መዝሙር 87 – NASV & CCBT

New Amharic Standard Version

መዝሙር 87:1-7

መዝሙር 87

ጽዮን የሕዝቦች እናት

የቆሬ ልጆች መዝሙር፤ ማሕሌት።

1መሠረቱን በተቀደሱ ተራሮች አቆመ፤

2እግዚአብሔር ከያዕቆብ ማደሪያዎች ሁሉ ይልቅ፣

የጽዮንን ደጆች ይወድዳል።

3የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ፤

ስለ አንቺ ክቡር የሆነ ነገር እንዲህ ተብሎ ይነገራል፤ ሴላ

4“ከሚያውቁኝ መካከል፣

ረዓብንና87፥4 የግብፅ ቅኔያዊ ስያሜ ነው። ባቢሎንን እጠቅሳለሁ፤

እነሆ፤ ፍልስጥኤምና ጢሮስ ከኢትዮጵያ ጋር፣87፥4 ወይም ረዓብ ባቢሎን፣ ፍልስጥኤምና ኢትዮጵያ

‘ይህ ሰው በዚያ ነው የተወለደው’ ይላሉ።”

5በርግጥም ስለ ጽዮን፣

“ይህም ያም ሰው በእርሷ ውስጥ ተወለዱ፤

ልዑልም ራሱ ያጸናታል” ይባላል።

6እግዚአብሔር ሕዝቡን ሲመዘግብ፣

“ይህ ሰው የተወለደው በዚያ ነው” ብሎ ይጽፋል። ሴላ

7የሚያዜሙም መሣሪያ የሚጫወቱም፣

“ምንጩ ሁሉ በአንቺ ውስጥ ይገኛል” ይላሉ።

Chinese Contemporary Bible (Traditional)

詩篇 87:1-7

第 87 篇

頌讚錫安

可拉後裔的詩。

1耶和華的城座落在聖山上。

2雅各的住處中,

祂最喜愛錫安的門。

3上帝的城啊,

人們傳揚你的榮耀。(細拉)

4「我要把埃及87·4 埃及人」希伯來文是「拉哈伯」,埃及的別名。巴比倫人、非利士人、泰爾人和古實人列為認識我的民族,

視他們為錫安人。」

5至於錫安,必有人說:

「萬族必成為城中的居民,

至高者必親自堅立這城。」

6耶和華將萬民登記入冊的時候,

必把他們列為錫安的居民。(細拉)

7他們跳舞歌唱說:

「我們蒙福的泉源在錫安。」