መዝሙር 23
መልካሙ እረኛ
የዳዊት መዝሙር።
1እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፤
አንዳች አይጐድልብኝም።
2በለመለመ መስክ ያሳርፈኛል፤
በዕረፍት ውሃ ዘንድ ይመራኛል፤
3ነፍሴንም ይመልሳታል።
ስለ ስሙም፣
በጽድቅ መንገድ ይመራኛል።
4በሞት ጥላ ሸለቆ ውስጥ23፥4 ወይም እጅግ ጨለማ በሆነው ሸለቆ ውስጥ
ብሄድ እንኳ፣
አንተ ከእኔ ጋር ስለ ሆንህ፣
ክፉን አልፈራም፤
በትርህና ምርኵዝህ፣
እነርሱ ያጽናኑኛል።
5ጠላቶቼ እያዩ፣
በፊቴ ማእድ አዘጋጀህልኝ፤
ራሴን በዘይት ቀባህ፤
ጽዋዬም ሞልቶ ይፈስሳል።
6በሕይወቴ ዘመን ሁሉ፣
በጎነትና ምሕረት በርግጥ ይከተሉኛል፤
እኔም በእግዚአብሔር ቤት፣
ለዘላለም እኖራለሁ።
Psalm 23
A psalm of David.
1The Lord is my shepherd. He gives me everything I need.
2He lets me lie down in fields of green grass.
He leads me beside quiet waters.
3He gives me new strength.
He guides me in the right paths
for the honor of his name.
4Even though I walk
through the darkest valley,
I will not be afraid.
You are with me.
Your shepherd’s rod and staff
comfort me.
5You prepare a feast for me
right in front of my enemies.
You pour oil on my head.
My cup runs over.
6I am sure that your goodness and love will follow me
all the days of my life.
And I will live in the house of the Lord
forever.