መዝሙር 59 – NASV & CCB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 59:1-17

መዝሙር 59

ክፉዎችን በመቃወም የቀረበ ጸሎት

ለመዘምራን አለቃ፤ “አታጥፋ” በሚለው ቅኝት የሚዜም፤ ዳዊትን ለመግደል ሰዎች ቤቱን ከብበው እንዲጠብቁት ሳኦል በላካቸው ጊዜ፤ የዳዊት ቅኔ59 ርእሱ የሥነ ጽሑፉን ቅርጽ ወይም የመዝሙሩን ሁኔታ የሚያሳይ ሊሆን ይችላል።

1አምላክ ሆይ፤ ከጠላቶቼ እጅ አድነኝ፤

ሊያጠቁኝ ከሚነሡብኝም ጠብቀኝ።

2ከክፉ አድራጊዎች ታደገኝ፤

ደም ከተጠሙ ሰዎችም አድነኝ።

3እነሆ በነፍሴ ላይ አድብተዋልና፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ ጨካኞች ያለ በደሌ፣ ያለ ኀጢአቴ

በላዬ ተሰብስበው ዶለቱብኝ።

4እነርሱ ያለ በደሌ ሊያጠቁኝ ተዘጋጅተው መጡ፤

አንተ ግን ትረዳኝ ዘንድ ተነሥ፤ ሁኔታዬንም ተመልከት።

5የሰራዊት አምላክ የሆንህ፣ አንተ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤

ሕዝቦችን ሁሉ ለመቅጣት ተነሥ፤

በተንኰላቸው በደል የሚፈጽሙትንም ሁሉ አትማራቸው። ሴላ

6እንደ ውሻ እያላዘኑ፣

በምሽት ተመልሰው ይመጣሉ፤

በከተማዪቱም ዙሪያ ይራወጣሉ።

7ከአፋቸው የሚወጣውን ተመልከት፤

ሰይፍ በከንፈራቸው ላይ አለ፤

“ማን ሊሰማን ይችላል?” ይላሉና።

8እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ግን ትሥቅባቸዋለህ፤

ሕዝቦችን ሁሉ በንቀት ታያቸዋለህ።

9ብርታቴ ሆይ፤ አንተን እጠብቃለሁ፤

አምላክ ሆይ፤ አንተ መጠጊያዬ ነህና።

10እግዚአብሔር በምሕረቱ ይገናኘኛል፤

አምላኬ የጠላቶቼን ውድቀት ያሳየኛል።

11ጋሻችን59፥11 ወይም ልዑል ተብሎ መተርጐም ይችላል። ጌታ ሆይ፤ አትግደላቸው፤

አለዚያ ሕዝቤ ይረሳል፤

በኀይልህ አንከራትታቸው፤

ዝቅ ዝቅም አድርጋቸው።

12ከአፋቸው ስለሚወጣው ኀጢአት፣

ከከንፈራቸውም ስለሚሰነዘረው ቃል፣

በትዕቢታቸው ይያዙ።

ስለ ተናገሩት መርገምና ውሸት፣

13በቍጣ አጥፋቸው፤

ፈጽመህም አስወግዳቸው፤

በዚህም እግዚአብሔር የያዕቆብ ገዥ መሆኑ፣

እስከ ምድር ዳርቻ ይታወቃል። ሴላ

14እንደ ውሻ እያላዘኑ፣

በምሽት ተመልሰው ይመጣሉ፤

በከተማዪቱም ዙሪያ ይራወጣሉ።

15ምግብ ፍለጋ ይራወጣሉ።

ካልጠገቡም ያላዝናሉ።

16እኔ ግን ስለ ኀይልህ እዘምራለሁ፤

በማለዳም ስለ ምሕረትህ እዘምራለሁ፤

አንተ መጠጊያዬ፣

በመከራም ቀን ዐምባዬ ነህና።

17ብርታቴ ሆይ፤ ውዳሴ አቀርብልሃለሁ፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ መጠጊያዬ፣

የምትወድደኝም አምላኬ ነህና።

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

诗篇 59:1-17

第 59 篇

祈求上帝佑护

大卫作的诗,交给乐长,调用“休要毁坏”。当时扫罗派人去监视大卫的家,要杀害大卫。

1我的上帝啊,

求你救我脱离仇敌,

保护我免遭其害。

2求你救我脱离作恶之徒,

脱离嗜血成性之人。

3看啊,他们要暗害我。

耶和华啊,我并未犯罪作恶,

凶残的人却攻击我。

4我没有过错,

他们却准备攻击我。

求你起来帮助我,

顾念我的困境。

5万军之耶和华,以色列的上帝啊,

求你起来惩罚列国,

不要姑息奸诈的恶人。(细拉)

6他们夜晚回来,

嚎叫如狗,在城中游荡。

7他们出口伤人,舌如利剑,

还说:“谁听得见?”

8但你耶和华必嗤笑他们,

嘲讽列国。

9上帝啊,

你是我的力量,我的堡垒,

我仰望你。

10我的上帝爱我,

祂会帮助我,

让我欣然看见仇敌遭报。

11保护我们的主啊,

求你不要杀掉他们,

免得我的百姓忘记教训。

求你用你的能力驱散他们,

使他们沦为卑贱。

12他们的嘴巴充满罪恶,

口中尽是咒诅和谎言,

愿他们陷在狂傲中不能自拔。

13求你发烈怒毁灭他们,

彻底铲除他们,

使普天下都知道上帝在雅各家掌权。(细拉)

14他们夜晚回来,

嚎叫如狗,在城中游荡,

15四处觅食,

吃不饱就狂吠不止。

16但我要歌颂你的能力,

在清晨颂扬你的慈爱,

因为你是我的堡垒,

是我患难时的避难所。

17上帝啊,你是我的力量,

我要颂赞你,

你是我的堡垒,

是爱我的上帝。