መዝሙር 134 – NASV & NIV

New Amharic Standard Version

መዝሙር 134:1-3

መዝሙር 134

የሠርክ መዝሙር

መዝሙረ መዓርግ።

1እናንት በሌሊት ቆማችሁ በእግዚአብሔር ቤት የምታገለግሉ፣

የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሁላችሁ እግዚአብሔርን ባርኩ።

2በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤

እግዚአብሔርንም ባርኩ።

3ሰማይንና ምድርን የሠራ እግዚአብሔር

ከጽዮን ይባርክህ።

New International Version

Psalms 134:1-3

Psalm 134

A song of ascents.

1Praise the Lord, all you servants of the Lord

who minister by night in the house of the Lord.

2Lift up your hands in the sanctuary

and praise the Lord.

3May the Lord bless you from Zion,

he who is the Maker of heaven and earth.