ማቴዎስ 16 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

ማቴዎስ 16:1-28

ኢየሱስ ከሰማይ ምልክት እንዲያሳይ መጠየቁ

16፥1-12 ተጓ ምብ – ማር 8፥11-21

1ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያን ወደ ኢየሱስ ቀርበው ሊፈትኑት በመሻት ከሰማይ ምልክት እንዲያሳያቸው ጠየቁት።

2እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው፤16፥2 አንዳንድ የጥንት ቅጆች የቍጥር 2 ከፊልና ቍጥር 3 በሙሉ የላቸውም። “ምሽት ላይ፣ ‘ሰማዩ ስለ ቀላ ብራ ይሆናል’ ትላላችሁ፤ 3ንጋት ላይም፣ ‘ሰማዩ ቀልቷል፣ ከብዷልም፤ ስለዚህ ዝናብ ይዘንባል’ ትላላችሁ። የሰማዩን ገጽታ ትለያላችሁ፤ ነገር ግን የዘመኑን ምልክት መለየት አትችሉም። 4ክፉና አመንዝራ ትውልድ ምልክት ይፈልጋል፤ ነገር ግን ከዮናስ ምልክት በስተቀር ሌላ ምልክት አይሰጠውም።” ከዚያም ኢየሱስ ትቷቸው ሄደ።

የፈሪሳውያንና የሰዱቃውያን እርሾ

5ባሕሩን እንደ ተሻገሩም፣ ደቀ መዛሙርቱ እንጀራ መያዝ ረስተው ነበር። 6ኢየሱስም፣ “ልብ በሉ፤ ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን እርሾ ተጠበቁ” አላቸው።

7እነርሱ ግን እርስ በርሳቸው፣ “እንጀራ ስላልያዝን ይሆናል” ተባባሉ።

8ኢየሱስም ሐሳባቸውን ዐውቆ እንዲህ አላቸው፤ “እናንተ እምነት የጐደላችሁ፣ እርስ በርሳችሁ እንጀራ ስለ አለመያዛችሁ ለምን ትነጋገራላችሁ? 9አምስቱ እንጀራ ለአምስት ሺሕ ሰው በቅቶ ስንት መሶብ ተርፎ እንዳነሣችሁ አታስታውሱምን? 10እንዲሁም ሰባቱ እንጀራ ለአራት ሺሕ ሰው በቅቶ ስንት መሶብ ተርፎ እንዳነሣችሁ ልብ አላላችሁም ማለት ነውን? 11ታዲያ የነገርኋችሁ ስለ እንጀራ እንዳልሆነ እንዴት አታስተውሉም? አሁንም ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን እርሾ ተጠንቀቁ።” 12በዚህ ጊዜ ያስጠነቀቃቸው እንጀራ ውስጥ ስለሚጨመረው እርሾ ሳይሆን፣ ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ትምህርት መሆኑ ገባቸው።

ጴጥሮስ ስለ ኢየሱስ ማንነት መናገሩ

16፥13-16 ተጓ ምብ – ማር 8፥27-29ሉቃ 9፥18-20

13ኢየሱስ ፊልጶስ ቂሳርያ ወደተባለው አገር በደረሰ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን፣ “ለመሆኑ ሰዎች፣ የሰውን ልጅ ማን ነው ይላሉ?” ብሎ ጠየቃቸው።

14እነርሱም፣ “አንዳንዶቹ መጥምቁ ዮሐንስ፣ ሌሎች ኤልያስ፣ ሌሎች ደግሞ ኤርምያስ ወይም ከነቢያት አንዱ ነው ይላሉ” አሉት።

15እርሱም፣ “እናንተስ እኔን ማን ትሉኛላችሁ?” አላቸው።

16ስምዖን ጴጥሮስም፣ “አንተ ክርስቶስ16፥16 ወይም መሲሕ፤ 20 ይመ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ” በማለት መለሰ።

17ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፣ ብፁዕ ነህ፤ ይህን የገለጠልህ በሰማይ ያለው አባቴ እንጂ ሥጋና ደም አይደለም። 18አንተ ጴጥሮስ16፥18 ጴጥሮስ ትርጕሙ ዐለት ማለት ነው። ነህ፤ በዚህ ዐለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፤ የገሃነም ደጆችም አያሸንፏትም።16፥18 ወይም ሊቋቋሟት አይችሉም 19የመንግሥተ ሰማይን መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር ያሰርኸው ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆናል፤ በምድርም የፈታኸው ሁሉ በሰማይ የተፈታ ይሆናል።” 20ቀጥሎም እርሱ ክርስቶስ መሆኑን ለማንም እንዳይናገሩ ደቀ መዛሙርቱን አስጠነቀቃቸው።

