ሮሜ 16 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

ሮሜ 16:1-27

የግል ሰላምታ

1በክንክራኦስ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ16፥1 ወይም ዲያቈን የሆነችውን እኅታችንን ፌቤንን ዐደራ እላችኋለሁ። 2ለቅዱሳን ተገቢ በሆነው አቀባበል በጌታ እንድትቀበሏትና ከእናንተም የምትፈልገውን ማንኛውንም ርዳታ እንድታደርጉላት አሳስባችኋለሁ፤ ለብዙ ሰዎችና ለእኔም ጭምር ታላቅ ድጋፍ ነበረችና።

3በክርስቶስ ኢየሱስ አብረውኝ ለሚያገለግሉት ለጵርስቅላና16፥3 በግሪኩ ጰርስቃ የጵርስቅላ ተለዋጭ ስም ነው። ለአቂላ ሰላምታ አቅርቡልኝ። 4እነርሱም ለእኔ ሲሉ ሕይወታቸውን ለዐደጋ አጋልጠው ሰጡ፤ እኔ ብቻ ሳልሆን የአሕዛብ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ያመሰግኗቸዋል።

5በእነርሱ ቤት ላለች ቤተ ክርስቲያንም ሰላምታ አቅርቡልኝ።

ከእስያ አገር ለመጀመሪያ ወደ ክርስቶስ ለተመለሰው፣ ለወዳጄ ለአጤኔጦን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

6ለእናንተ ብዙ ለደከመችው ለማርያ ሰላምታ አቅርቡልኝ።

7ከእኔ ጋር ታስረው ለነበሩት ዘመዶቼ ለአንዲራኒቆንና ለዩልያን ሰላምታ አቅርቡልኝ፤ እነርሱ በሐዋርያት መካከል ስመጥሮችና በክርስቶስ በማመንም እኔን የቀደሙ ናቸው።

8በጌታ ለምወድደው ለጵልያጦን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

9በክርስቶስ አብሮን ለሚሠራው ለኢሩባኖንና ለውድ ወዳጄ ለስንጣክን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

10በክርስቶስ ያለው እምነቱ ተፈትኖ ለተመሰገነው ለኤጤሌን ሰላምታ አቅርቡልኝ፤

ከአርስጣባሉ ቤተ ሰብ ለሆኑትም ሰላምታ አቅርቡልኝ።

11ለዘመዴ ለሄሮድዮና ሰላምታ አቅርቡልኝ፤

በጌታ ላሉት ለንርቀሱ ቤተ ሰቦች ሰላምታ አቅርቡልኝ።

12በጌታ ሆነው በትጋት ለሚሠሩት ሴቶች፣ ለፕሮፊሞናና ለጢሮፊሞሳ ሰላምታ አቅርቡልኝ።

በጌታ ሆና እጅግ ለደከመችው ለሌላዋ ሴት፣ ለተወደደችው ለጠርሲዳ ሰላምታ አቅርቡልኝ።

13በጌታ ለተመረጠው ለሩፎንና የእኔም እናት ለሆነችው ለእናቱ ሰላምታ አቅርቡልኝ።

14ለአስቀሪጦንና ለአፍለሶንጳ፣ ለሄሮሜን፣ ለጳጥሮባን፣ ለሄርማን፣ ከእነርሱም ጋር ላሉት ወንድሞች ሰላምታ አቅርቡልኝ።

15ለፍሌጎን፣ ለዩልያ፣ ለኔርያና ለእኅቱ፣ እንዲሁም ለአልንጦን፣ ከእነርሱም ጋር ላሉት ቅዱሳን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

16በተቀደሰ አሳሳም ሰላምታ ተሰጣጡ።

የክርስቶስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

17ወንድሞች ሆይ፤ መለያየትን ከሚፈጥሩትና የተማራችሁትን ትምህርት በመቃወም በጕዟችሁ መሰናክል ከሚያደርጉት እንድትጠነቀቁ አሳስባችኋለሁ፤ ከእነርሱም ራቁ። 18እንደ እነዚህ ያሉት ሰዎች የሚያገለግሉት ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ሳይሆን የራሳቸውን ሆድ ነው። በለሰለሰ አንደበታቸውና በሽንገላ የዋሆችን ያታልላሉ። 19የእናንተን ታዛዥነት ሁሉም ሰምተዋል፤ በዚህም እኔ እጅግ ተደስቻለሁ። ሆኖም በጎ ስለ ሆነው ነገር ጥበበኞች፣ ክፉ ስለ ሆነውም የዋሆች እንድትሆኑ እፈልጋለሁ።

