雅歌 8 – JCB & NASV

Japanese Contemporary Bible

雅歌 8:1-14

8

おとめ

1ああ、あなたが私のお兄さんだったらいいのに。

そうしたら、あなたに口づけしているのを

だれに見られても笑われませんから。

2あなたを実家にお連れして、

そこでいろいろ教わりたいことがあるのです。

また、香料を混ぜたぶどう酒、

甘いざくろの果実酒を差し上げたいのです。

3あの方の左手が私の頭の下にあり、

私を右手でしっかりと抱いてくださるとよいのに。

4エルサレムの娘さん、

どうか、あの方が十分に眠るまで起こさない、

と誓ってください。」

エルサレムの娘たち

5愛する人に寄りかかって、

荒野から上って来るのはだれでしょう。」

ソロモン王

「あなたの母が産みの苦しみをして、

あなたを産んだりんごの木の下で、

私はあなたの愛を呼び起こした。」

おとめ

6私をあなたの心に刻みつけて、

どんなことがあっても見捨てないでください。

愛は死のように強く、

ねたみは地獄のようにきびしいからです。

それは炎となって輝く、主の炎です。

7どんなに水をかけても、

愛の炎を消すことはできません。

洪水も、それを押し流すことはできません。

たとえ全財産をはたいてその愛を買おうとしても、

買うことができません。」

おとめの兄弟たち

8私たちには、まだ乳房がふくらんでいない妹がいます。

だれかが彼女に結婚を申し込んだらどうしよう。」

9彼女が純潔なら、励ましてあげよう。

しかしだらしないなら、男たちから切り離そう。」

おとめ

10私は純潔です。

もう乳房は成熟しています。

そのため、愛する方の目にとまり、

かわいがってもらいました。

11王様はバアル・ハモンに

ぶどう園を持っています。

それを土地の使用人に、

めいめい銀貨千枚で貸しています。

12でも、王様。

私のぶどう園の場合は、王様には銀貨千枚を差し上げ、

管理人には銀貨二百枚ずつを払います。

13庭園に住んでいる私の愛する方。

お仲間は、あなたの声に聞きほれています。

私にもぜひ聞かせてださい。

14愛する方、早く来て、険しい山の上のかもしかや、

若い雄鹿のようになってください。」

New Amharic Standard Version

ማሕልየ መሓልይ 8:1-14

1ምነው አንተ የእናቴን ጡት እንደ ጠባ፣

እንደ ወንድሜ በሆንህ!

ከዚያም ውጭ ባገኝህ፣

እስምህ ነበር፤

ታዲያ ማንም ባልናቀኝ!

2እኔም ወደ አስተማረችኝ፣

ወደ እናቴም ቤት፣

እጅህን ይዤ በወሰድሁህ ነበር፤

የምትጠጣውን ጣፋጭ የወይን ጠጅ፣

የሮማኔን ጭማቂም በሰጠሁህ።

3ግራ እጁን ተንተርሻለሁ፤

ቀኝ እጁም ዐቅፎኛል።

4እናንት የኢየሩሳሌም ቈነጃጅት፤

ራሱ እስኪፈልግ ድረስ፣

ፍቅርን እንዳታስነሡት ወይም እንዳትቀሰቅሱት እማጠናችኋለሁ።

ባልንጀሮቿ

5ውዷን ተደግፋ፣

ከምድረ በዳ የምትወጣ ይህች ማን ናት?

ሙሽራዪቱ

ከእንኮይ ዛፍ ሥር አስነሣሁህ፤ በዚያ እናትህ ፀነሰችህ፤

በዚያም ታምጥ የነበረችው አንተን

ወለደችህ።

6በልብህ እንዳለ፣

በክንድህም እንደምትይዘው ማኅተም አስቀምጠኝ፤

ፍቅር እንደ ሞት የበረታች፣

ቅናቷም8፥6 ወይም ጥልቅ ስሜት እንደ መቃብር8፥6 ዕብራይስጡ ሲኦል ይለዋል ጨካኝ ናትና፤

እንደሚንቦገቦግ እሳት፣

እንደ ኀይለኛም ነበልባል ትነድዳለች።8፥6 ወይም እንደ እግዚአብሔር ነበልባል

7የውሃ ብዛት ፍቅርን ሊያጠፋ አይችልም፤

ፈሳሾችም አያሰጥሟትም፤

ሰው የቤቱን ሀብት ሁሉ

ስለ ፍቅር ቢሰጥ

ፈጽሞ ይናቃል።

ባልንጀሮቿ

8ትንሽ እኅት አለችን፤

ጡትም ገና አላወጣችም፤

ስለ እርሷ በምንጠየቅበት ቀን

ምን ማድረግ እንችል ይሆን?

9እርሷ ቅጥር ብትሆን፣

በላይዋ የብር መጠበቂያ ማማ እንሠራባታለን፤

በር ብትሆን፣

በዝግባ ዕንጨት እንከልላታለን።

ሙሽራዪቱ

10እነሆ እኔ ቅጥር ነኝ፤

ጡቶቼም እንደ ማማ ግንቦች ናቸው፤

እኔም በዐይኖቹ ፊት፣

ሰላምን እንደሚያመጣ ሰው ሆንሁ።

11ሰሎሞን በብኤላሞን የወይን ተክል ቦታ ነበረው፤

የወይኑን ተክል ቦታም ለአትክልተኞች አከራየው፤

እያንዳንዳቸውም የፍሬውን ዋጋ፣

አንድ አንድ ሺሕ ሰቅል ብር ያመጡለት ነበር።

12የወይኔ ተክል ቦታ የራሴ፣ የግሌ ነው፤

ሰሎሞን ሆይ፤ አንድ ሺሁ ሰቅል ለአንተ፤

ፍሬውን ለሚጠብቁ ደግም ሁለት መቶ ይሁን።

ሙሽራው

13አንቺ በአትክልቱ ቦታ የምትኖሪ ሆይ፤

ባልንጀሮቼ ድምፅሽን ይሰማሉ፤

እስቲ እኔም ልስማው።

ሙሽራዪቱ

14ውዴ ሆይ፤ ቶሎ ናልኝ፤

ሚዳቋን፣

ወይም በቅመም ተራራ ላይ የሚዘልል፣

የዋሊያን ግልገል ምሰል።