መዝሙር 70 – NASV & JCB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 70:1-5

መዝሙር 70

የጭንቀት ጩኸት

70፥1-5 ተጓ ምብ – መዝ 40፥13-17

ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር፤ ለመታሰቢያ።

1አምላክ ሆይ፤ ታድነኝ ዘንድ ዘንበል በል፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

2ሕይወቴን ለማጥፋት የሚሹ፣

ይፈሩ፤ ሁከትም ይምጣባቸው፤ የእኔን መጐዳት የሚመኙ፣

በውርደት ወደ ኋላቸው ይመለሱ።

3በእኔ ላይ፣ “ዕሠይ! ዕሠይ!” የሚሉ፣

ተሸማቅቀው ወደ ኋላ ይመለሱ።

4ነገር ግን የሚሹህ ሁሉ፣

በአንተ ሐሤት ያድርጉ፤ ደስም ይበላቸው፤

“ማዳንህን የሚወድዱ ሁሉ ሁልጊዜ፣

እግዚአብሔር ከፍ ይበል!” ይበሉ።

5እኔ ግን ምስኪንና ችግረኛ ነኝ፤

አምላክ ሆይ፤ ፈጥነህ ድረስልኝ፤

ረዳቴም፣ ታዳጊዬም አንተ ነህና፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ አትዘግይ።

Japanese Contemporary Bible

詩篇 70:1-5

70

1ああ神よ、お救いください。

急いで手を差し伸べてください。

2-3私のいのちをねらう者どもが、

傷を負わせて楽しんでいるのです。

彼らが、おじ惑いますように。

恥をかかせてやってください。

私がいつまでも、

さげすまれることがないようにしてください。

4しかし、神にお従いする者には喜びを下さい。

あなたの救いを喜ぶ者には、

「なんとすばらしい神でしょう」と叫ばせてください。

5私は今、困り果てています。急いでください。

あなたしか助けてくださる方はいないのです。

主よ、さあ早く来てください。