ኢዮብ 25 – NASV & KLB

New Amharic Standard Version

ኢዮብ 25:1-6

በልዳዶስ

1ሹሐዊውም በልዳዶስ እንዲህ ሲል መለሰ፤

2“ገዥነትና ግርማ የእግዚአብሔር ናቸው፤

በሰማይም ከፍታ ሥርዐትን ያደርጋል።

3ሰራዊቱ ሊቈጠር ይችላልን?

ብርሃኑስ የማይወጣው በማን ላይ ነው?

4ሰው በእግዚአብሔር ፊት ጻድቅ ይሆን ዘንድ፣

ከሴትስ የተወለደ ንጹሕ ይሆን ዘንድ ይችላልን?

5በፊቱ ጨረቃ እንኳ ብሩህ ካልሆነች፣

ከዋክብትም ንጹሓን ካልሆኑ፣

6ይልቁን ከብል የሚቈጠር የሰው ልጅ፣

ትል የሆነውማ ሰው ምንኛ ያንስ!”

Korean Living Bible

욥기 25:1-6

빌닷

1그때 수아 사람 빌닷이 말하였다.

2“하나님은 권능과 위엄을 가지셨 으며 하늘 나라를 평화로 다스리는 분이시다.

3그가 거느리고 있는 천사의 무리를 누가 감히 셀 수 있으며 하나님의 빛을 받지 않는 자가 세상에 어디 있는가?

4어떻게 사람이 하나님 앞에 서서 감히 의롭다고 주장할 수 있으며 여인에게서 난 자가 어떻게 깨끗할 수 있는가?

5하나님의 눈에는 달도 밝지 않고 별도 깨끗하지 않은데

6하물며 벌레와 구더기에 지나지 않는 사람이야 말할 것이 있겠느냐!”