መዝሙር 125 – NASV & HTB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 125:1-5

መዝሙር 125

እግዚአብሔር የሚታመኑበትን ይጠብቃል

መዝሙረ መዓርግ።

1በእግዚአብሔር የሚታመኑ፣

ሳትናወጥ ለዘላለም እንደምትኖር እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው።

2ተራሮች ኢየሩሳሌምን እንደ ከበቧት፣

ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም፣ እግዚአብሔር በሕዝቡ ዙሪያ ነው።

3ጻድቃን እጃቸውን ለክፋት እንዳያነሡ፣

የክፉዎች በትረ መንግሥት፣

ለጻድቃን በተመደበች ምድር ላይ አያርፍም።

4እግዚአብሔር ሆይ፤ መልካም ለሆኑ፣

ልባቸውም ለቀና መልካም አድርግ።

5ወደ ጠማማ መንገዳቸው የሚመለሱትን ግን፣

እግዚአብሔር ከክፉ አድራጊዎች ጋር ያስወግዳቸዋል።

በእስራኤል ላይ ሰላም ይውረድ።

Het Boek

Psalmen 125:1-5

1Een bedevaartslied.

Wie in alles op de Here vertrouwt,

is onwankelbaar als de berg van Jeruzalem,

die er voor altijd is.

2Zoals rondom Jeruzalem bergen liggen,

zo is de Here rondom zijn volk.

Niet alleen nu,

maar altijd en tot in de eeuwigheid.

3Want het land van de gelovigen zal niet

onder de tirannie van de goddeloze vijand blijven zuchten.

De gelovigen zullen dan ook niet komen tot onrechtmatige daden.

4Here, wilt U het goede doen

voor eerlijke, goede mensen?

5Als iemand echter van de rechte weg afdwaalt,

zal hij, samen met de ongelovigen,

door de Here worden vernietigd.

Laat er vrede zijn in Israël!