ኢዮብ 37 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

ኢዮብ 37:1-24

1“ልቤ በዚህ በኀይል ይመታል፤

ከስፍራውም ዘለል ዘለል ይላል።

2ስሙ! የድምፁን ጩኸት ስሙ፤

ከአፉ የሚወጣውን ጕርምርምታ አድምጡ።

3መብረቁን ከሰማይ ሁሉ በታች ያባርቃል፤

ወደ ምድርም ዳርቻ ይልካል።

4ከዚያም በኋላ የድምፁ ጩኸት ይመጣል፤

በድምፁም ግርማ ያንጐደጕዳል፤

ድምፁ በተሰማ ጊዜ፣

መብረቁን የሚከለክል የለም።

5የእግዚአብሔር ድምፅ በሚያስደንቅ ሁኔታ ያንጐደጕዳል፤

እኛ የማናስተውለውንም ታላቅ ነገር ያደርጋል።

6በረዶውን፣ ‘በምድር ላይ ውደቅ’

ውሽንፍሩንም ‘ዶፍህን አውርደው’ ይላል።

7እርሱ የፈጠራቸው ሰዎች ሁሉ ሥራውን ያውቁ ዘንድ፣

እያንዳንዱ ሰው እንዳይሠራ ይገታዋል።37፥7 ወይም፣ ሰዎችን ሁሉ በኀይሉ ያስፈራቸዋል ማለትም ነው።

8እንስሳት ይጠለላሉ፤

በየዋሻቸውም ይቈያሉ።

9ዐውሎ ነፋስ ከማደሪያው፣

ብርድም ከብርቱ ነፋስ ይወጣል።

10የእግዚአብሔር እስትንፋስ በረዶ ያስገኛል፤

ሰፋፊ ውሆች ግግር በረዶ ይሆናሉ።

11ደመናትን ርጥበት ያሸክማቸዋል፤

መብረቁንም በውስጣቸው ይበትናል።

12ያዘዘውን ለመፈጸም፣

እርሱ በሚሰጠው መመሪያ፣

በመላው የምድር ገጽ ላይ ይሽከረከራሉ።

13ሰዎችን ለመቅጣት ደመና ያመጣል፤

ወይም በዚሁ ምድሩን አጠጥቶ37፥13 ወይም፣ ፍቅሩንም ለመግለጽ ደመናን ያመጣል ፍቅሩን ይገልጻል።

14“ኢዮብ ሆይ፤ ይህን ስማ፤

ቆም ብለህ የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራ ዐስብ።

15እግዚአብሔር ደመናትን እንዴት እንደሚቈጣጠር፣

መብረቁንም እንዴት እንደሚያባርቅ ታውቃለህን?

16ደመናት ሚዛን ጠብቀው እንዴት እንደሚንሳፈፉ፣

በዕውቀቱ ፍጹም የሆነውን፣ የእርሱን ድንቅ ሥራ ታውቃለህን?

17ምድር በደቡብ ነፋስ ጸጥ ባለች ጊዜ፣

ከሙቀት የተነሣ በልብስህ ውስጥ የምትዝለፈለፍ ሆይ፤

18ከቀለጠ ናስ እንደ ተሠራ መስተዋት የጠነከረውን ሰማይ ሲዘረጋ፣

አብረኸው መዘርጋት ትችል ነበርን?

19“ከጨለማችን የተነሣ እኛ ጕዳያችንን መግለጽ አንችልም፤

ለእርሱ የምንለውን ንገረን።

20እኔ መናገር እንደ ፈለግሁ ሊነገረው ይገባልን?

ይዋጥ ዘንድ የሚጠይቅ ሰው አለን?

21እንግዲህ ነፋስ ሰማያትን ካጠራ በኋላ፣

እጅግ የምታበራዋን ፀሓይ፣

ሊመለከት የሚችል የለም።

22እንደ ወርቅ በሚያበራ ክብር ከሰሜን ይወጣል፤

እግዚአብሔር በሚያስፈራ ግርማ ይመጣል።

23ሁሉን የሚችል አምላክ ከአእምሯችን በላይ ነው፤ በኀይልና በፍርድ ታላቅ ነው፣

ጽድቁም ብዙ ነው፤ ማንንም አይጨቍንም።

24ስለዚህ፣ ሰዎች ይፈሩታል፤

በልባቸው37፥24 ወይም፣ በልባቸው አስተዋዮች ወደ ሆኑ አስተዋዮች እንደ ሆኑ የሚያስቡትን አይመለከትም?”

