시편 130 – KLB & NASV

Korean Living Bible

시편 130:1-8

도움의 손길을 기다리는 기도

(성전에 올라가는 노래)

1여호와여, 내가

절망의 늪에서

주께 부르짖습니다.

2여호와여, 내 소리를 듣고

나의 간절한 기도에

귀를 기울이소서.

3여호와여, 만일 주께서

우리 죄를 일일이 기록하신다면 누가 감히 주 앞에

설 수 있겠습니까?

4그러나 주께서 우리를

용서하시므로

우리가 두려운 마음으로

주를 섬깁니다.

5내가 여호와의 도움을 기다리며

그의 말씀을 신뢰하노라.

6파수병이

아침을 기다리는 것보다도

내가 여호와를

사모하는 마음이 더하구나.

7이스라엘아, 너의 희망을

여호와께 두어라.

그는 한결같은 사랑을 베푸시며

언제나 구원하기를

원하시는 분이시다.

8그가 이스라엘을

모든 죄 가운데서 구원하시리라.

New Amharic Standard Version

መዝሙር 130:1-8

መዝሙር 130

ለርዳታ የቀረበ ጥሪ

መዝሙረ መዓርግ።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ ከጥልቅ ወደ አንተ እጮኻለሁ።

2ጌታ ሆይ፤ ድምፄን ስማ፤

ጆሮዎችህ የልመናዬን ቃል፣

የሚያዳምጡ ይሁኑ።

3እግዚአብሔር ሆይ፤ ኀጢአትን ብትቈጣጠር፣

ጌታ ሆይ፤ ማን ሊቆም ይችላል?

4ነገር ግን በአንተ ዘንድ ይቅርታ አለ፤

ስለዚህም ልትፈራ ይገባሃል።

5እግዚአብሔርን ደጅ እጠናለሁ፤ ነፍሴም በትዕግሥት ትጠብቀዋለች፤

በቃሉም ተስፋ አደርጋለሁ።

6ዘብ ዐዳሪ ንጋትን ከሚጠባበቅ ይልቅ፣

አዎን፤ ዘብ ዐዳሪ ንጋትን ከሚጠባበቅ ይልቅ፣

ነፍሴ ጌታን ትጠባበቃለች።

7በእግዚአብሔር ዘንድ ምሕረት፣

በእርሱም ዘንድ ማዳን አለና፣

እስራኤል ሆይ፤ በእግዚአብሔር ተስፋ አድርግ።

8እርሱም እስራኤልን፣

ከኀጢአቱ ሁሉ ያድነዋል።