መዝሙር 72 – NASV & JCB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 72:1-20

መዝሙር 72

በተስፋ የሚጠባበቀው ንጉሥ

ስለ ሰሎሞን።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ ፍትሕን ለንጉሥ፣

ጽድቅህንም ለንጉሥ ልጅ ዐድል፤

2እርሱም ሕዝብህን በጽድቅ ይዳኛል፤72፥2 ወይም እርሱ ሕዝቡን በጽድቅ ይዳኝ

ለተቸገሩትም በትክክል ይፈርዳል።

3ተራሮች ብልጽግናን፣

ኰረብቶችም የጽድቅን ፍሬ ለሕዝቡ ያመጣሉ።

4ለተቸገረው ሕዝብ ይሟገታል፤

የድኾችን ልጆች ያድናል፤

ጨቋኙንም ያደቅቀዋል።

5ፀሓይ እስካለች ድረስ፣

ጨረቃም በምትኖርበት ዘመን ሁሉ፣ ከትውልድ እስከ ትውልድ ይኖራል።72፥5 ወይም የተፈራ ይሆናል

6እንደ ዝናብ በታጨደ መስክ ላይ ይወርዳል፤

እንደ ካፊያም ምድርን ያረሰርሳል።

7በዘመኑ ጽድቅ ይሰፍናል፤

ጨረቃ ከስፍራዋ እስከምትታጣ ድረስም ሰላም ይበዛል።

8ከባሕር እስከ ባሕር ድረስ፣

ከታላቁም ወንዝ72፥8 የኤፍራጥስ ወንዝ ነው። እስከ ምድር ዳርቻ ይገዛል።

9የበረሓ ዘላኖች በፊቱ ይሰግዳሉ፤

ጠላቶቹም ዐፈር ይልሳሉ።

10የተርሴስና የደሴቶች ነገሥታት፣

ግብር ያመጡለታል፤

የዐረብና የሳባ ነገሥታት፣

እጅ መንሻ ያቀርባሉ።

11ነገሥታት ሁሉ ይሰግዱለታል፤

ሕዝቦችም ሁሉ ይገዙለታል።

12ችግረኛው በጮኸ ጊዜ፣

ምስኪኑንና ረዳት የሌለውን ይታደገዋል።

13ለድኾችና ለችግረኞች ይራራል፤

ምስኪኖችንም ከሞት ያድናል።

14ሕይወታቸውን ከጭቈናና ከግፍ ያድናል፤

ደማቸውም በእርሱ ፊት ክቡር ነው።

15ዕድሜው ይርዘም!

ከዐረብ ወርቅ ይምጣለት፤

ዘወትር ይጸልዩለት፤

ቀኑንም ሙሉ ይባርኩት።

16በምድሪቱ ላይ እህል ይትረፍረፍ፤

በተራሮችም ዐናት ላይ ይወዛወዝ።

ፍሬው እንደ ሊባኖስ ይንዠርገግ፤

በከተማ ያለውም እንደ ሜዳ ሣር እጅብ ብሎ ይውጣ።

17ስሙ ለዘላለም ጸንቶ ይኑር፤

ዝናው ፀሓይ የምትኖረውን ዘመን ያህል ይዝለቅ።

ሕዝቦች ሁሉ በእርሱ ይባረኩ፤

ሕዝቡ ሁሉ ቡሩክ ነህ ይበለው።

18ብቻውን ድንቅ ነገር የሚያደርግ፣

የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይባረክ።

19ክቡር ስሙ ለዘላለም ይባረክ፤

ምድርም ሁሉ በክብሩ ይሞላ።

አሜን፤ አሜን።

20የእሴይ ልጅ የዳዊት ጸሎት እዚህ ላይ ተፈጸመ።

Japanese Contemporary Bible

詩篇 72:1-20

72

1ああ神よ。王が、あなたが行うように政治を行い、

王子が神を恐れて暮らすように、助けてください。

2王が、神の民にはもちろんのこと、

貧しい人にも公平であるように、助けてください。

3王のすぐれた治世を反映して、

山や丘には草木が生い茂りますように。

4王の手で貧しい者や困っている者が手厚く保護され、

虐待する者たちは容赦なく

懲らしめられるようにしてください。

5貧しい者や困っている者が、

太陽や月が空にかかっている限り永久に、

いつも神に対して敬虔でありますように。

6約束された王子は、牧草地に降る春の雨のように

おだやかに、世を治めますように。

地を潤す夕立のように、

人々を豊かにしますように。

7彼の治世においては、正しい者が栄え、

永遠に平和を楽しみますように。

8その支配は東の海から西の海に至るまで、

ユーフラテス川から地の果てにまで及びますように。

9砂漠の遊牧民は彼の前にひれ伏し、

敵はひざまずくでしょう。

10タルシシュや地中海に浮かぶ島々の首長、

シェバやセバの王侯はみな、貢ぎ物を納めるでしょう。

11それどころか、全地の王が頭を下げ、

すべての人が彼に仕えるでしょう。

12彼は、身寄りのない者や貧しい者を援護します。

13弱っている者や困っている者を見ると、

いても立ってもいられず、助け上げるのです。

14彼は、虐待されたり痛めつけられたりしている人を、

黙って見過ごしにはできません。

彼にとって、このような者たちのいのちは

とても大切なものなのです。

15彼は長生きし、シェバから黄金を贈られます。

絶えず称賛を受け、

民も一日中祝福を祈ってくれます。

16どうか、平野ばかりか高原にも、

豊作の恵みをもたらしてください。

レバノンのような実り多い地にしてください。

青々とした野原のように、

町を人々であふれさせてください。

17この方の名は太陽のように永遠にあがめられます。

すべての人はこの方によって祝福され、

世界中の国々がこの方をほめたたえます。

18イスラエルの神に栄光がありますように。

この方こそすばらしいことをしてくださるのです。

19栄光に輝くこの方の御名を、

永遠にほめたたえなさい。

主の栄光が全世界を照らしますように。

アーメン。アーメン。

20(エッサイの子ダビデの賛歌は、ここで終わります。)