መዝሙር 134 – NASV & KLB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 134:1-3

መዝሙር 134

የሠርክ መዝሙር

መዝሙረ መዓርግ።

1እናንት በሌሊት ቆማችሁ በእግዚአብሔር ቤት የምታገለግሉ፣

የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሁላችሁ እግዚአብሔርን ባርኩ።

2በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤

እግዚአብሔርንም ባርኩ።

3ሰማይንና ምድርን የሠራ እግዚአብሔር

ከጽዮን ይባርክህ።

Korean Living Bible

시편 134:1-3

밤에 섬기는 자들의 찬양

(성전에 올라가는 노래)

1밤에 성전에서 섬기는

여호와의 모든 종들아,

여호와를 찬양하라!

2성전에서 너희 손을 들고

여호와를 찬양하라!

3하늘과 땅을 만드신 여호와께서

시온에서 너희에게

축복하시기 원하노라.