Loading…
መዝሙር 117
የምስጋና ጥሪ
1አሕዛብ ሁላችሁ፤ እግዚአብሔርን አመስግኑት፤
ሕዝቦችም ሁሉ፤ በምስጋና ከፍ ከፍ አድርጉት፤
2እርሱ ለእኛ ያሳየው ምሕረት ታላቅ ነውና፤
የእግዚአብሔርም ታማኝነት ጸንቶ ይኖራል።
ሃሌ ሉያ።117፥2 አንዳንዶች እግዚአብሔር ይመስገን ይላሉ።
الْمَزْمُورُ الْمِئَةُ وَالسَّابِعَ عَشَرَ
1سَبِّحُوا الرَّبَّ يَا جَمِيعَ الأُمَمِ، وَمَجِّدُوهُ يَا كُلَّ الشُّعُوبِ. 2لأَنَّ رَحْمَتَهُ غَلَبَتْ عَلَيْنَا، وَأَمَانَةُ الرَّبِّ إِلَى الأَبَدِ تَدُومُ. هَلِّلُويَا!