ዘፍጥረት 46 – NASV & PCB

New Amharic Standard Version

ዘፍጥረት 46:1-34

ያዕቆብ ወደ ግብፅ ሄደ

1እስራኤልም ጓዙን ሁሉ ጠቅልሎ ተነሣ፤ ቤርሳቤህም ሲደርስ፣ ለአባቱ ለይስሐቅ አምላክ (ኤሎሂም) መሥዋዕት ሠዋ።

2እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ሌሊት በራእይ ለእስራኤል ተገልጦ “ያዕቆብ ያዕቆብ” ብሎ ጠራው። እርሱም፣ “እነሆ፤ አለሁ” አለ። 3እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “እኔ የአባትህ አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ነኝ፤ ወደ ግብፅ ለመውረድ አትፍራ፤ በዚያ ታላቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና፤ 4አብሬህ ወደ ግብፅ እወርዳለሁ፤ ከዚያም መልሼ አወጣሃለሁ፤ የዮሴፍ የራሱ እጆችም ዐይኖችህን ይገጥሟቸዋል።”

5ከዚህ በኋላ ያዕቆብ ከቤርሳቤህ ተነሣ፤ የእስራኤል ወንዶች ልጆችም አባታቸውን ያዕቆብን፣ ልጆቻቸውንና ሚስቶቻቸውን ፈርዖን ለያዕቆብ በላካቸው ሠረገላዎች ላይ አወጧቸው። 6ከብቶቻቸውንና በከነዓን ምድር ያፈሩትን ሀብት ንብረታቸውን ይዘው፣ ያዕቆብና ዘሮቹ በሙሉ ወደ ግብፅ ወረዱ። 7ወደ ግብፅም የወረደው፣ ወንዶች ልጆቹንና ወንዶች የልጅ ልጆቹን፣ ሴቶች ልጆቹንና ሴቶች የልጅ ልጆቹን፣ ማለትም ዘሮቹን ሁሉ ይዞ ነው።

8ወደ ግብፅ የወረዱት የእስራኤል ልጆች፣ ያዕቆብና ዘሮቹ እነዚህ ናቸው፦

የያዕቆብ የበኵር ልጅ ሮቤል።

9የሮቤል ልጆች፦

ሄኖኅ፣ ፈሉሶ፣ አስሮን እና ከርሚ ናቸው።

10የስምዖን ልጆች፦

ይሙኤል፣ ያሚን፣ ኦሃድ፣ ያኪን፣ ጾሐርና ከከነዓናዊቷ ሴት የተወለደው ሳኡል ናቸው።

11የሌዊ ልጆች፦

ጌድሶን፣ ቀዓትና ሜራሪ ናቸው።

12የይሁዳ ልጆች፦

ዔር፣ አውናን፣ ሴሎም፣ ፋሬስ እና ዛራ ናቸው። ነገር ግን ዔርና አውናን በከነዓን ምድር ሞቱ።

13የይሳኮር ልጆች፦

ቶላ፣ ፉዋ፣46፥13 ከኦሪተ ሳምራውያንና ከሱርስቱ ጋር ተመሳሳይ ሲሆን (1ዜና 7፥1 ይመ) የማሶሬቲክ ጽሑፍ ግን ፋቫ ይለዋል። ዮብና ሺምሮን ናቸው፤

14የዛብሎን ልጆች፦

ሴሬድ፣ ኤሎንና ያሕልኤል ናቸው፤

15እነዚህ ወንዶች ልጆች ያዕቆብ በሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ ሳለ፣ ልያ የወለደችለት ናቸው። ሴቷን ዲናን ጨምሮ፣ የወንዶችና የሴቶች ልጆቹ ቍጥር ሠላሳ ሦስት ነው።

16የጋድ ልጆች፦

ጽፎን፣46፥16 ከኦሪተ ሳምራውያንና ከሰብዓ ሊቃናት ጋር ተመሳሳይ ሲሆን (ዘኍ 26፥15 ይመ) የማሶሬቲክ ጽሑፍ ግን ጸሬን ይለዋል። ሐጊ፣ ሹኒ፣ ኤስቦን፣ ዔሪ፣ አሮዲና አርኤሊ ናቸው፤

17የአሴር ልጆች፦

ዪምና፣ የሱዋ፣ የሱዊና በሪዓ ናቸው፤ እኅታቸውም ሤራሕ ናት፤

የበሪዓ ልጆች፦

ሐቤርና መልኪኤል ናቸው፤

18እነዚህ ዐሥራ ስድስት ልጆች ሁሉ፣ ላባ ለልጁ ለልያ ከሰጣት ከዘለፋ ላይ ያዕቆብ የወለዳቸው ናቸው።

19የያዕቆብ ሚስት የራሔል ልጆች፦

ዮሴፍና ብንያም ናቸው፤ 20በግብፅም የሄልዮቱ46፥20 ሆሲዮፖሊስን ያመለክታል። ከተማ ካህን የጶጥፌራ ልጅ አስናት፣ ምናሴንና ኤፍሬምን ለዮሴፍ ወለደችለት።