20የሰላም አምላክ፣ ሰይጣንን ከእግራችሁ በታች ፈጥኖ ይቀጠቅጠዋል።

የጌታችን የኢየሱስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።

21አብሮኝ የሚሠራው ጢሞቴዎስ፣ እንዲሁም ዘመዶቼ የሆኑት ሉቂዮስ፣ ኢያሶንና ሱሲጴጥሮስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

22ይህን መልእክት የጻፍሁት እኔ ጤርጥዮስ፣ በጌታ ሰላምታ አቀርብላችኋለሁ።

23በመልካም መስተንግዶው እኔና በዚህ የምትገኘዋ መላዋ ቤተ ክርስቲያን ደስ የምንሰኝበት ጋይዮስ፣ ሰላምታ ያቀርብላችኋል።

የከተማዪቱ ግምጃ ቤት ሹም የሆነው ኤርስጦስ፣ ወንድማችንም ቍአስጥሮስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

24የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።16፥24 ቍጥር 24 የሚገኘው በአንዳንድ ቅጆች ብቻ ነው።

25-26በዘላለማዊ አምላክ ትእዛዝ ሕዝቦች ሁሉ አምነው እንዲታዘዙ፣ በነቢያት መጻሕፍት አሁን በተገለጠው፣ ላለፉት ረዥም ዘመናት ተሰውሮ በነበረው ምስጢር መገለጥ መሠረት፣ በአስተማርሁት ወንጌልና በኢየሱስ ክርስቶስ መሰበክ ሊያጸናችሁ ለሚችለው፣ 27እርሱ ብቻ ጥበበኛ ለሆነ አምላክ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።

Thai New Contemporary Bible

โรม 16:1-27

คำทักทายส่วนตัว

1ข้าพเจ้าขอฝากเฟบีน้องสาวของเราซึ่งเป็นผู้รับใช้16:1 หรือมัคนายิกาของคริสตจักรในเมืองเคนเครีย 2ข้าพเจ้าขอให้ท่านรับนางไว้ในองค์พระผู้เป็นเจ้าอย่างที่สมควรแก่ประชากรของพระเจ้า และช่วยเหลือนางตามความจำเป็น เพราะนางได้ช่วยเหลือคนมากมายรวมทั้งข้าพเจ้าด้วย

3ขอฝากความคิดถึงมายังปริสสิลลา16:3 ภาษากรีกว่าปริสคาเป็นอีกรูปหนึ่งของปริสสิลลากับอาควิลลาเพื่อนร่วมงานของข้าพเจ้าในพระเยซูคริสต์ 4ทั้งสองเสี่ยงชีวิตเพื่อข้าพเจ้า ไม่เพียงข้าพเจ้าเท่านั้น แต่คริสตจักรทั้งปวงของคนต่างชาติก็สำนึกในบุญคุณของพวกเขาด้วย

5ขอฝากความคิดถึงมายังคริสตจักรซึ่งมาประชุมกันที่บ้านของทั้งสองด้วย

ฝากความคิดถึงมายังเอเปเนทัสเพื่อนที่รักของข้าพเจ้า ซึ่งเป็นคนแรกในแคว้นเอเชียที่กลับใจมาเชื่อในพระคริสต์

6ขอฝากความคิดถึงมายังมารีย์ผู้ตรากตรำทำงานเพื่อท่านทั้งหลาย

7ขอฝากความคิดถึงมายังอันโดรนิคัสกับยูนีอัสญาติของข้าพเจ้าซึ่งเคยติดคุกกับข้าพเจ้า พวกเขาทั้งสองโดดเด่นในหมู่อัครทูต และมาเชื่อในพระคริสต์ก่อนข้าพเจ้า

8ขอฝากความคิดถึงมายังอัมพลีอาทัสผู้เป็นที่รักของข้าพเจ้าในองค์พระผู้เป็นเจ้า

9ขอฝากความคิดถึงมายังอูรบานัส เพื่อนร่วมงานของเราในพระคริสต์ และสทาคิสเพื่อนที่รักของข้าพเจ้า

10ขอฝากความคิดถึงมายังอาเป็ลเลสผู้ถูกทดสอบและได้รับการรับรองแล้วในพระคริสต์

ขอฝากความคิดถึงมายังบรรดาผู้ที่อยู่ในครัวเรือนของอาริสโทบูลลัส

11ขอฝากความคิดถึงมายังเฮโรดิโอนญาติของข้าพเจ้า

ขอฝากความคิดถึงมายังครัวเรือนของนารซิสซัสผู้อยู่ในองค์พระผู้เป็นเจ้า

12ขอฝากความคิดถึงมายังตรีเฟนาและตรีโฟสา สตรีผู้ตรากตรำทำงานในองค์พระผู้เป็นเจ้า

ขอฝากความคิดถึงมายังเปอร์ซิสเพื่อนที่รักของข้าพเจ้า สตรีอีกท่านผู้ตรากตรำทำงานในองค์พระผู้เป็นเจ้า

