ሚልክያስ 2 – NASV & PCB

New Amharic Standard Version

ሚልክያስ 2:1-17

ለካህናት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ

1“አሁንም ካህናት ሆይ፤ ይህ ማስጠንቀቂያ ለእናንተ የተሰጠ ነው፤ 2ባትሰሙ፣ ልባችሁንም ስሜን ለማክበር ባታዘጋጁ፣ ርግማን እሰድድባችኋለሁ፤ በረከታችሁንም ወደ መርገም እለውጠዋለሁ፤ ልታከብሩኝ ልባችሁን አላዘጋጃችሁምና ረግሜዋለሁ ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት።

3“ዘራችሁን2፥3 ወይም እህላችሁ እንዲጠወልግ አደርጋለሁ። እገሥጻለሁ2፥3 ወይም እቈርጣለሁ፤ የሰብዓ ሊቃናትን ትርጕም ይመ።፤ የመሥዋዕታችሁን ፋንድያ በፊታችሁ ላይ እበትናለሁ፤ እናንተም ከእርሱ ጋር ትወገዳላችሁ፤ 4ከሌዊ ጋር የገባሁት ኪዳን ይጸና ዘንድ፣ ይህን ማስጠንቀቂያ የላክሁት እኔ መሆኔንም ታውቃላችሁ” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት። 5“ከእርሱ ጋር የገባሁት ኪዳን የሕይወትና የሰላም ኪዳን ነበር፤ እነርሱንም ሰጠሁት፤ ይህም ክብርን አመጣ፤ እርሱም አከበረኝ፤ ስሜን በመፍራትም ጸና። 6እውነተኛ ትምህርት በአፉ ነበር፤ ምንም ዐይነት የሐሰት ነገር በአንደበቱ አልተገኘም፤ ከእኔ ጋር በሰላምና በቅንነት ተራመደ፤ ብዙዎችንም ከኀጢአት መለሰ።

7“ካህኑ የሁሉ ገዥ፣ የእግዚአብሔር መልእክተኛ ስለሆነ ከንፈሮቹ ዕውቀትን ሊጠብቁ፣ ሰዎችም ከአንደበቱ ትምህርትን ሊፈልጉ ይገባል፤ 8እናንተ ግን ከመንገዱ ወጥታችኋል፤ በትምህርታችሁም ብዙዎች እንዲሰናከሉ አድርጋችኋል፤ የሌዊንም ኪዳን አፍርሳችኋል” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት። 9“ስለዚህ በመንገዴ ስላልሄዳችሁና በትምህርታችሁም አድልዎ ስላደረጋችሁ፣ በሰዎች ሁሉ ፊት እንድትናቁና እንድትዋረዱ አድርጌአችኋለሁ።”

የይሁዳ አለመታመን

10ሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለንምን? የፈጠረንስ አንድ አምላክ አይደለምን? ታዲያ እርስ በርሳችን ታማኝነት በማጕደል የአባቶቻችንን ኪዳን ለምን እናረክሳለን? 11ይሁዳ አልታመነም፤ በእስራኤልና በኢየሩሳሌምም አስጸያፊ ነገር ተፈጽሟል፤ ይሁዳ የባዕድ አምላክ ሴት ልጅ በማግባት እግዚአብሔር የሚወድደውን መቅደስ አርክሷል። 12ይህን የሚያደርግ ማንኛውም ሰው ቢሆን፣ ለእግዚአብሔር ጸባኦት ቍርባን ቢያመጣም እንኳ፣ እግዚአብሔር ከያዕቆብ2፥12 ወይም ይህን ለሚያደርግ ሰው በመልካም የሚመሰክር ማንም ቢኖር፣ እግዚአብሔር ከያዕቆብ ድንኳን ይቍረጠው። ድንኳን ያስወግደው።

13ሌላው የምታደርጉት ነገር ደግሞ፣ የእግዚአብሔርን መሠዊያ በእንባ ታጥለቀልቃላችሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ ቍርባናችሁን ስለማይመለከትና በደስታም ከእጃችሁ ስለማይቀበል ታለቅሳላችሁ፤ ትጮኻላችሁም። 14እናንተም፣ “ለምን ይህ ሆነ?” ብላችሁ ትጠይቃላችሁ። ይህ የሆነው የትዳር ጓደኛህን፣ አጋርህንና የቃል ኪዳን ሚስትህን አታልለሃታልና፣ እግዚአብሔር በአንተና በወጣትነት ሚስትህ መካከል ላለው ቃል ኪዳን ምስክር ስለሆነ ነው።

15እግዚአብሔር አንድ አላደረጋቸውምን? በሥጋም በመንፈስም የእርሱ ናቸው። ለምን አንድ አደረጋቸው? ፈሪሀ እግዚአብሔር ያለውን2፥15 ወይም ነገር ግን አባታችን በሕይወት እስከ ኖረበት ዘመን ድረስ፣ ይህን አላደረገም። ምን ይፈልግ ነበረ? ይፈልግ የነበረው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልጅ ለማግኘት ነበረ። ዘር ይፈልግ ስለ ነበር ነው። ስለዚህ በመንፈሳችሁ ራሳችሁን ጠብቁ፤ ከወጣትነት ሚስታችሁም ጋር ያላችሁን ታማኝነት አታጓድሉ።

16“ፍችን እጠላለሁ” ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር፤ “ልብሱን በግፍ ድርጊት የሚሸፍነውንም ሰው2፥16 ወይም ሚስቱ እጠላለሁ” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት።

ስለዚህ በመንፈሳችሁ ራሳችሁን ጠብቁ፤ ታማኝነታችሁም አይጓደል።

የፍርድ ቀን

17እግዚአብሔርን በቃላችሁ አታክታችሁታል።

እናንተም፣ “ያታከትነው እንዴት ነው?” ትላላችሁ?

