መዝሙር 131 – NASV & CCBT

New Amharic Standard Version

መዝሙር 131:1-3

መዝሙር 131

በእግዚአብሔር መታመን

የዳዊት መዝሙረ መዓርግ።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ ልቤ አልታበየም፤

ዐይኔ ከፍ ከፍ አላለም፤

ሐሳቤ ለዐጕል ትልቅነት አልተነሣሣም፤

ከዐቅሜም በላይ አልተንጠራራሁም።

2ነገር ግን ነፍሴን ጸጥ፣ ዝም አሰኘኋት፤

ጡት የጣለ ልጅ ዐርፎ እናቱ ላይ እንደሚቀመጥ፣

ነፍሴ ጡት እንዳስተዉት ሕፃን በውስጤ ጸጥ አለች።

3እስራኤል ሆይ፤ ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም፣

በእግዚአብሔር ተስፋ አድርግ።

Chinese Contemporary Bible (Traditional)

詩篇 131:1-3

第 131 篇

全心仰望上帝

大衛上聖殿朝聖之詩。

1耶和華啊,

我的心不狂傲,

我的眼目也不高傲;

我不敢涉獵太偉大、太奇妙的事。

2我的心靈平靜安穩,

如同母親身邊斷奶的孩子,

我的心靈如同斷奶的孩子。

3以色列啊,

你要仰望耶和華,

從現在直到永遠。