መዝሙር 117 – NASV & KJV

New Amharic Standard Version

መዝሙር 117:1-2

መዝሙር 117

የምስጋና ጥሪ

1አሕዛብ ሁላችሁ፤ እግዚአብሔርን አመስግኑት፤

ሕዝቦችም ሁሉ፤ በምስጋና ከፍ ከፍ አድርጉት፤

2እርሱ ለእኛ ያሳየው ምሕረት ታላቅ ነውና፤

የእግዚአብሔርም ታማኝነት ጸንቶ ይኖራል።

ሃሌ ሉያ።117፥2 አንዳንዶች እግዚአብሔር ይመስገን ይላሉ።

King James Version

Psalms 117:1-2

1O praise the LORD, all ye nations: praise him, all ye people.

2For his merciful kindness is great toward us: and the truth of the LORD endureth for ever. Praise ye the LORD.