ልጁ ፊንሐስ፣

ልጁ አቢሱ 51ልጁ ቡቂ፣

ልጁ ኦዚ፣ ልጁ ዘራእያ፣

52ልጁ መራዮት፣ ልጁ አማርያ፣

ልጁ አኪጦብ፣ 53ልጁ ሳዶቅ፣

ልጁ አኪማአስ።

54መኖሪያዎቻቸው እንዲሆኑ የተመደቡላቸው ቦታዎች እነዚህ ናቸው፦ የመጀመሪያው ዕጣ የእነርሱ ስለሆነ፣ ከቀዓት ጐሣ ለሆኑት ለአሮን ዘሮች የተመደቡላቸው መኖሪያዎች እነዚህ ነበሩ።

55ለእነርሱም በይሁዳ ምድር የምትገኘው ኬብሮንና በዙሪያዋ ያለው የግጦሽ ቦታ ተሰጠ፤ 56በኬብሮን ዙሪያ የሚገኙት የዕርሻ ቦታዎችና መንደሮች ግን ለዮፎኒ ልጅ ለካሌብ ተሰጡ። 57ለአሮን ዘሮች የመማፀኛ ከተሞች የሆኑትን ኬብሮንን፣ ልብናን፣ የቲርን፣ ኤሽትሞዓን፣ 58ሖሎንን፣ ዳቤርን፣ 59ዓሳንን፣ ዮታን6፥59 የሱርስቱ ቅጅ (እንዲሁም የሰብዓ ሊቃናትና ኢያ 21፥16) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ዮታን የሚለውን ስም አይጨምርም።፣ ቤትሳሚስን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጡ።

60ከብንያም ነገድ ድርሻ ላይ ገባዖንን፣6፥60 ኢያ 21፥17 ከዚህ ጋር ይስማማል፤ ዕብራይስጡ ግን ገባዖን የሚለውን ስም አይጨምርም። ጌባን፣ ጋሌማን፣ ዓናቶትን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጡ።

ለቀዓት ዘሮች የተከፋፈሉት እነዚህ ከተሞች በአጠቃላይ ዐሥራ ሦስት ናቸው።

61ለቀሩት የቀዓት ዘሮች ደግሞ ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ድርሻ ዐሥር ከተሞች ተሰጧቸው።

62ለጌድሶን ነገድ በየጐሣቸው ከይሳኮር፣ ከአሴር፣ ከንፍታሌምና በባሳን ከሚገኘው ከምናሴ ነገድ ድርሻ ላይ ዐሥራ ሦስት ከተሞች ተመደቡላቸው።

63ለሜራሪ ዘሮች በየጐሣቸው ከሮቤል፣ ከጋድና ከዛብሎን ድርሻ ላይ ዐሥራ ሁለት ከተሞች ተመደቡላቸው።

64እስራኤላውያንም ከተሞቹን በዚሁ ሁኔታ መድበው ከነመሰማሪያዎቻቸው ለሌዋውያኑ ሰጧቸው።

65ቀደም ብለው የተጠቀሱትንም ከተሞች ከይሁዳ፣ ከስምዖንና ከብንያም ነገድ ላይ ወስደው መደቡላቸው።

66ለአንዳንድ የቀዓት ጐሣዎችም ከኤፍሬም ነገድ ድርሻ ላይ የሚኖሩበት ቦታ ተሰጣቸው።

67በኰረብታማው በኤፍሬም ምድር የሚገኙትን የመማፀኛ ከተሞች ሴኬምን፣ ጌዝርን፣ 68ዮቅምዓምን፣ ቤትሖሮን፣ 69ኤሎንንና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጧቸው።

70እንዲሁም እስራኤላውያን ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ድርሻ ላይ ዓኔርና ቢልዓም የተባሉትን ከተሞች ከነመሰማሪያዎቻቸው ወስደው ለቀሩት የቀዓት ጐሣዎች ሰጧቸው።

71ጌድሶናውያን ከዚህ የሚከተሉትን ከተሞች ወሰዱ፤

ከምናሴ ነገድ እኩሌታ፣ በባሳን የሚገኘውን ጎላንና አስታሮትን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

72ከይሳኮርም ነገድ፣ ቃዴስን፣ ዳብራትን 73ራሞትንና ዓኔምናን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

74ከአሴር ነገድ መዓሳልን፣ ዓብዶን፣ 75ሑቆቅንና፣ ረአብን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

