መዝሙር 29 – NASV & OL

New Amharic Standard Version

መዝሙር 29:1-11

መዝሙር 29

ለማዕበሉ ጌታ የቀረበ ውዳሴ

የዳዊት መዝሙር።

1እናንተ ኀያላን፣ ለእግዚአብሔር ስጡ፤

ክብርንና ብርታትን ለእግዚአብሔር ስጡ።

2ለስሙ የሚገባ ክብር ለእግዚአብሔር ስጡ፤

በቅድስናው ግርማ ለእግዚአብሔር ስገዱ።

3የእግዚአብሔር ድምፅ በውሆች ላይ ነው፤

የክብር አምላክ አንጐደጐደ፤

እግዚአብሔር በታላላቅ ውሆች ላይ አንጐደጐደ።

4የእግዚአብሔር ድምፅ ኀያል ነው፤

የእግዚአብሔር ድምፅ ግርማዊ ነው።

5የእግዚአብሔር ድምፅ ዝግባን ይሰብራል፤

እግዚአብሔር የሊባኖስን ዝግባ ይሰባብራል።

6ሊባኖስን እንደ ጥጃ፣

ስርዮንንም29፥6 አርሞንዔም የተባለው ተራራ ነው። እንደ አውራሪስ ግልገል ያዘልላል።

7የእግዚአብሔር ድምፅ

የእሳት ነበልባል ይረጫል።

8የእግዚአብሔር ድምፅ ምድረ በዳውን ያናውጣል፤

የእግዚአብሔር ድምፅ የቃዴስን ምድረ በዳ ያናውጣል።

9የእግዚአብሔር ድምፅ ወርካዎችን ይወዘውዛል፤29፥9 ወይም እግዚአብሔር አጋዘን እንድትወልድ ያደርጋል

ጫካዎችንም ይመነጥራል፤

ሁሉም በእርሱ ቤተ መቅደስ ሆኖ “ይክበር!” ይላል።

10እግዚአብሔር በጐርፍ ላይ ዙፋኑን ዘርግቶ ተቀምጧል፤29፥10 ወይም ይቀመጣል

እግዚአብሔር በንጉሥነቱ ለዘላለም በዙፋኑ ላይ ይቀመጣል።

11እግዚአብሔር ለሕዝቡ ብርታትን ይሰጣል፤

እግዚአብሔር ሕዝቡን በሰላም ይባርካል።

O Livro

Salmos 29:1-11

Salmo 29

Salmo de David.

1Louvem o Senhor, ó anjos;

louvem-no pela sua glória e força!

2Louvem-no pela grandeza da glória do seu nome;

venham adorá-lo revestidos de santidade!

3A voz do Senhor ouve-se sobre as nuvens;

o Deus da glória troveja nos céus.

O Senhor ecoa sobre a vastidão dos mares.

4A voz do Senhor é poderosa

e cheia de majestade.

5A voz do Senhor derruba os cedros

e racha os cedros do Líbano.

6Sacode os montes do Líbano e de Siriom29.6 Esta é outra designação do monte Hermon. Cf. Dt 3.9.,

que saltam como bezerros.

7A voz do Senhor troveja no relâmpago.

8A voz do Senhor faz tremer o deserto;

sacode o deserto de Cades.

9A voz do Senhor apressa as gazelas,

que estão para ter os filhos, e deixa nuas as florestas.

No seu templo todos cantam: “Glória!”

10No dilúvio, o Senhor mostrou o seu poder;

ele domina sobre tudo e todos, para sempre.

11O Senhor dará força ao seu povo;

ele o abençoará com a paz.