1 ዜና መዋዕል 1 – NASV & HOF

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 1:1-54

ከአዳም እስከ አብርሃም ያለው የትውልድ ሐረግ እስከ ኖኀ ልጆች

1አዳም፣ ሴት፣ ሄኖስ፣

2ቃይናን፣ መላልኤል፣ ያሬድ፣

3ሄኖክ፣ ማቱሳላ፣ ላሜሕ፣ ኖኅ።

4የኖኅ ወንዶች ልጆች1፥4 የሰብዓ ሊቃናት ትርጕም ከዚህ ጋር ይስማማል፤ ዕብራይስጡ ግን፣ የኖኀ ወንዶች ልጆች የሚለውን አይጨምርም።፤ ሴም፣ ካም፣ ያፌት።

ያፌታውያን

1፥5-7 ተጓ ምብ – ዘፍ 10፥2-5

5የያፌት ወንዶች ልጆች፤1፥5 ወንዶች ልጆች ማለት ዘር ወይም ሕዝብ ማለት ነው፤ እንዲሁም ቍ6-10፤ 17 እና 20

ጋሜር፣ ማጎግ፣ ማዴ፣ ያዋን፣ ቶቤል፣ ሞሳሕ፣ ቴራስ።

6የጋሜር ወንዶች ልጆች፤

አስከናዝ፣ ሪፋት፣ ቴርጋማ።

7የያዋን ወንዶች ልጆች፤

ኤሊሳ፣ ተርሴስ፣ ኪቲም፣ ሮድኢ።

ካማውያን

1፥8-16 ተጓ ምብ – ዘፍ 10፥6-20

8የካም ወንዶች ልጆች፤

ኵሽ፣ ምጽራይም፣1፥8 ግብፅ ናት፤ እንዲሁም ቍ11 ፉጥ፣ ከነዓን።

9የኵሽ ወንዶች ልጆች፤

ሳባ፣ ኤውላጥ፣ ሰብታ፣ ራዕማ፣ ሰብቃታ።

የራዕማ ወንዶች ልጆች፤

ሳባ፣ ድዳን።

10ኵሽ ናምሩድን ወለደ፤

እርሱም በምድር ላይ የመጀመሪያው ኀያል ጦረኛ ሆነ።

11ምጽራይም የሉዲማውያን፣ የዐናማውያን፣ የላህባማውያን፣ የነፍተሂማውያን፣ 12የፈትሩሲማውያን፣ የፍልስጥኤማውያን ቅድመ አባቶች የሆኑት የከስሉሂ ማውያንና የከፍቶሪማውያን ነገዶች አባት1፥12 አባት ማለት ቅድመ አያት ወይም እንጅላት ወይም መሠረት ማለት ነው፤ እንዲሁም ቍ16 ነው።

13ከነዓን የበኵር ልጁ የሆነው የሲዶን እንዲሁም የኬጢያውያን፣ 14የኢያቡሳውያን፣ የአሞራውያን፣ የጌርጌሳውያን፣ 15የኤዊያውያን፣ የዐርካውያን፣ የሲኒውያን፣ 16የአራዴዎያውያን፣ የሰማርያውያን፣ የአማቲያውያን አባት ነው።

ሴማውያን

1፥17-23 ተጓ ምብ – ዘፍ 10፥21-3111፥10-27

17የሴም ወንዶች ልጆች፤

ኤላም፣ አሦር፣ አርፋክስድ፣ ሉድ፣ አራም።

የአራም ወንዶች ልጆች፤1፥17 ወይም፣ የሲዶናውያን አለቃ

ዑፅ፣ ሁል፣ ጌቴር፣ ሞሳሕ።

18አርፋክስድ ሳላን ወለደ፤

ሳላም ዔቦርን ወለደ።

19ዔቦር ሁለት ወንዶች ልጆች ወለደ፤

በዘመኑ ምድር ስለ ተከፈለች፣ የአንደኛው ስም ፋሌቅ1፥19 ፋሌቅ ማለት መከፈል ማለት ነው ተብሎ ተጠራ፤ ወንድሙም ዮቅጣን ተባለ።

