መዝሙር 117 – NASV & NAV

New Amharic Standard Version

መዝሙር 117:1-2

መዝሙር 117

የምስጋና ጥሪ

1አሕዛብ ሁላችሁ፤ እግዚአብሔርን አመስግኑት፤

ሕዝቦችም ሁሉ፤ በምስጋና ከፍ ከፍ አድርጉት፤

2እርሱ ለእኛ ያሳየው ምሕረት ታላቅ ነውና፤

የእግዚአብሔርም ታማኝነት ጸንቶ ይኖራል።

ሃሌ ሉያ።117፥2 አንዳንዶች እግዚአብሔር ይመስገን ይላሉ።

Ketab El Hayat

مزمور 117:1-2

الْمَزْمُورُ الْمِئَةُ وَالسَّابِعَ عَشَرَ

1سَبِّحُوا الرَّبَّ يَا جَمِيعَ الأُمَمِ، وَمَجِّدُوهُ يَا كُلَّ الشُّعُوبِ. 2لأَنَّ رَحْمَتَهُ غَلَبَتْ عَلَيْنَا، وَأَمَانَةُ الرَّبِّ إِلَى الأَبَدِ تَدُومُ. هَلِّلُويَا!