መዝሙር 117 – NASV & KLB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 117:1-2

መዝሙር 117

የምስጋና ጥሪ

1አሕዛብ ሁላችሁ፤ እግዚአብሔርን አመስግኑት፤

ሕዝቦችም ሁሉ፤ በምስጋና ከፍ ከፍ አድርጉት፤

2እርሱ ለእኛ ያሳየው ምሕረት ታላቅ ነውና፤

የእግዚአብሔርም ታማኝነት ጸንቶ ይኖራል።

ሃሌ ሉያ።117፥2 አንዳንዶች እግዚአብሔር ይመስገን ይላሉ።

Korean Living Bible

시편 117:1-2

여호와의 사랑에 대한 찬양

1너희 모든 나라들아, 여호와를 찬양하라!

너희 모든 민족들아,

주를 찬송하라!

2우리에 대한

여호와의 사랑이 크고

그의 성실하심이 영원하다.

여호와를 찬양하라!