20ዮቅጣንም፣

አልሞዳድን፣ ሣሌፍን፣ ሐስረሞትን፣ ያራሕን፣ 21ሀዶራምን፣ አውዛልን፣ ደቅላን፣ 22ዖባልን፣1፥22 አንዳንድ የዕብራይስጥ ቅጆችና የሱርስቱ ትርጕም (እንዲሁም ዘፍ 10፥28 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማል፤ ብዙ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ዒባል ይላሉ። አቢማኤልን፣ ሳባን፣ 23ኦፊርን፣ ኤውላጥን፣ ዮባብን ወለደ፤ እነዚህ ሁሉ የዮቅጣን ወንዶች ልጆች ናቸው።

24ሴም፣ አርፋክስድ1፥24 ዕብራይስጡ ከዚህ ጋር ይስማማል፤ አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ቅጆች ግን፣ አርፋክስድ፣ ቃይንም ይላሉ (የዘፍ 11፥10 ማብ ይመ)።፣ ሳላ፣

25ዔቦር፣ ፋሌቅ፣ ራግው፣

26ሴሮሕ፣ ናኮር፣ ታራ፣

27እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለው አብራም።

የአብርሃም ቤተ ሰብ

28የአብርሃም ወንዶች ልጆች፤ ይስሐቅ፣ እስማኤል።

የአጋር ዘሮች

1፥29-31 ተጓ ምብ – ዘፍ 25፥12-16

29የእነዚህ ዘሮች የሚከተሉት ናቸው፤

የእስማኤል በኵር ልጅ ነባዮት፣ ቄዳር፣ ነብዳኤል፣ መብሳም፣ 30ማስማዕ፣ ዱማ፣ ማሣ፣ ኩዳን፣ ቴማን፣ 31ኢጡር፣ ናፌስ፣ ቄድማ፤

እነዚህ የእስማኤል ወንዶች ልጆች ናቸው።

የኬጡራ ዘሮች

1፥32-33 ተጓ ምብ – ዘፍ 25፥1-4

32የአብርሃም ቁባት ኬጡራ የወለደቻቸው ወንዶች ልጆች ዘምራን፣ ዮቅሳን፣ ሜዳን፣ ምድያም፣ የስቦቅና፣ ስዌሕ ናቸው።

የዮቅሳን ወንዶች ልጆች፤

ሳባ፣ ድዳን።

33የምድያም ወንዶች ልጆች፤

ጌፌር፣ ዔፌር፣ ሄኖኅ፣ አቢዳዕ፣ ኤልዳዓ፤

እነዚህ ሁሉ የኬጡራ ዘሮች ናቸው።

የሣራ ዘሮች

1፥35-37 ተጓ ምብ – ዘፍ 36፥10-14

34አብርሃም ይስሐቅን ወለደ።

የይስሐቅ ወንዶች ልጆች፤

ዔሳው፣ እስራኤል።

የዔሳው ወንዶች ልጆች

35የዔሳው ወንዶች ልጆች፤

ኤልፋዝ፣ ራጉኤል፣ የዑስ፣ የዕላም፣ ቆሬ።

36የኤልፋዝ ወንዶች ልጆች፤

ቴማን፣ ኦማር፣ ስፎ1፥36 ብዙ የዕብራይስጥ ቅጆች፣ አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞችና የሱርስቱ ቅጅ (እንዲሁም ዘፍ 36፥11 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አያሌ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ጾፊ ይላሉ፣ ጎቶም፣

ቄኔዝ፣ ቲምናዕ፣ አማሌቅ።

37የራጉኤል ወንዶች ልጆች፤

ናሖት፣ ዛራ፣ ሣማ፣ ሚዛህ።

በኤዶም የሚኖሩ የሴይር ሰዎች

1፥38-42 ተጓ ምብ – ዘፍ 36፥20-28

38የሴይር ወንዶች ልጆች፤

ሎጣን፣ ሦባል፣ ጽብዖን፣ ዓና፣ ዲሶን፣ ኤጽር፣ ዲሳን።

39የሎጣን ወንዶች ልጆች፤

ሖሪ፣ ሄማም፤ ቲሞናዕ የሎጣን እኅት ነበረች።

40የሦባል ወንዶች ልጆች፤

ዓልዋን፣ ማኔሐት፣ ዔባል፣ ስፎ፣ አውናም።

የጽብዖን ወንዶች ልጆች፤

አያ፣ ዓና።

41የዓና ወንድ ልጅ፤

ዲሶን።

የዲሶን ወንዶች ልጆች፤

ሔምዳን1፥41 ብዙ የዕብራይስጥና አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም ዘፍ 36፥26) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አያሌ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ሐምራን ይላሉ።፣ ኤስባን፣ ይትራን፣ ክራን።