“ክፉ የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት መልካም ነው፤ እርሱም በክፉዎች ደስ ይለዋል” ወይም “የፍትሕ አምላክ ወዴት ነው?” በማለታችሁ ነው።

Persian Contemporary Bible

ملاكی 2:1‏-17

1‏-2ای كاهنان، به اين اخطار خداوند قادر متعال گوش دهيد:

«اگر خود را اصلاح نكنيد و نام مرا احترام ننماييد، شما را شديداً مجازات خواهم كرد، و به جای اينكه شما را بركت دهم، شما را لعنت خواهم نمود. در واقع از همين حالا شما زير لعنت هستيد، زيرا اوامر مرا در دل خود جای نمی‌دهيد.

3«فرزندان شما را تنبيه می‌كنم و سرگين حيواناتی را كه برايم قربانی می‌كنيد به صورتتان می‌پاشم و شما را مثل سرگين بيرون می‌اندازم. 4آنگاه خواهيد فهميد به اين دليل چنين اخطاری به شما كردم تا شما را به سوی قوانين و دستوراتی كه به جدتان لاوی داده بودم، بازگردانم. 5هدف از اين قوانين اين بود كه به كاهنان نسل لاوی حيات و آرامش ببخشد تا ايشان با اجرای آنها نشان دهند كه احترام و ترس مرا در دل دارند. 6كاهنان نسل لاوی قوانين حقيقی را به قوم تعليم می‌دادند. نه دروغ می‌گفتند و نه تقلب می‌كردند بلكه از راههای من پيروی نموده، آنچه را كه راست بود به عمل می‌آوردند. آنها توانستند بسياری را از راههای گناه‌آلود بازگردانند.

7«كاهنان بايد قوانين را تعليم دهند تا مردم بتوانند خدا را بشناسند، زيرا كاهنان سخنگويان خداوند قادر متعال هستند و مردم بايد برای راهنمايی پيش آنها بيايند؛ 8ولی شما راههای خداوند را ترک كرده‌ايد و با راهنمایی‌های خود بسياری را از راه راست منحرف ساخته‌ايد. شما قوانين كاهنان را شكسته‌ايد. 9بنابراين، من شما را در نظر مردم پست و خوار می‌گردانم، زيرا احكام مرا نگه نمی‌داريد و در اجرای قوانين، انصاف را رعايت نمی‌كنيد.»

خيانت به خدا

10آيا همهٔ ما از يک پدر نيستيم؟ آيا همگی ما بوسيلهٔ يک خدا آفريده نشده‌ايم؟ پس چرا به يكديگر خيانت می‌كنيم و عهدی را كه خدا با پدران ما بست می‌شكنيم؟ 11مردم يهودا، در اورشليم و در سراسر خاک اسرائيل به خدا خيانت ورزيده، گناه بزرگی مرتكب شده‌اند، زيرا مردان يهودا با گرفتن زنان بت‌پرست، خانهٔ مقدس و محبوب خداوند را آلوده كرده‌اند. 12خداوند تمام كسانی را كه چنين كرده‌اند خواه كاهن باشند، خواه غيركاهن، از قوم خود اسرائيل اخراج خواهد كرد.

13شما قربانگاه خداوند را با اشكهای خود پر می‌كنيد، زيرا ديگر خداوند هدايای شما را نمی‌پذيرد و بركتی به شما نمی‌دهد. 14می‌گوييد: «چرا خداوند ما را ترک كرده است؟» دليلش اينست كه شما به همسرتان كه در جوانی با وی پيوند وفاداری بسته بوديد، خيانت كرده‌ايد و خداوند كه شاهد اين پيوند بوده، خيانت شما را ديده است. 15خداوند شما را با يكديگر پيوند داد و شما در نظر او يک تن شديد. حال، خدا از شما چه می‌خواهد؟ او می‌خواهد كه فرزندان خداشناس داشته باشيد. پس مواظب باشيد كه به همسر خود خيانت نكنيد.

16خداوند، خدای اسرائيل می‌فرمايد: «من از طلاق نفرت دارم، و نيز از اينكه كسی ظلم را همچون جامه به تن كند. پس مواظب روحهای خود باشيد و از خيانت بپرهيزيد.»

روز داوری

17شما با حرفهايی كه می‌زنيد خداوند را خسته كرده‌ايد!

می‌پرسيد: «با كدام حرفها؟»

با اين حرفها كه می‌گوييد: «خدايی كه به انصاف داوری می‌كند كجاست؟ مثل اينكه او بدكاران را دوست دارد و از آنها راضی است!»