መዝሙር 134 – NASV & NSP

New Amharic Standard Version

መዝሙር 134:1-3

መዝሙር 134

የሠርክ መዝሙር

መዝሙረ መዓርግ።

1እናንት በሌሊት ቆማችሁ በእግዚአብሔር ቤት የምታገለግሉ፣

የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሁላችሁ እግዚአብሔርን ባርኩ።

2በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤

እግዚአብሔርንም ባርኩ።

3ሰማይንና ምድርን የሠራ እግዚአብሔር

ከጽዮን ይባርክህ።

New Serbian Translation

Псалми 134:1-3

Псалам 134

Песма поклоничка.

1Сад Господа благосиљајте, све слуге Господње,

ви што ноћу стојите у Дому Господњем!

2Ка Светилишту руке своје подигните

и Господа благосиљајте!

3Са Сиона те благословио Господ,

Саздатељ небеса и земље!