ኢየሱስ ስለሚደርስበት መከራ ተናገረ

16፥21-28 ተጓ ምብ – ማር 8፥31–9፥1ሉቃ 9፥22-27

21ኢየሱስ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ፣ በዚያም በሽማግሌዎች፣ በካህናት አለቆችና በኦሪት ሕግ መምህራን እጅ መከራን ይቀበልና ይገደል ዘንድ፣ በሦስተኛው ቀን ከሞት ይነሣ ዘንድ እንደሚገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጽላቸው ጀመር።

22ጴጥሮስም ኢየሱስን ወደ ጐን ሳብ አድርጎ፣ “ጌታ ሆይ፤ እንዲህ ያለ ነገር ፈጽሞ አይድረስብህ” እያለ ይገሥጸው ጀመር።

23ኢየሱስም ወደ ጴጥሮስ ዘወር ብሎ፣ “አንተ ሰይጣን፣ ወደ ኋላዬ ሂድ፤ የሰው እንጂ የእግዚአብሔር ነገር በዐሳብህ ስለሌለ መሰናክል ሆነህብኛል!” አለው።

24ከዚያም ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እንዲህ አላቸው፤ “ሊከተለኝ የሚወድድ ራሱን ይካድ፣ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ፤ 25ነፍሱን16፥25 የግሪኩ ቃል ትርጕም ሕይወት ወይም ነፍስ ነው፤ እንደዚሁም 26። ሊያድን የሚፈልግ ሁሉ ያጠፋታል፤ ነገር ግን ነፍሱን ስለ እኔ የሚያጠፋት ያድናታል። 26ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ፣ ነፍሱን ግን ቢያጣ ምን ይጠቅመዋል? ወይስ ሰው በነፍሱ ምትክ ሊከፍለው የሚችለው ዋጋ ምንድን ነው? 27የሰው ልጅ በአባቱ ክብር ከመላእክት ጋር ይመጣል፤ ለእያንዳንዱም ሰው እንደ ሥራው ዋጋውን ይከፍለዋል። 28እውነት እላችኋለሁ፣ እዚህ ከቆሙት ሰዎች መካከል፣ የሰው ልጅ በመንግሥቱ ሲመጣ እስከሚያዩ ድረስ ሞትን የማይቀምሱ አሉ።”

Thai New Contemporary Bible

มัทธิว 16:1-28

ขอหมายสำคัญ

(มก.8:11-13)

1พวกฟาริสีและสะดูสีมาหาพระเยซูและทดสอบพระองค์โดยขอให้ทรงแสดงหมายสำคัญจากฟ้าสวรรค์

2พระเยซูทรงตอบว่า16:2 สำเนาต้นฉบับเก่าแก่บางสำเนาไม่มีข้อความส่วนที่เหลือในข้อ 2 และข้อ 3 ทั้งหมด “ตอนเย็นท่านพูดว่า ‘อากาศจะปลอดโปร่งเพราะฟ้าแดง’ 3และตอนเช้าท่านพูดว่า ‘วันนี้จะเกิดพายุเพราะฟ้าแดงและครึ้มฝน’ ท่านยังพยากรณ์อากาศได้จากลักษณะของท้องฟ้า แต่หมายสำคัญของวาระต่างๆ ท่านกลับตีความไม่ออก 4คนในยุคที่ชั่วร้ายและทรยศต่อพระเจ้ามองหาหมายสำคัญ แต่จะไม่ได้รับหมายสำคัญใดๆ ยกเว้นหมายสำคัญของโยนาห์” แล้วพระเยซูทรงละจากพวกเขาไป

เชื้อของพวกฟาริสีและพวกสะดูสี

(มก.8:14-21)

5เมื่อข้ามฟากเหล่าสาวกลืมเอาขนมปังมาด้วย 6พระเยซูตรัสกับพวกเขาว่า “จงระวังเชื้อของพวกฟาริสีและสะดูสี”

7เขาจึงหารือกันว่า “เป็นเพราะเราลืมเอาขนมปังมาด้วย”

8พระเยซูทรงทราบสิ่งที่พวกเขาพูดกันจึงตรัสถามว่า “ผู้มีความเชื่อน้อย ทำไมพวกท่านจึงพูดกันเรื่องไม่มีขนมปัง? 9ท่านยังไม่เข้าใจหรือ? จำไม่ได้หรือว่าขนมปังห้าก้อนเลี้ยงคนห้าพันคนแล้วท่านเก็บที่เหลือได้กี่ตะกร้า? 10หรือขนมปังเจ็ดก้อนเลี้ยงคนสี่พันคนแล้วท่านก็เก็บที่เหลือได้กี่ตะกร้า? 11เหตุใดท่านจึงไม่เข้าใจว่าเราไม่ได้พูดถึงขนมปัง? แต่พวกท่านจงระวังเชื้อของพวกฟาริสีและสะดูสี” 12แล้วพวกเขาจึงเข้าใจว่าพระองค์ไม่ได้ทรงเตือนให้ระวังเชื้อที่ใช้ในขนมปัง แต่ให้ระวังคำสอนของพวกฟาริสีและสะดูสี

เปโตรรับว่าพระเยซูเป็นพระคริสต์

(มก.8:27-29; ลก.9:18-20)

13เมื่อมาถึงเขตซีซารียาฟีลิปปี พระองค์ตรัสถามเหล่าสาวกของพระองค์ว่า “ผู้คนพูดกันว่าบุตรมนุษย์เป็นใคร?”

