መዝሙር 100 – NASV & NIV

New Amharic Standard Version

መዝሙር 100:1-5

መዝሙር 100

እግዚአብሔርን ለማመስገን የቀረበ ግብዣ

የምስጋና መዝሙር።

1ምድር ሁሉ ለእግዚአብሔር እልል በሉ፤

2እግዚአብሔርን በደስታ አገልግሉት፤

በፍሥሓ ዝማሬ ፊቱ ቅረቡ።

3እግዚአብሔር አምላክ መሆኑን ዕወቁ፤

እርሱ ፈጠረን፤ እኛም የእርሱ ነን፤

እኛ ሕዝቡ የማሰማሪያው በጎች ነን።

4በምስጋና ወደ ደጆቹ፣

በውዳሴም ወደ አደባባዮቹ ግቡ፤

አመስግኑት፤ ስሙንም ባርኩ፤

5እግዚአብሔር ቸር፣ ምሕረቱም ለዘላለም ነውና፤

ታማኝነቱም ከትውልድ እስከ ትውልድ ነው።

New International Version

Psalms 100:1-5

Psalm 100

A psalm. For giving grateful praise.

1Shout for joy to the Lord, all the earth.

2Worship the Lord with gladness;

come before him with joyful songs.

3Know that the Lord is God.

It is he who made us, and we are his100:3 Or and not we ourselves;

we are his people, the sheep of his pasture.

4Enter his gates with thanksgiving

and his courts with praise;

give thanks to him and praise his name.

5For the Lord is good and his love endures forever;

his faithfulness continues through all generations.