1לפני שנים רבות דיבר אלוהים אל אבותינו באמצעות הנביאים בדרכים שונות, וסיפר להם, שלב אחרי שלב, על תוכניותיו.
2אך עתה, באחרית הימים, דיבר אלינו אלוהים באמצעות בנו, אשר בידו הפקיד את הכול ועל־ידו ברא את העולם ואת כל אשר בו.
3בן־האלוהים מקרין את זוהר כבוד האלוהים; הוא צלם תכונותיו של אלוהים, ובכוח דברו הוא נושא את העולם כולו. לאחר שהקריב את עצמו למעננו, כדי לטהר אותנו מחטאינו, עלה בן האלוהים למרומים וישב לימין האלוהים. 4בזאת הוכיח שהוא בעל חשיבות גדולה מכל המלאכים, ואלוהים אישר עובדה זאת כשהעניק לו את השם: ”בן־אלוהים“ – שם שלא הוענק לאף מלאך!
5לאיזה מלאך אמר אלוהים אי־פעם:1.5 א 5 תהלים ב 7 ”בני אתה, אני היום ילדתיך“?, או1.5 א 5 שמ״ב ז 14 ”אני אהיה לו לאב והוא יהיה לי לבן“? 6כשהציג אלוהים לפני העולם את בנו בכורו, את ישוע המשיח, אמר:1.6 א 6 תהלים צז 7 ”השתחוו לו כל־מלאכי אלוהים“.
7ועל המלאכים אלוהים אומר:1.7 א 7 תהלים קד 4
”עושה מלאכיו רוחות,
משרתיו אש לוהט“.
8אך לבנו הוא אומר:1.8 א 8 תהלים מה 7-8
”כסאך, אלוהים, עולם ועד,
שבט מישר שבט מלכותך.
9אהבת צדק ותשנא רשע,
על כן משחך אלהים אלהיך
שמן ששון מחבריך“.
10גם במקום אחר אנו מוצאים רמז לעליונותו של הבן:1.10 א 10 תהלים קב 26-28
”אתה, אדוני, לפנים הארץ יסדת,
ומעשה ידיך שמים.
11המה יאבדו, ואתה תעמד;
וכולם כבגד יבלו.
12כלבוש תחליפם, ויחלפו.
ואתה הוא ושנותיך לא יתמו“.
13האם אמר אלוהים אי־פעם לאחד המלאכים את אשר אמר לבנו:1.13 א 13 תהלים קי 1
”שב לימיני עד אשית אוֹיְבֶיךָ הֲדוֹם לרגליך“?
14לא! כי המלאכים הם רק רוחות שרת, אשר נשלחו לעזור ולהשגיח על העתידים להיוושע.
ልጁ ከመላእክት በላይ ነው
1እግዚአብሔር ከጥንት ጀምሮ በተለያየ ጊዜና በልዩ ልዩ መንገድ በነቢያት በኩል ለአባቶቻችን ተናግሮ፣ 2በዚህ መጨረሻ ዘመን ግን ሁሉን ወራሽ ባደረገውና ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ ለእኛ ተናገረን። 3እርሱ የእግዚአብሔር ክብር ነጸብራቅና የባሕርዩ ትክክለኛ ምሳሌ ሆኖ፣ በኀያል ቃሉ ሁሉን ደግፎ ይዟል። የኀጢአት መንጻት ካስገኘ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ። 4ስለዚህ የወረሰው ስም ከመላእክት ስም እንደሚበልጥ ሁሉ፣ እርሱም ከመላእክት እጅግ የላቀ ሆኗል።
5እግዚአብሔር፣
“አንተ ልጄ ነህ፤
እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፤”1፥5 ወይም እኔ ዛሬ አባት ሆንሁህ
ወይስ ደግሞ፣
“እኔ አባት እሆነዋለሁ፤
እርሱም ልጅ ይሆነኛል”
ያለው ከመላእክት ከቶ ለማን ነው? 6ደግሞም እግዚአብሔር በኵሩን ወደ ዓለም ሲያስገባ፣
“የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉ1፥6 የሙት ባሕር ጥቅልሎችንና ሰብዓ ሊቃናትን ይመ ይስገዱለት” ይላል።
7ስለ መላእክትም ሲናገር፣
“መላእክቱን ነፋሳት፣
አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል ያደርጋል” ይላል።
8ስለ ልጁ ግን እንዲህ ይላል፤
“አምላክ ሆይ፤ ዙፋንህ ከዘላለም እስከ ዘላለም ጸንቶ ይኖራል፤
ጽድቅም የመንግሥትህ በትር ይሆናል፤
9ጽድቅን ወደድህ፤ ዐመፃን ጠላህ፤
ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከባልንጀሮችህ በላይ አስቀመጠህ፣
የደስታንም ዘይት ቀባህ።”
10ደግሞም እንዲህ ይላል፤
“ጌታ ሆይ፤ አንተ
በመጀመሪያ የምድርን መሠረት አኖርህ፤
ሰማያትም የእጆችህ ሥራ ናቸው።
11እነርሱ ይጠፋሉ፤ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤
ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፤
12እንደ መጐናጸፊያ ትጠቀልላቸዋለህ፤
እንደ ልብስም ይለወጣሉ።
አንተ ግን ያው አንተ ነህ፤
ዘመንህም ፍጻሜ የለውም።”
13እግዚአብሔር፣
“ጠላቶችህን የእግርህ መርገጫ እስከማደርግልህ ድረስ፣
በቀኜ ተቀመጥ”
ያለው ከመላእክት ከቶ ለማን ነው? 14መላእክት ሁሉ መዳንን የሚወርሱትን ለማገልገል የሚላኩ አገልጋይ መናፍስት አይደሉምን?