42የኤጽር ወንዶች ልጆች፤

ቢልሐን፣ ዛዕዋን፣ ዓቃን።

የዲሳን ወንዶች ልጆች፤

ዑፅ፣ አራን።

የኤዶምያስ ነገሥታት

1፥43-54 ተጓ ምብ – ዘፍ 36፥31-43

43በእስራኤል አንድም ንጉሥ ገና ሳይነግሥ1፥43 ወይም፣ እስራኤላዊ የሆነ ንጉሥ ገና በእነርሱ ላይ ከመንገሡ በፊት በኤዶም ምድር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤

የቢዖር ልጅ ባላቅ፤ ከተማዪቱም ዲንሃባ ትባል ነበር።

44ባላቅ ሲሞትም የባሶራ ሰው የሆነው የዛራ ልጅ ኢዮባብ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

45ኢዮባብ ሲሞት የቴማን አገር ሰው የሆነው ሑሳም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

46ሑሳም ሲሞት በሞዓብ ምድር ምድያምን ድል ያደረገው የባዳድ ልጅ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። የከተማዪቱም ስም ዓዊት ተባለ።

47ሃዳድም ሲሞት የመሥሬቃ ሰው የሆነው ሠምላ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

48ሠምላም ሲሞት በወንዙ1፥48 ምናልባት ኤፍራጥስን ነው። አጠገብ ያለችው የረሚቦት ሰው የሆነው ሳኡል በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

49ሳኡልም ሲሞት የዓክቦር ልጅ የሆነው በኣልሐናንም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

50በኣልሐናን ሲሞት ሀዳድ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። ከተማውም ፋዑ ትባል ነበር፤ ሚስቱ መሄጣብኤል ትባላለች፤ እርሷም የሜዛሃብ ልጅ የመጥሬድ ልጅ ነበረች። 51ሀዳድም ሞተ።

ዋና ዋናዎቹ የኤዶም ሕዝብ አለቆች እነዚህ ነበሩ፤

ቲምናዕ፣ ዓልዋ፣ የቴት፣ 52አህሊባማ፣ ኤላ፣ ፊኖን፣ 53ቄኔዝ፣ ቴማን፣ ሚብሳር፣ 54መግዲኤል፣ ዒራም።

እነዚህ የኤዶም አለቆች ነበሩ።

Hoffnung für Alle

1. Chronik 1:1-54

Abstammungsverzeichnisse von Adam bis zu König Saul

(Kapitel 1–9)

Von Adam bis Abraham

1Dies ist das Verzeichnis von Adams Nachkommen bis zu Noah:

Adam, Set, Enosch, 2Kenan, Mahalalel, Jered,

3Henoch, Metuschelach, Lamech, 4Noah.

Noah hatte drei Söhne: Sem, Ham und Jafet.

5Jafets Söhne waren Gomer, Magog, Madai, Jawan, Tubal, Meschech und Tiras. 6Gomers Söhne hießen Aschkenas, Rifat und Togarma, 7Jawans Söhne Elischa und Tarsis; von ihm stammten auch die Kittäer und die Rodaniter ab.

8Hams Söhne waren Kusch, Mizrajim, Put und Kanaan. 9-10Kuschs Söhne hießen Seba, Hawila, Sabta, Ragma und Sabtecha. Kusch hatte noch einen Sohn mit Namen Nimrod. Er war der erste große Kämpfer auf der Erde. Ragmas Söhne hießen Saba und Dedan. 11Von Mizrajim stammten ab: die Luditer, Anamiter, Lehabiter, Naftuhiter, 12Patrositer, Kaftoriter und Kasluhiter, von denen wiederum die Philister abstammten. 13Kanaans Söhne waren Sidon, sein Ältester, und Het. 14Außerdem stammten von Kanaan ab: die Jebusiter, Amoriter, Girgaschiter, 15Hiwiter, Arkiter, Siniter, 16Arwaditer, Zemariter und Hamatiter.

