መዝሙር 112 – NASV & JCB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 112:1-10

መዝሙር 112

የጻድቅ ሰው ባሕርይ

1ሃሌ ሉያ።112፥1 እግዚአብሔር ይመስገን ማለት ነው።

እግዚአብሔርን የሚፈራ፣

በትእዛዙም እጅግ ደስ የሚሰኝ የተባረከ ነው።

2ዘሩ በምድር ላይ ኀያል ይሆናል፤

የቅኖች ትውልድ ትባረካለች።

3ሀብትና ብልጽግና በቤቱ ይሞላል፤

ጽድቁም ለዘላለም ይኖራል።

4ቸር፣ ርኅሩኅና ጻድቅ እንደ መሆኑ፣

ለቅን ሰው በጨለማ ውስጥ ብርሃን ይወጣለታል።

5ለጋስና ያለ ማንገራገር የሚያበድር፣

ሥራውንም በትክክል የሚያከናውን ሰው መልካም ይሆንለታል፤

6ለዘላለም ከስፍራው አይናወጥምና፤

ጻድቅ ሰው ሲታወስ ይኖራል።

7ክፉ ወሬ አያሸብረውም፤

ልቡ እግዚአብሔርን በመተማመን የጸና ነው።

8ልቡ የጸና ነው፤ አይፈራምም፤

በመጨረሻም የጠላቶቹን ውድቀት ያያል።

9በልግስና ለድኾች ሰጠ፤

ጽድቁ ለዘላለም ይኖራል፤

ቀንዱም112፥9 በዚህ ስፍራ ክብርን ያመለክታል። በክብር ከፍ ከፍ ይላል።

10ክፉ ሰው ይህን በማየት ይበሳጫል፤

ጥርሱን ያፋጫል፤ እየመነመነም ይጠፋል፤

የክፉዎችም ምኞት ትጠፋለች።

Japanese Contemporary Bible

詩篇 112:1-10

112

1ハレルヤ。

主を信じて従う人は、

言い表せないほどの祝福を受けます。

心から、神のことばのとおりにする人は幸せです。

2正しい人は、子どもたちにまで祝福が受け継がれます。

その子らは至る所で尊敬を集めます。

3正しい人は資産にも恵まれ、

善行をたたえられるでしょう。

4たとえ、暗闇の力に巻き込まれたとしても、

すぐに輝くばかりの光に照らされるでしょう。

主はあわれみ深く、親切です。

5公平な取り引きをする人には、万事がうまく運びます。

6このような人は、事態が思わしくなくなっても、

動じたりしません。

周囲の人々は、

神が彼をいつも目にかけておられるのを見て、

深い感銘を受けるのです。

7彼は悪い知らせを受けても恐れず、

今度は何が起こるかと、不安になることもありません。

主に見放されるわけがないと、

信じきっているからです。

8それゆえ、何事も恐れず、

冷静に敵の顔を見つめることができるのです。

9彼は物惜しみしたりせず、

貧しい人に気前よく与えます。

その善行は、いつまでも忘れられず、

人々の尊敬を集めます。

10これを見たひねくれ者は、怒りに震えますが、

歯ぎしりしながら、逃げ出すしかありません。

望みが消え去ったからです。