መዝሙር 133 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

መዝሙር 133:1-3

መዝሙር 133

የወንድማማች ፍቅር

የዳዊት መዝሙረ መዓርግ።

1ወንድሞች ተስማምተው በአንድነት ሲኖሩ፣

እንዴት መልካም ነው! ምንኛስ ደስ ያሰኛል!

2በራስ ላይ ፈስሶ፣

እስከ ጢም እንደሚዘልቅ፣

እስከ አሮን ጢም እንደሚወርድ፣

እስከ ልብሱም ዐንገትጌ እንደሚደርስ ውድ ሽቱ ነው።

3ደግሞም በጽዮን ተራራ ላይ እንደሚወርድ፣

እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፤

በዚያ እግዚአብሔር በረከቱን፣

ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዝዟልና።

Thai New Contemporary Bible

สดุดี 133:1-3

สดุดี 133

(บทเพลงใช้แห่ขึ้นไปยังเยรูซาเล็ม บทประพันธ์ของดาวิด)

1เป็นการดีและน่าชื่นใจยิ่งนัก

เมื่อพี่น้องอาศัยอยู่ด้วยกันเป็นน้ำหนึ่งใจเดียวกัน!

2เหมือนน้ำมันล้ำค่าหลั่งรินลงบนศีรษะ

ไหลลงมาบนหนวดเครา

ไหลลงมาบนหนวดเคราของอาโรน

ไหลลงบนคอเสื้อของเขา

3ดั่งน้ำค้างแห่งภูเขาเฮอร์โมน

ตกลงบนภูเขาศิโยน

เพราะองค์พระผู้เป็นเจ้าประทานพระพรที่นั่น

ประทานแม้แต่ชีวิตชั่วนิจนิรันดร์