Loading…
መዝሙር 134
የሠርክ መዝሙር
መዝሙረ መዓርግ።
1እናንት በሌሊት ቆማችሁ በእግዚአብሔር ቤት የምታገለግሉ፣
የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሁላችሁ እግዚአብሔርን ባርኩ።
2በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤
እግዚአብሔርንም ባርኩ።
3ሰማይንና ምድርን የሠራ እግዚአብሔር፣
ከጽዮን ይባርክህ።
밤에 섬기는 자들의 찬양
(성전에 올라가는 노래)
1밤에 성전에서 섬기는
여호와의 모든 종들아,
여호와를 찬양하라!
2성전에서 너희 손을 들고
3하늘과 땅을 만드신 여호와께서
시온에서 너희에게
축복하시기 원하노라.