13ขอฝากความคิดถึงมายังรูฟัสผู้ที่ทรงเลือกไว้ในองค์พระผู้เป็นเจ้า และมารดาของเขาผู้ได้เป็นมารดาของข้าพเจ้าด้วย

14ขอฝากความคิดถึงมายังอาสินครีทัส ฟเลโกน เฮอร์เมส ปัทโรบัส เฮอร์มาส และบรรดาพี่น้องที่อยู่กับพวกเขา

15ขอฝากความคิดถึงมายังฟีโลโลกัส ยูเลีย เนเรอัสกับน้องสาวของเขา และโอลิมปัสกับประชากรของพระเจ้าทุกคนที่อยู่กับพวกเขา

16จงทักทายกันด้วยการจุมพิตอันบริสุทธิ์

คริสตจักรทั้งปวงของพระคริสต์ขอฝากความคิดถึงมายังท่านทั้งหลาย

17พี่น้องทั้งหลาย ข้าพเจ้าขอให้ท่านระวังบรรดาผู้ที่เป็นเหตุให้เกิดความแตกแยกและเป็นเหตุให้พวกท่านสะดุด ซึ่งขัดกับหลักคำสอนที่ท่านเรียนรู้มา จงหลีกห่างจากคนพวกนั้น 18เพราะคนเช่นนี้ไม่ได้รับใช้องค์พระคริสต์เจ้าของเรา แต่พวกเขาทำเพื่อปากท้องของตนเอง เขาล่อลวงคนซื่อด้วยวาจารื่นหูและคำป้อยอ 19คนทั้งปวงได้ยินถึงความเชื่อฟังของท่านทั้งหลายแล้ว ข้าพเจ้าจึงชื่นชม ยินดีในพวกท่านอย่างยิ่ง แต่ข้าพเจ้าก็อยากให้ท่านฉลาดในทางที่ดีและไม่ประสีประสาในทางชั่ว

20ในไม่ช้าพระเจ้าแห่งสันติสุขจะบดขยี้ซาตานไว้ใต้เท้าของท่าน

ขอพระคุณของพระเยซูเจ้าของเราอยู่กับท่านทั้งหลายเถิด

21ทิโมธีเพื่อนร่วมงานของข้าพเจ้ากับลูสิอัส ยาโสนและโสสิปาเทอร์ ญาติๆ ของข้าพเจ้าขอฝากความคิดถึงมายังท่านทั้งหลายด้วย

22ข้าพเจ้าเทอร์ทิอัสผู้เขียนจดหมายนี้ตามคำบอก ขอฝากความคิดถึงมายังท่านในองค์พระผู้เป็นเจ้า

23กายอัสผู้มีน้ำใจไมตรีรับรองข้าพเจ้ากับทั้งคริสตจักรที่นี่ ขอฝากความคิดถึงมายังท่าน

เอรัสทัสผู้อำนวยการฝ่ายกิจการสาธารณะของเมืองนี้ และควารทัสพี่น้องของเรา ขอฝากความคิดถึงมายังท่าน16:23 สำเนาต้นฉบับบางสำเนาว่ามายังท่าน 24ขอพระคุณแห่งองค์พระเยซูคริสต์เจ้าของเราอยู่กับพวกท่านทุกคน อาเมน

25บัดนี้แด่พระองค์ผู้ทรงสามารถให้ท่านตั้งมั่นโดยข่าวประเสริฐของข้าพเจ้าและการประกาศเรื่องพระเยซูคริสต์ตามการทรงสำแดงข้อล้ำลึก ซึ่งได้ทรงปิดบังไว้ตั้งแต่ก่อนจุดเริ่มต้นของเวลา 26แต่บัดนี้ได้ทรงสำแดงและเปิดเผยให้รู้ทั่วกันผ่านทางข้อเขียนต่างๆ ของผู้เผยพระวจนะตามพระบัญชาของพระเจ้าองค์นิรันดร์ เพื่อปวงประชาชาติจะได้เชื่อวางใจและเชื่อฟังพระองค์ 27คือแด่พระเจ้าผู้ทรงพระปัญญาแต่ผู้เดียวโดยทางพระเยซูคริสต์ ขอพระเกียรติสิริมีแด่พระองค์เป็นนิตย์! อาเมน