መዝሙር 134 – NASV & CCB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 134:1-3

መዝሙር 134

የሠርክ መዝሙር

መዝሙረ መዓርግ።

1እናንት በሌሊት ቆማችሁ በእግዚአብሔር ቤት የምታገለግሉ፣

የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሁላችሁ እግዚአብሔርን ባርኩ።

2በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤

እግዚአብሔርንም ባርኩ።

3ሰማይንና ምድርን የሠራ እግዚአብሔር

ከጽዮን ይባርክህ።

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

诗篇 134:1-3

第 134 篇

要颂赞上帝

上圣殿朝圣之诗。

1夜间在耶和华殿中事奉的仆人们啊,

你们都要称颂耶和华。

2你们要向圣所举手称颂耶和华。

3愿创造天地的耶和华从锡安赐福给你们!