하나님의 능력과 은혜
1여호와를 찬양하라!
우리 하나님을
찬송하는 것이 좋은 일이며
그를 찬양하는 것이
즐겁고 마땅한 일이다.
2여호와께서
예루살렘을 재건하시며
이스라엘의 포로들을
돌아오게 하시고
3마음이 상한 자를 고치시며
그들의 상처를 싸매시는구나.
4그가 별의 수를 147:4 또는 ‘계수하시고’정하시고
그 이름을 하나하나 부르신다.
5우리 주는 위대하시고
능력이 많으시며
그 지혜가 무한하시다.
6여호와는 겸손한 자를 붙드시지만
악인은 땅에 던지신다.
7감사함으로 여호와께 노래하며
수금으로 우리 하나님께 찬송하라.
8그가 하늘을 구름으로 덮으시고
땅에 비를 보내시며
산에 풀이 자라게 하시고
9들짐승과 우는 까마귀 새끼에게
먹을 것을 주신다.
10여호와는 힘찬 말이나
용감한 군인을
기뻐하는 것이 아니라
11자기를 두려운 마음으로 섬기며
그의 한결같은 사랑을
바라는 자를 기뻐하신다.
12예루살렘아, 여호와를 찬양하라!
시온아, 너의 하나님을 찬양하라!
13그가 네 문을 튼튼하게 지키시고
네 백성에게 복을 주시며
14네 경계선을 안전하게 지키시고
좋은 밀로 너를 배불리 먹이신다.
15그가 땅에 명령을 내리시니
그 말씀이 속히 이루어지는구나.
16그가 눈을 양털처럼 내리시며
서리를 재처럼 흩으시고
17우박을 빵 부스러기처럼 던지시니
누가 그 추위를
견뎌낼 수 있겠는가?
18그가 명령하시자 그것들이 녹고
그가 바람을 불게 하시자
물이 흐르는구나.
19그는 자기 백성에게
말씀을 선포하시고
이스라엘에게 법과 교훈을 주셨다.
20그가 어느 나라에도
이렇게 하지 않으셨으니
그들은 이 법을 알지 못하였다.
여호와를 찬양하라!
መዝሙር 147
መዝሙር ለሁሉን ቻይ አምላክ
1ሃሌ ሉያ።147፥1 አንዳንዶች ከ20 ጭምር እግዚአብሔር ይመስገን ይላሉ።
አምላካችንን በመዝሙር ማወደስ እንዴት መልካም ነው!
እርሱን ማመስገን ደስ ያሰኛል፤ ይህ ተገቢም ነው።
2እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን መልሶ ይሠራታል፤
ከእስራኤል የተበተኑትን ይሰበስባል።
3ልባቸው የተሰበረውን ይፈውሳል፤
ቍስላቸውንም ይጠግናል።
4የከዋክብትን ብዛት ያውቃል፤
እያንዳንዱንም በስሙ ይጠራዋል።
5ጌታችን ታላቅ ነው፤ እጅግ ኀያልም ነው፤
ለጥበቡም ወሰን የለውም።
6እግዚአብሔር ትሑታንን ከፍ ያደርጋል፤
ክፉዎችን ግን ወደ ምድር ይጥላል።
7ለእግዚአብሔር በምስጋና ዘምሩ፤
ለአምላካችንም በመሰንቆ ምስጋና አቅርቡ።
8ሰማይን በደመናት የሚሸፍን እርሱ ነው፤
ለምድርም ዝናብን ይሰጣል፤
በተራሮችም ላይ ሣር ያበቅላል።
9ለእንስሳት ምግባቸውን፣
የቍራ ጫጩቶችም ሲንጫጩ የሚበሉትን ይሰጣቸዋል።
10እርሱ በፈረስ ኀይል አይደሰትም፤
በሯጭም ብርታት ላይ ደስታውን አያደርግም።
11ነገር ግን እግዚአብሔር በሚፈሩት፣
በምሕረቱ በሚታመኑትም ይደሰታል።
12ኢየሩሳሌም ሆይ፤ እግዚአብሔርን አመስግኚ፤
ጽዮን ሆይ፤ አምላክሽን አወድሺ፤
13እርሱ የደጆችሽን መወርወሪያ አጽንቷልና፤
ልጆችሽንም በውስጥሽ ባርኳል።
14በድንበርሽ ውስጥ ሰላም ያሰፍናል፤
ማለፊያ ስንዴም ያጠግብሻል።
15ትእዛዙን ወደ ምድር ይልካል፤
ቃሉም እጅግ በፍጥነት ይሮጣል።
16ዐመዳዩን እንደ በርኖስ ይዘረጋል፤
ውርጩን እንደ ዐመድ ይነሰንሳል።
17የበረዶውን ድንጋይ ቍልቍል ይወረውረዋል፤
በውሽንፍሩስ ቅዝቃዜ ፊት ማን ሊቆም ይችላል?
18ቃሉን ልኮ ያቀልጣቸዋል፤ ነፋሱን ያነፍሳል፤ ውሆችንም ያፈስሳል።
19ቃሉን ለያዕቆብ፣
ሥርዐቱንና ፍርዱን ለእስራኤል ይገልጣል።
20ይህን ለማንኛውም ሌላ ሕዝብ አላደረገም፤
እነርሱም ፍርዱን አላወቁም።
ሃሌ ሉያ።