17Sems Söhne hießen Elam, Assur, Arpachschad, Lud und Aram. Arams Söhne waren: Uz, Hul, Geter und Masch1,17 So in Angleichung an 1. Mose 10,23. Im hebräischen Text steht der Name Meschech.. 18Arpachschads Sohn hieß Schelach, und Schelach war der Vater von Eber. 19Eber hatte zwei Söhne: Der eine hieß Peleg (»Teilung«), weil die Menschen auf der Erde damals entzweit wurden; der andere hieß Joktan. 20Joktan war der Vater von Almodad, Schelef, Hazarmawet, Jerach, 21Hadoram, Usal, Dikla, 22Obal, Abimaël, Saba, 23Ofir, Hawila und Jobab.

24Dies ist die Linie von Sem bis Abraham: Sem, Arpachschad, Schelach, 25Eber, Peleg, Regu, 26Serug, Nahor, Terach, 27Abram, der später Abraham genannt wurde.

Die Nachkommen von Abraham

28Abrahams Söhne hießen Isaak und Ismael. 29Und dies sind ihre Nachkommen:

Ismaels ältester Sohn hieß Nebajot; die übrigen Söhne waren: Kedar, Adbeel, Mibsam, 30Mischma, Duma, Massa, Hadad, Tema, 31Jetur, Nafisch und Kedma.

32Auch mit seiner Nebenfrau Ketura hatte Abraham Söhne: Sie hießen Simran, Jokschan, Medan, Midian, Jischbak und Schuach. Jokschan war der Vater von Saba und Dedan, 33Midian der Vater von Efa, Efer, Henoch, Abida und Eldaa.

34Abrahams Sohn Isaak hatte zwei Söhne: Esau und Israel. 35Esaus Söhne hießen Elifas, Reguël, Jëusch, Jalam und Korach. 36Elifas war der Vater von Teman, Omar, Zefo, Gatam, Kenas, Timna und Amalek. 37Reguëls Söhne hießen Nahat, Serach, Schamma und Misa.

Die Nachkommen von Seïr

38Seïrs Söhne waren Lotan, Schobal, Zibon, Ana, Dischon, Ezer und Dischan. 39Lotans Söhne hießen Hori und Hemam, seine Schwester hieß Timna. 40Schobal war der Vater von Alwan, Manahat, Ebal, Schefi und Onam, Zibon der Vater von Ajja und Ana. 41Ana hatte einen Sohn mit Namen Dischon. Dessen Söhne hießen Hemdan, Eschban, Jitran und Keran. 42Ezers Söhne waren Bilhan, Saawan und Akan1,42 So nach zahlreichen alten Handschriften und in Angleichung an 1. Mose 36,27. Im hebräischen Text steht der Name Jaakan.. Dischans Söhne schließlich hießen Uz und Aran.

Könige und Oberhäupter der Edomiter

43Noch bevor die Israeliten einen König hatten, regierten im Land Edom nacheinander folgende Könige:

König Bela, der Sohn von Beor, in der Stadt Dinhaba;

44König Jobab, der Sohn von Serach, aus Bozra;

45König Huscham aus dem Gebiet der Temaniter;

46König Hadad, der Sohn von Bedad, in der Stadt Awit; sein Heer schlug die Midianiter im Gebiet von Moab;

47König Samla aus Masreka;

48König Schaul aus Rehobot am Fluss;

49König Baal-Hanan, der Sohn von Achbor;

50König Hadad in der Stadt Pagu; seine Frau hieß Mehetabel, sie war eine Tochter von Matred und Enkelin von Me-Sahab.

51Die Oberhäupter der edomitischen Stämme hießen Timna, Alwa, Jetet, 52Oholibama, Ela, Pinon, 53Kenas, Teman, Mibzar, 54Magdiël und Iram.