መዝሙር 87 – NASV & KLB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 87:1-7

መዝሙር 87

ጽዮን የሕዝቦች እናት

የቆሬ ልጆች መዝሙር፤ ማሕሌት።

1መሠረቱን በተቀደሱ ተራሮች አቆመ፤

2እግዚአብሔር ከያዕቆብ ማደሪያዎች ሁሉ ይልቅ፣

የጽዮንን ደጆች ይወድዳል።

3የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ፤

ስለ አንቺ ክቡር የሆነ ነገር እንዲህ ተብሎ ይነገራል፤ ሴላ

4“ከሚያውቁኝ መካከል፣

ረዓብንና87፥4 የግብፅ ቅኔያዊ ስያሜ ነው። ባቢሎንን እጠቅሳለሁ፤

እነሆ፤ ፍልስጥኤምና ጢሮስ ከኢትዮጵያ ጋር፣87፥4 ወይም ረዓብ ባቢሎን፣ ፍልስጥኤምና ኢትዮጵያ

‘ይህ ሰው በዚያ ነው የተወለደው’ ይላሉ።”

5በርግጥም ስለ ጽዮን፣

“ይህም ያም ሰው በእርሷ ውስጥ ተወለዱ፤

ልዑልም ራሱ ያጸናታል” ይባላል።

6እግዚአብሔር ሕዝቡን ሲመዘግብ፣

“ይህ ሰው የተወለደው በዚያ ነው” ብሎ ይጽፋል። ሴላ

7የሚያዜሙም መሣሪያ የሚጫወቱም፣

“ምንጩ ሁሉ በአንቺ ውስጥ ይገኛል” ይላሉ።

Korean Living Bible

시편 87:1-7

시온의 영광

(노래로 부른 고라 자손의 시)

1여호와께서 거룩한 산에

자기 터를 세우셨으니

2이스라엘의 그 어떤 곳보다

그가 87:2 또는 ‘시온의 문들을’예루살렘성을

사랑하시는구나.

3하나님의 성이여,

너를 가리켜 영광스럽다고 말한다.

4“내가 나를 아는 자 중에

87:4 히 ‘라합’이집트와 바빌로니아를

포함시킬 것이며

블레셋, 두로, 에티오피아 사람들도

‘시온에서 났다’ 하리라.”

5이 사람 저 사람이

다 시온에서 났다고 말하니

가장 높으신 분이

예루살렘을 굳게 세우시리라.

6여호와께서 여러 민족을

등록부에 기록하실 때

그 수를 세시며 “이 사람도

시온에서 났다” 하시리라.

7노래하고 춤추는 자들이

“축복의 모든 근원은

시온에 있다” 하리라.