21የብንያም ልጆች፦

ቤላ፣ ቤኬር፣ አስቤል፣ ጌራ፣ ናዕማን፣ አኪ፣ ሮስ፣ ማንፌን ሑፊምና አርድ ናቸው።

22እነዚህ ዐሥራ አራቱ፣ ራሔል ለያዕቆብ የወለደችለት ልጆችና የልጅ ልጆች ናቸው።

23የዳን ልጅ፦

ሑሺም ነው፤

24የንፍታሌም ልጆች፦

ያሕጽኤል፣ ጉኒ፣ ዬጽርና ሺሌም ናቸው፤

25እነዚህ ሰባቱ ልጆች ሁሉ ላባ ለልጁ ለራሔል ከሰጣት ከባላ ላይ ያዕቆብ የወለዳቸው ናቸው።

26ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብፅ የሄዱት የገዛ ዘሮቹ ብዛት ስድሳ ስድስት ሲሆን ይህ ቍጥር ግን የልጆቹን ሚስቶች አይጨምርም። 27ዮሴፍ በግብፅ የወለዳቸውን ሁለት ልጆች46፥27 ከዕብራይስጡ ጋር ተመሳሳይ ሲሆን ሰብዓ ሊቃናት ግን ዘጠኙ ልጆች ይለዋል። ጨምሮ፣ ወደ ግብፅ የወረደው የያዕቆብ ቤተ ሰብ ቍጥር ሰባ46፥27 ከዕብራይስጡ ጋር ተመሳሳይ ሲሆን (ዘፀ 1፥5 እና ማብ ይመ)፣ ሰብዓ ሊቃናት ግን (ሐሥ 7፥14 ይመ) ሰባ አምስት ይለዋል። ነበር።

28ያዕቆብም ወደ ጌሤም ለመሄድ መመሪያን ይቀበል ዘንድ ይሁዳን አስቀድሞ ወደ ዮሴፍ ላከው። እነርሱም ጌሤም ሲደርሱ፣ 29ዮሴፍ ሠረገላውን አዘጋጅቶ፤ አባቱን እስራኤልን ለመቀበል ወደ ጌሤም አመራ።

ዮሴፍ አባቱ ዘንድ እንደ ደረሰ፣ ዐንገቱ ላይ46፥29 ዕብራይስጡ በላዩ ላይ ይለዋል። ተጠምጥሞ ለረጅም ጊዜ አለቀሰ።

30እስራኤልም ዮሴፍን፣ “በሕይወት መኖርህን ስላየሁ፣ ከእንግዲህ ብሞትም አይቈጨኝ” አለው።

31ከዚህ በኋላ ዮሴፍ ወንድሞቹንና የአባቱን ቤተ ሰዎች እንዲህ አላቸው፤ “ወደ ፈርዖን ወጥቼ አናግረዋለሁ፤ እንዲህም እለዋለሁ፣ ‘በከነዓን ምድር የሚኖሩት ወንድሞቼና የአባቴ ቤተ ሰዎች ወደ እኔ መጥተዋል። 32ሰዎቹ ከብት የሚጠብቁ ስለ ሆኑ እረኞች ናቸው፤ ሲመጡም በጎቻቸውን፣ ፍየሎቻቸውንና ከብቶቻቸውን እንዲሁም ያላቸውን ሁሉ ይዘው መጥተዋል።’ 33ፈርዖን አስጠርቷችሁ፣ ‘ሥራችሁ ምንድን ነው?’ ብሎ ቢጠይቃችሁ፣ 34እናንተ፣ ‘እኛ ባሮችህ ሥራችን ከልጅነታችን ጀምሮ ልክ እንደ አባቶቻችን ከብት ማርባት ነው’ ብላችሁ መልሱለት። ከዚያም ግብፃውያን ከብት አርቢዎችን እንደ ጸያፍ ስለሚቈጥሩ፣ በጌሤም ምድር እንድትኖሩ ይፈቅድላችኋል።”

Persian Contemporary Bible

پيدايش 46:1-34

يعقوب به مصر می‌رود

1پس يعقوب با هر چه كه داشت كوچ كرده، به بئرشبع آمد و در آنجا برای خدای پدرش اسحاق، قربانیها تقديم كرد. 2شب هنگام، خدا در رويا به وی گفت: «يعقوب! يعقوب!»

عرض كرد: «بلی، خداوندا!»