Thai New Contemporary Bible

โยบ 37:1-24

1“จิตใจของข้าพเจ้าสั่นระรัว

และสะทกสะท้านด้วยข้อนี้

2ฟังสิ! ฟังเสียงกัมปนาทของพระองค์

เสียงดังก้องจากพระโอษฐ์ของพระองค์

3พระองค์ทรงปล่อยฟ้าแลบไปทั่วใต้ฟ้าสวรรค์

และทรงส่งออกไปไกลถึงสุดปลายแผ่นดินโลก

4ติดตามด้วยพระสุรเสียงกึกก้อง

เป็นเสียงกระหึ่มด้วยเดชานุภาพ

เมื่อพระองค์ทรงเปล่งพระสุรเสียง

พระองค์ก็ไม่ได้ทรงหน่วงเหนี่ยวสิ่งใดไว้

5พระสุรเสียงของพระเจ้าดังกึกก้องอย่างน่าอัศจรรย์

ทรงกระทำสิ่งยิ่งใหญ่เกินกว่าเราจะเข้าใจ

6พระองค์ทรงบัญชาหิมะว่า ‘จงตกลงมาบนแผ่นดินโลก’

และตรัสกับสายฝนว่า ‘จงเทลงมาอย่างหนัก’

7พระเจ้าทรงทำให้มนุษย์หยุดจากงานของพวกเขา37:7 หรือพระเจ้าทำให้ทุกคนเต็มไปด้วยความกลัวโดยฤทธิ์อำนาจของพระองค์

เพื่อมนุษย์ทั้งปวงที่พระองค์ทรงสร้างขึ้นจะรู้ถึงพระราชกิจของพระองค์

8สัตว์ทั้งหลายเข้าสู่ที่กำบัง

พักอยู่ในถ้ำของมัน

9พายุออกมาจากแหล่งของมัน

ความหนาวเย็นมากับลมกล้า

10ลมหายใจของพระเจ้าทรงทำให้เกิดน้ำแข็ง

ทรงทำให้ห้วงน้ำกว้างใหญ่แข็งตัว

11พระองค์ทรงบรรจุความชุ่มชื้นไว้ในเมฆ

และทรงกระจายสายฟ้าแลบออกไป

12เมื่อพระองค์ทรงบัญชา เมฆก็หมุนวนเหนือพื้นผิวของทั้งโลก

มันทำทุกอย่างตามที่ทรงบัญชา

13พระองค์ทรงส่งเมฆมาเพื่อลงโทษมนุษย์

หรือเพื่อรดแผ่นดินโลกของพระองค์37:13 หรือเพื่อทำให้พวกเขาพอใจและแสดงความรักมั่นคงของพระองค์

14“ฟังเถิด โยบเอ๋ย

จงนิ่งพิจารณาสิ่งอัศจรรย์ทั้งปวงของพระเจ้า

15ท่านทราบไหมว่า พระเจ้าทรงควบคุมเมฆ

และทำให้ฟ้าแลบได้อย่างไร?

16ท่านทราบไหมว่าเมฆลอยอยู่ได้อย่างไร?

ท่านทราบการอัศจรรย์ต่างๆ ของพระองค์ผู้ทรงรู้ทุกสิ่งอย่างถ่องแท้หรือ?

17ท่านผู้ร้อนอึดอัดอยู่ในเสื้อผ้า

เมื่อแผ่นดินโลกซบเซาอยู่เพราะลมใต้

18ท่านสามารถช่วยพระเจ้าคลี่ท้องฟ้าออกมา

ซึ่งแข็งเหมือนแผ่นทองสัมฤทธิ์ขัดเงาได้หรือ?

19“บอกเราสิว่าเราจะทูลพระองค์ว่าอย่างไรได้

เราไม่สามารถแถลงคดีของเราเนื่องจากความมืดของเรา

20จะทูลพระองค์ได้หรือว่าข้าพระองค์อยากจะพูด?

มีใครบ้างขอให้ตนเองถูกกลืนกิน?

21ไม่มีใครสามารถมองดูดวงอาทิตย์ได้

ซึ่งส่องแสงเจิดจ้าในท้องฟ้า

ยามที่ลมพัดเมฆผ่านพ้นไป

22พระเจ้าเสด็จมาจากทิศเหนือด้วยแสงทองเจิดจรัส

พระองค์เสด็จมาด้วยพระบารมีอันน่าครั่นคร้าม

23องค์ทรงฤทธิ์สูงส่งเกินกว่าเราจะเอื้อมถึง และฤทธิ์อำนาจของพระองค์เป็นที่เทิดทูน

ถึงกระนั้นโดยความชอบธรรมและความยุติธรรม พระองค์ไม่ได้ทรงกดขี่ข่มเหง

24ฉะนั้นมวลมนุษย์จึงยำเกรงพระองค์

เพราะพระองค์ทรงดูแลทุกคนที่มีปัญญาไม่ใช่หรือ?37:24 หรือพระองค์ไม่ทรงแยแสผู้ใดที่คิดว่าตนเองมีปัญญา