76ከንፍታሌም ነገድ በገሊላ የሚገኘውን ቃዴስን፣ ሐሞንንና፣ ቂርያታይምን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ።

77ከሌዋውያን የቀሩት የሜራሪ ጐሣዎች ደግሞ ከዚህ የሚከተለውን ወሰዱ፤

ከዛብሎን ነገድ ዮቅኒዓምን፣ ቀርታህን፣6፥77 የሰብዓ ሊቃናት ትርጕምንና ኢያ 21፥34 ይመ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ዮቅኒዓምን፣ ቀርታህን የሚለውን አይጨምርም። ሬሞንና፣ ታቦርን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ።

78ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ ከኢያሪኮ በስተ ምሥራቅ ከሚገኘው ከሮቤል ነገድ፣

በምድረ በዳ የሚገኘውን ቦሶርን፣ ያሳን፣ 79ቅዴሞትንና ሜፍዓትን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

80ከጋድ ነገድ በገለዓድ የምትገኘውን ሬማትን፣ መሃናይምን፣ 81ሐሴቦንና ኢያዜርን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ።

Nueva Versión Internacional

1 Crónicas 6:1-81

Descendientes de Leví

1Estos fueron los hijos de Leví:

Guersón, Coat y Merari.

2Hijos de Coat:

Amirán, Izar, Hebrón y Uziel.

3Hijos de Amirán:

Aarón, Moisés y Miriam.

Hijos de Aarón:

Nadab, Abiú, Eleazar e Itamar.

4Eleazar fue el padre de Finés.

Finés fue el padre de Abisúa,

5Abisúa fue el padre de Buquí,

Buquí fue el padre de Uzi,

6Uzi fue el padre de Zeraías,

Zeraías fue el padre de Merayot,

7Merayot fue el padre de Amarías,

Amarías fue el padre de Ajitob,

8Ajitob fue el padre de Sadoc,

Sadoc fue el padre de Ajimaz,

9Ajimaz fue el padre de Azarías,

Azarías fue el padre de Johanán,

10Johanán fue el padre de Azarías, quien ejerció el sacerdocio en el Templo que Salomón construyó en Jerusalén.

11Azarías fue el padre de Amarías,

Amarías fue el padre de Ajitob,

12Ajitob fue el padre de Sadoc,

Sadoc fue el padre de Salún,

13Salún fue el padre de Jilquías,

Jilquías fue el padre de Azarías,

14Azarías fue el padre de Seraías,

y Seraías fue el padre de Josadac.

15Josadac fue llevado al cautiverio cuando el Señor deportó a Judá y a Jerusalén por medio de Nabucodonosor.

16Los hijos de Leví:

Guersón, Coat y Merari.

17Hijos de Guersón:

Libní y Simí.

18Hijos de Coat:

Amirán, Izar, Hebrón y Uziel.

19Hijos de Merari:

Majlí y Musí.

Estos fueron los descendientes de los levitas por sus familias.

20Los descendientes de Guersón en línea directa fueron:

Libní, Yajat,

Zimá, 21Joa,

Idó, Zera

y Yatray.

22Los descendientes de Coat en línea directa fueron:

Aminadab, Coré,

Asir, 23Elcaná,

Ebiasaf, Asir,

24Tajat, Uriel,

Uzías y Saúl.

25Los hijos de Elcaná fueron:

Amasay y Ajimot.

26Los descendientes de Ajimot en línea directa fueron:

Elcaná, Zofay,

Najat, 27Eliab,

Jeroán

y Elcaná.

28Los hijos de Samuel fueron:

Joel,6:28 Según algunos manuscritos de la LXX y la Siríaca (véase también 1S 8:2 y 1Cr 6:33); el texto hebreo no contiene Joel. el primogénito,

y Abías, el segundo.

29Los descendientes de Merari en línea directa fueron:

Majlí, Libní,

Simí, Uza,

30Simá, Jaguías

y Asaías.

Cantores del Templo

31Estos fueron los que David puso a cargo del canto en el Templo del Señor, desde que se colocó allí el arca. 32Ellos ya cantaban en la Tienda de reunión, delante del santuario, antes de que Salomón edificara el Templo del Señor en Jerusalén. Luego continuaron su ministerio según las ordenanzas establecidas.

33Estos y sus hijos estuvieron a cargo del canto:

De los descendientes de Coat,

el cantor Hemán

fue hijo de Joel, descendiente en línea directa de Samuel,

34Elcaná, Jeroán,

Eliel, Toa,

35Zuf, Elcaná,

Mahat, Amasay,

36Elcaná, Joel,

Azarías, Sofonías,

37Tajat, Asir,

Ebiasaf, Coré,

38Izar, Coat,

Leví e Israel.