3گفت: «من خدا هستم، خدای پدرت! از رفتن به مصر نترس، زيرا در آنجا از تو قوم بزرگی به وجود خواهم آورد. 4من با تو به مصر خواهم آمد، اما نسل تو را از آنجا به سرزمين خودت باز خواهم گردانيد. ليكن تو در مصر خواهی مُرد و يوسف در كنارت خواهد بود.»

5يعقوب از بئرشبع كوچ كرد و پسرانش او را همراه زنان و فرزندانشان با عرابه‌هايی كه فرعون به ايشان داده بود، به مصر بردند. 6آنها گله و رمه و تمامی اموالی را كه در كنعان اندوخته بودند، با خود به مصر آوردند. 7يعقوب با پسران و دختران و نوه‌های پسری و دختری خود و تمام خويشانش به مصر آمد.

8‏-14اسامی پسران و نوه‌های يعقوب كه با وی به مصر آمدند از اين قرار است:

رئوبين پسر ارشد او و پسرانش: حنوک، فلو، حصرون و كرمی.

شمعون و پسرانش: يموئيل، يامين، اوحد، ياكين، صوحر و شائول. (مادر شائول كنعانی بود.)

لاوی و پسرانش: جرشون، قهات و مراری.

يهودا و پسرانش: عير، اونان، شيله، فارص و زارح. (اما عير و اونان پيش از رفتن يعقوب به مصر در كنعان مردند.) پسران فارص، حصرون و حامول بودند.

يساكار و پسرانش: تولاع، فوّه، يوب و شمرون.

زبولون و پسرانش: سارد، ايلون و ياحل‌ئيل.

15تمامی اعقاب يعقوب و ليه كه در بين‌النهرين متولد شده بودند، با محاسبه دخترشان دينه، جمعاً سی و سه نفر بودند.

16جاد و پسرانش: صفيون، حجّی، شونی، اصبون، عيری، ارودی و ارئيلی.

17اشير و پسرانش: يمنه، يشوه، يشوی، بريعه و دخترش سارح. پسران بريعه حابر و ملكی‌ئيل بودند.

18اين شانزده نفر اعقاب يعقوب و زلفه بودند. زلفه كنيزی بود كه لابان به دخترش ليه داده بود.

19‏-21راحيل، زن يعقوب، دو پسر زاييد به نامهای يوسف و بنيامين.

پسران يوسف كه در مصر متولد شدند: منسی و افرايم. (مادرشان اسنات، دختر فوطی فارع، كاهن اون بود.)

پسران بنيامين: بالع، باكر، اشبيل، جيرا، نعمان، ايحی، رش، مفيّم، حفيّم و آرد.

22اين چهارده نفر اعقاب يعقوب و راحيل بودند.

23‏-24دان و پسرش: حوشيم.

نفتالی و پسرانش: يحص‌ئيل، جونی، يصر و شليّم.

25اين هفت نفر اعقاب يعقوب و بلهه بودند. بلهه كنيزی بود كه لابان به دخترش راحيل داده بود.

26پس تعداد افرادی كه از نسل يعقوب همراه او به مصر رفتند (غير از زنان پسرانش) شصت و شش نفر بود. 27با افزودن دو پسر يوسف، جمع افراد خانوادهٔ يعقوب كه در مصر بودند، هفتاد نفر می‌شد.

28يعقوب، پسرش يهودا را جلوتر نزد يوسف فرستاد تا از او بپرسد كه از چه راهی بايد به زمين جوشن رفت. وقتی كه به جوشن رسيدند، 29يوسف عرابهٔ خود را حاضر كرد و برای ديدن پدرش به جوشن رفت. وقتی در آنجا پدرش را ديد، او را در آغوش گرفته، مدتی گريست.

30آنگاه يعقوب به يوسف گفت: «حال، مرا غم مُردن نيست، زيرا بار ديگر تو را ديدم و می‌دانم كه زنده‌ای.» 31يوسف به برادرانش و تمامی افراد خانواده آنها گفت: «حال می‌روم تا به فرعون خبر دهم كه شما از كنعان به نزد من آمده‌ايد. 32به او خواهم گفت كه شما چوپان هستيد و تمامی گله‌ها و رمه‌ها و هر آنچه را كه داشته‌ايد همراه خويش آورده‌ايد. 33پس اگر فرعون از شما بپرسد كه شغل شما چيست، 34به او بگوييد كه از ابتدای جوانی تا به حال به شغل چوپانی و گله‌داری مشغول بوده‌ايد و اين كار را از پدران خود به ارث برده‌ايد. اگر چنين به فرعون پاسخ دهيد او به شما اجازه خواهد داد تا در جوشن ساكن شويد، چون مردم ساير نقاط مصر از چوپانان نفرت دارند.»