መዝሙር 136 – NASV & PCB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 136:1-26

መዝሙር 136

ምስጋና በቅብብሎሽ መዝሙር

1እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

2የአማልክትን አምላክ አመስግኑ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

3የጌቶችን ጌታ አመሰግኑ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

4እርሱ ብቻውን ታላላቅ ታምራትን የሚያደርግ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

5ሰማያትን በብልኀት የሠራ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

6ምድርን በውሃ ላይ የዘረጋ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

7ታላላቅ ብርሃናትን የሠራ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

8ፀሓይ በቀን እንዲሠለጥን ያደረገ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

9ጨረቃና ከዋክብት በሌሊት እንዲሠለጥኑ ያደረገ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነው።

10የግብፅን በኵር የመታ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

11እስራኤልን ከመካከላቸው ያወጣ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

12በኀያል እጅና በተዘረጋች ክንድ ይህን ያደረገ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

13የኤርትራን ባሕር136፥13 ዕብራይስጡ ያመሱፍ የሚለው በ15 ከሚገኘው ጭምር የሸንበቆ ባሕር ይለዋል። ለሁለት የከፈለ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

14እስራኤልን በመካከሉ ያሳለፈ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

15ፈርዖንንና ሰራዊቱን በኤርትራ ባሕር ያሰጠመ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

16ሕዝቡን በምድረ በዳ የመራ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

17ታላላቅ ነገሥታትን የመታ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

18ኀያላን ነገሥታትን የገደለ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

19የአሞራውያንን ንጉሥ ሴዎንን የገደለ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

20የባሳንን ንጉሥ ዐግን የገደለ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

21ምድራቸውን ርስት አድርጎ የሰጠ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

22ለባሪያው ለእስራኤል ርስት አድርጎ የሰጠ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

23በውርደታችን ጊዜ ያሰበን፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

24ከጠላቶቻችን እጅ ያዳነን፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

25ለፍጡር ሁሉ ምግብን የሚሰጥ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

26የሰማይን አምላክ አመስግኑ፤

ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

Persian Contemporary Bible

مزامير 136:1-26

سرود شكرگزاری

1خداوند را شكر گوييد، زيرا او مهربان است و رحمتش ابديست. 2خدای خدايان را شكر گوييد، زيرا رحمتش ابديست. 3پروردگار عالميان را شكر گوييد، زيرا رحمتش ابديست.

4او را كه معجزات عظيم می‌كند شكر كنيد، زيرا رحمتش ابديست. 5او را كه آسمانها را با حكمت خويش آفريد شكر گوييد، زيرا رحمتش ابديست. 6او را كه خشكی را بر آبها قرار داد شكر گوييد، زيرا رحمتش ابديست. 7او را كه خورشيد و ماه را در آسمان آفريد شكر گوييد، زيرا رحمتش ابديست؛ 8آفتاب را برای فرمانروايی بر روز آفريد، زيرا رحمتش ابديست؛ 9و ماه و ستارگان را برای فرمانروايی بر شب، زيرا رحمتش ابديست.

10خدا را كه پسران ارشد مصريان را كشت شكر گوييد، زيرا رحمتش ابديست؛ 11‏-12او بنی‌اسرائيل را با دست توانای خود از مصر بيرون آورد، زيرا رحمتش ابديست؛ 13‏-14دريای سرخ را شكافت و بنی‌اسرائيل را از ميان آن عبور داد، زيرا رحمتش ابديست؛ 15فرعون و لشكر او را در دريای سرخ غرق ساخت، زيرا رحمتش ابديست.

16او را كه قوم خود را در صحرا رهبری كرد شكر گوييد، زيرا رحمتش ابديست؛ 17‏-18او پادشاهان نامور و قدرتمند را از بين برد، زيرا رحمتش ابديست؛ 19‏-20سيحون، پادشاه اموری‌ها و عوج، پادشاه باشان را از ميان برداشت، زيرا رحمتش ابديست؛ 21‏-22سرزمينهای ايشان را به قوم خود بنی‌اسرائيل بخشيد، زيرا رحمتش ابديست.

23خداوندْ ما را در مشكلاتمان به ياد آورد، زيرا رحمتش ابديست؛ 24او ما را از دست دشمنانمان نجات داد، زيرا رحمتش ابديست. 25او روزی همهٔ انسانها را می‌رساند، زيرا رحمتش ابديست.

26خدای آسمانها را شكر گویيد، زيرا رحمتش ابديست.