14สาวกทูลว่า “บางคนก็ว่าเป็นยอห์นผู้ให้บัพติศมา บางคนว่าเป็นเอลียาห์ ยังมีบางคนว่าเป็นเยเรมีย์หรือผู้เผยพระวจนะคนใดคนหนึ่ง”

15พระองค์ทรงถามว่า “แล้วพวกท่านเล่า พวกท่านว่าเราเป็นใคร?”

16ซีโมนเปโตรทูลว่า “พระองค์ทรงเป็นพระคริสต์16:16 หรือพระเมสสิยาห์เช่นเดียวกับข้อ 20 พระบุตรของพระเจ้าผู้ทรงพระชนม์อยู่”

17พระเยซูตรัสว่า “ความสุขมีแก่ท่าน ซีโมนบุตรโยนาห์เอ๋ย เพราะมนุษย์ไม่ได้สำแดงเรื่องนี้แก่ท่าน แต่พระบิดาของเราในสวรรค์ทรงสำแดง 18เราบอกท่านว่าท่านคือเปโตร16:18 แปลว่าศิลา และบนศิลานี้เราจะสร้างคริสตจักรของเราและประตูแดนมรณา16:18 หรือนรกจะเอาชนะคริสตจักรนั้นไม่ได้เลย16:18 หรือจะไม่แข็งแกร่งไปกว่าคริสตจักร 19เราจะมอบกุญแจแห่งอาณาจักรสวรรค์แก่ท่าน ท่านผูกมัดสิ่งใดในโลกสิ่งนั้นจะ16:19 หรือสิ่งนั้นได้ถูกผูกมัดในสวรรค์ ท่านปลดปล่อยสิ่งใดในโลกสิ่งนั้นจะ16:19 หรือสิ่งนั้นได้ถูกปลดปล่อยในสวรรค์” 20แล้วพระองค์ทรงเตือนเหล่าสาวกของพระองค์ไม่ให้บอกใครว่าพระองค์ทรงเป็นพระคริสต์

พระเยซูทรงทำนายถึงการสิ้นพระชนม์

(มก.8:31—9:1; ลก.9:22-27)

21นับแต่นั้นมาพระเยซูทรงเริ่มชี้แจงแก่เหล่าสาวกของพระองค์ว่าพระองค์จะต้องไปยังเยรูซาเล็ม ต้องทนทุกข์หลายประการด้วยน้ำมือของบรรดาผู้อาวุโสและพวกหัวหน้าปุโรหิตกับเหล่าธรรมาจารย์ พระองค์จะต้องถูกประหาร และในวันที่สามจะทรงมีชีวิตกลับเป็นขึ้นมาใหม่

22เปโตรดึงพระองค์เลี่ยงไปอีกทางหนึ่งและทูลติติงพระองค์ว่า “ไม่มีทางพระองค์เจ้าข้า! สิ่งนี้ไม่มีทางจะเกิดขึ้นกับพระองค์!”

23พระเยซูทรงหันมาตรัสกับเปโตรว่า “ถอยไปเจ้าซาตาน! เจ้าเป็นหินให้เราสะดุด เจ้าไม่ได้คิดอย่างพระเจ้าแต่คิดอย่างมนุษย์”

24แล้วพระเยซูตรัสกับเหล่าสาวกว่า “หากผู้ใดปรารถนาจะเป็นสาวกของเราให้ผู้นั้นปฏิเสธตนเอง รับกางเขนของตนแบก และตามเรามา 25เพราะผู้ใดต้องการเอาชีวิต16:25 ภาษากรีกหมายถึงชีวิตหรือจิตวิญญาณ เช่นเดียวกับข้อ 26รอดผู้นั้นจะเสียชีวิต แต่ผู้ใดพลีชีวิตเพื่อเราผู้นั้นจะได้ชีวิต 26จะมีประโยชน์อะไรถ้าคนๆ หนึ่งจะได้โลกนี้ทั้งโลกแต่ต้องสูญเสียจิตวิญญาณของตน? หรือใครจะเอาอะไรมาแลกกับจิตวิญญาณของตนได้? 27เพราะบุตรมนุษย์จะเสด็จมาด้วยพระเกียรติสิริของพระบิดาพร้อมกับทูตสวรรค์ของพระองค์ เมื่อนั้นพระองค์จะปูนบำเหน็จแก่แต่ละคนตามการกระทำของเขา 28เราบอกความจริงแก่ท่านว่าบางคนซึ่งยืนอยู่ที่นี่จะได้เห็นบุตรมนุษย์เสด็จมาในอาณาจักรของพระองค์ก่อนที่จะลิ้มรสความตาย”