詩篇 40 – JCB & NASV

Japanese Contemporary Bible

詩篇 40:1-17

40

1私は、ただひたすら主の助けを待ち望みました。

すると、その願いは聞かれたのです。

2あなたは絶望の穴から、

どろどろのぬかるみから引き上げて、

踏み固めた道に下ろし、

しっかり歩けるようにしてくださいました。

3主は私の口に、

新しい賛美の歌を授けてくださいました。

私があなたに、どれほどすばらしいことを

していただいたかを知って、

大ぜいの人が敬虔な心で神を敬い、

信頼するようになるでしょう。

4おごり高ぶり、偶像を拝む者には頼らず、

主だけを頼りとする人には、豊かに祝福が注がれます。

5ああ、神である主よ。

あなたは何度も大きな奇跡を見せてくださり、

いつも私たちのことを心に留めてくださっています。

ほかのだれに、こんなすばらしいことができるでしょう。

だれも比べものにはなりません。

あなたのすばらしいみわざは、

どんなに時間をかけても語り尽くせないのです。

6あなたが真に望んでおられるものは、

いけにえや供え物ではありません。

完全に焼き尽くすいけにえが、

あなたを特別喜ばせるわけではありません。

しかし、生涯を通じてあなたにお仕えしたいという

私の心は、受け入れてくださいました。

7そこで、私はこう言いました。

「神よ。いま私は、

預言者が言っていたとおりに参りました。

8あなたのおきてを心に刻んでいる私は、

喜んでご意志に従います。」

9私は会う人ごとに、

あなたが人の罪を赦してくださるという

うれしい知らせを伝えます。

私が恐れることなくそうしてきたことを、

あなたはよくご存じです。

10私はこの良い知らせを胸の中にしまい込んだりはせず、

かえって、あなたのいつくしみと真実を

多くの人に伝えて回りました。

11ああ主よ。

あなたの愛と真実だけが頼りなのですから、

あわれみを出し惜しまないでください。

12それがなければ、私は滅んでしまいます。

とても手に負えない問題が、山積みなのですから。

そのうえ、数えきれない罪に責め立てられ、

恥じ入るばかりで顔を上げることもできません。

身も心も縮み上がる思いです。

13お願いです。どうか、早く助けてください。

14-15いのちをつけねらう者どもをかき乱し、

追い払ってください。

あざける者たちをいやと言うほど痛めつけ、

恥を見させてやってください。

16しかし、あなたとその救いを慕う人は、

喜びにあふれますように。

そして、常にその口からは、

「主はなんとすばらしいお方でしょう」と

賛美があふれますように。

17私は貧しくて、困っています。

しかし主は、こんな時こそ

私を心にかけてくださっているのです。

ああ、救い主であられる神よ、

直ちに駆けつけて、救ってください。

New Amharic Standard Version

መዝሙር 40:1-17

መዝሙር 40

የምስጋናና የርዳታ ልመና ጸሎት

40፥13-17 ተጓ ምብ – መዝ 70፥1-5

ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር።

1እግዚአብሔርን ደጅ ጠናሁት፤

እርሱም ዘንበል አለልኝ፤ ጩኸቴንም ሰማ።

2ከሚውጥ ጕድጓድ፣

ከሚያዘቅጥ ማጥ አወጣኝ፤

እግሮቼን በዐለት ላይ አቆመ፤

አካሄዴንም አጸና።

3ለአምላካችን የሚሆን ውዳሴ፣

አዲስ ዝማሬን በአፌ ላይ አኖረ፤

ብዙዎች ያያሉ፤ ይፈራሉም፤

በእግዚአብሔር ይታመናሉ።

4እግዚአብሔርን መታመኛው ያደረገ፣

ወደ ትዕቢተኞች የማይመለከት፣

የሐሰት አማልክትን40፥4 ወይም ሐሰትን ወደሚከተሉት ተብሎ መተርጐም ይችላል። ወደሚከተሉት የማያይ

ሰው ብፁዕ ነው።

5እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ፤

አንተ ያደረግኸው ድንቅ ነገር ብዙ ነው፤

ለእኛ ያቀድኸውን፣

ሊዘረዝርልህ የሚችል ማንም የለም፤

ላውራው ልናገረው ብል፣

ስፍር ቍጥር አይኖረውም።

6መሥዋዕትንና ቊርባንን አልፈለግህም፤

ጆሮዎቼን ግን ከፈትህ፤40፥6 ዕብራይስጡ ከዚህ ጋር ይስማማል፤ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕም ግን፣ አካልን ግን አዘጋጀህልኝ ይላል።

የሚቃጠል መሥዋዕትን፣

የኀጢአትንም መሥዋዕት አልሻህም።

7እኔም እንዲህ አልሁ፤ “እነሆ፤ መጥቻለሁ፤

ስለ እኔ በመጽሐፍ ተጽፏል፤

8አምላኬ ሆይ፤ ፈቃድህን ላደርግ እሻለሁ፤

ሕግህም በልቤ ውስጥ አለ።”

9በታላቅ ጉባኤ ውስጥ ጽድቅን አበሠርሁ፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ እንደምታውቀው፣

ከንፈሮቼን አልገጠምሁም።

10ጽድቅህን በልቤ አልሸሸግሁም፤

ታማኝነትህንና ማዳንህን እናገራለሁ፤

ምሕረትህንና እውነትህን፣

ከታላቅ ጉባኤ አልደበቅሁም።

11እግዚአብሔር ሆይ፤ ምሕረትህን አትንፈገኝ፤

ቸርነትህና እውነትህ ዘወትር ይጠብቁኝ፤

12ስፍር ቍጥር የሌለው ክፋት ከብቦኛልና፤

የኀጢአቴ ብዛት ስለ ያዘኝ ማየት ተስኖኛል፤

ከራሴ ጠጕር ይልቅ በዝቷል፤

ልቤም ከድቶኛል።

13እግዚአብሔር ሆይ፤ ታድነኝ ዘንድ ፈቃድህ ይሁን፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

14ነፍሴን ለመንጠቅ የሚፈልጉ

ይፈሩ፤ ይዋረዱም፤

ጕዳቴንም የሚሹ፣

ተዋርደው በመጡበት ይመለሱ።

15በእኔ ላይ፣ “ዕሠይ! ዕሠይ!” የሚሉ፣

በራሳቸው ዕፍረት ይደንግጡ።

16አንተን የሚፈልጉ ሁሉ ግን፣

ሐሤት ያድርጉ፤ በአንተም ደስ ይበላቸው፤

ዘወትር የአንተን ማዳን የሚወድዱ፣

እግዚአብሔር ከፍ ከፍ ይበል” ይበሉ።

17እኔ ድኻና ችግረኛ ነኝ፤

ጌታ ግን ያስብልኛል።

አንተ ረዳቴና አዳኜ ነህ፤

አምላኬ ሆይ፤ አትዘግይ።