시편 6 – KLB & NASV

Korean Living Bible

시편 6:1-10

어려움에 처했을 때의 기도

(다윗의 시. 성가대 지휘자를 따라 현악기에 맞춰 낮은 음으로 부른 노래)

1여호와여,

주의 노여움으로

나를 꾸짖지 마시고

주의 분노로 나를 벌하지 마소서.

2여호와여, 내가 쇠약합니다.

나를 불쌍히 여기소서.

내 몸이 병들었습니다.

나를 고쳐 주소서.

3내 마음이 심히 괴로운데

여호와여, 언제까지

기다리겠습니까?

4여호와여, 오셔서 나를 구하소서.

주의 변함없는 사랑으로

나를 건져 주소서.

5죽으면 아무도

주를 기억하지 못합니다.

누가 6:5 히 ‘스올’무덤에서

주를 찬양하겠습니까?

6내가 슬퍼하다가 지쳤습니다.

내가 밤마다 흐느끼다가

눈물로 베개를 적십니다.

7내가 나의 대적 때문에

근심하다가

눈마저 흐리고 침침하여

잘 볼 수 없게 되었습니다.

8악을 행하는 자들아,

이제 너희는 다 나를 떠나라

여호와께서

나의 우는 소리를 들으셨다.

9여호와께서

나의 부르짖는 소리를 들으셨으니

내 기도를 들어주실 것이다.

10나의 모든 원수들이

창피를 당하고 놀라며

갑자기 부끄러워 물러가리라.

New Amharic Standard Version

መዝሙር 6:1-10

መዝሙር 6

በጭንቅ ጊዜ የቀረበ ጸሎት

ለመዘምራን አለቃ፤ በበገናዎች የሚዘመር፤ የዳዊት መዝሙር በሸሚኒት6 ርእሱ በሙዚቃ ውስጥ የሚጠቀሙበት ቃል ሳይሆን አይቀርም።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ በቍጣህ

አትገሥጸኝ፤

በመዓትህም አትቅጣኝ።

2እግዚአብሔር ሆይ፤ ዐቅመ ቢስ ነኝና ማረኝ፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ ዐጥንቶቼ ተናግተዋልና ፈውሰኝ።

3ነፍሴ እጅግ ታውካለች፤

እስከ መቼ፣ አንተ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህ እስከ መቼ ድረስ ይሆናል?

4እግዚአብሔር ሆይ፤ ተመለስና ሕይወቴን ታደጋት፤

ስለ ጽኑ ፍቅርህም አድነኝ፤

5በሞት የሚያስታውስህ የለምና፤

በሲኦልስ6፥5 ወይም በመቃብር ማን ያመሰግንሃል?

6ከመቃተቴ የተነሣ ዝያለሁ፤

ሌሊቱን ሁሉ በልቅሶ ዐልጋዬን አርሳለሁ፤

መኝታዬንም በእንባዬ አሾቃለሁ።

7ዐይኖቼ በሐዘን ብዛት ደክመዋል፤

ከጠላቶቼም ሁሉ የተነሣ ማየት ተስኗቸዋል።

8እናንተ ክፉ አድራጊዎች ሁሉ፤ ከእኔ ራቁ፤

እግዚአብሔር የልቅሶዬን ድምፅ ሰምቷልና።

9እግዚአብሔር ልመናዬን አድምጧል፤

እግዚአብሔር ጸሎቴን ይቀበላል።

10ጠላቶቼ ሁሉ ያፍራሉ፤ እጅግም ይደነግጣሉ፤

በመጡበት ይመለሳሉ፤ ድንገትም ይዋረዳሉ።