39A la derecha de Hemán se colocaba su pariente Asaf,

hijo de Berequías, descendiente en línea directa de Simá,

40Micael, Baseías,

Malquías, 41Etní,

Zera, Adaías,

42Etán, Zimá,

Simí, 43Yajat,

Guersón y Leví.

44A la izquierda de Hemán se colocaba

Etán, hijo de Quisi, que era de sus parientes los meraritas

y descendiente en línea directa de Abdí, Maluc, 45Jasabías,

Amasías, Jilquías, 46Amsí, Baní,

Sémer, 47Majlí, Musí, Merari

y Leví.

48Sus hermanos los levitas estaban al servicio del santuario, en el Templo de Dios. 49Aarón y sus hijos estaban encargados de quemar las ofrendas sobre el altar de los holocaustos y sobre el altar del incienso. De acuerdo con lo ordenado por Moisés, siervo de Dios, eran también responsables de todo lo relacionado con el Lugar Santísimo y de ofrecer el sacrificio por el perdón de pecados de Israel.

50Los descendientes de Aarón en línea directa fueron:

Eleazar, Finés,

Abisúa, 51Buquí,

Uzi, Zeraías,

52Merayot, Amarías,

Ajitob, 53Sadoc

y Ajimaz.

Ciudades de los levitas

6:54-81Jos 21:4-39

54Estos fueron los territorios donde vivían los descendientes de Aarón. A las familias de los coatitas se les adjudicó por sorteo:

55Hebrón, en la tierra de Judá, con sus campos de pastoreo. 56A Caleb, hijo de Jefone, le tocaron el campo de la ciudad y sus aldeas. 57A los descendientes de Aarón les entregaron las siguientes ciudades de refugio: Hebrón, Libná, Jatir, Estemoa, 58Hilén, Debir, 59Asán y Bet Semes, con sus respectivos campos de pastoreo.

60De la tribu de Benjamín les dieron Gueba, Alemet y Anatot, con sus respectivos campos de pastoreo.

En total les tocaron trece ciudades, distribuidas entre sus familias.

61Al resto de los descendientes de Coat les tocaron por sorteo diez ciudades de la media tribu de Manasés.

62A los descendientes de Guersón, según sus familias, les dieron trece ciudades de las tribus de Isacar, Aser y Neftalí, y de la tribu de Manasés que estaba en Basán.

63A los descendientes de Merari, según sus familias, les tocaron por sorteo doce ciudades de las tribus de Rubén, Gad y Zabulón.

64Fue así como los israelitas entregaron a los levitas estas ciudades con sus campos de pastoreo.

65Les adjudicaron por sorteo las ciudades de las tribus de Judá, Simeón y Benjamín, las cuales ya han sido mencionadas.

66Algunas de las familias descendientes de Coat recibieron por sorteo ciudades de la tribu de Efraín.

67Como ciudades de refugio les dieron Siquén, en la región montañosa de Efraín, Guézer, 68Jocmeán, Bet Jorón, 69Ayalón y Gat Rimón, con sus respectivos campos de pastoreo.

70De la media tribu de Manasés les entregaron Aner y Bileán, con sus respectivos campos de pastoreo. Estas fueron las ciudades asignadas al resto de las familias de Coat.

71Los descendientes de Guersón recibieron las siguientes ciudades de la media tribu de Manasés:

Golán de Basán, y Astarot, con sus respectivos campos de pastoreo.

72De la tribu de Isacar recibieron: Cedes, Daberat, 73Ramot y Anén, con sus respectivos campos de pastoreo.

74De la tribu de Aser recibieron: Masal, Abdón, 75Hucoc y Rejob, con sus respectivos campos de pastoreo.

76De la tribu de Neftalí recibieron: Cedes de Galilea, Hamón y Quiriatayin, con sus respectivos campos de pastoreo.

77Los demás descendientes de Merari recibieron las siguientes ciudades de la tribu de Zabulón:

Rimmono y Tabor, con sus respectivos campos de pastoreo.

78De la tribu de Rubén, que está en la ribera oriental del Jordán, frente a Jericó, recibieron: Béser, que está en el desierto, Yahaza, 79Cademot y Mefat, con sus respectivos campos de pastoreo.

80De la tribu de Gad recibieron: Ramot de Galaad, Majanayin, 81Hesbón y Jazer, con sus respectivos campos de pastoreo.