መዝሙር 134 – NASV & CCBT

New Amharic Standard Version

መዝሙር 134:1-3

መዝሙር 134

የሠርክ መዝሙር

መዝሙረ መዓርግ።

1እናንት በሌሊት ቆማችሁ በእግዚአብሔር ቤት የምታገለግሉ፣

የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሁላችሁ እግዚአብሔርን ባርኩ።

2በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤

እግዚአብሔርንም ባርኩ።

3ሰማይንና ምድርን የሠራ እግዚአብሔር

ከጽዮን ይባርክህ።

Chinese Contemporary Bible (Traditional)

詩篇 134:1-3

第 134 篇

要頌讚上帝

上聖殿朝聖之詩。

1夜間在耶和華殿中事奉的僕人們啊,

你們都要稱頌耶和華。

2你們要向聖所舉手稱頌耶和華。

3願創造天地的耶和華從錫安賜福給你們!