诗篇 77 – CCB & NASV

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

诗篇 77:1-20

第 77 篇

患难中的安慰

亚萨的诗,照耶杜顿的做法,交给乐长。

1我呼求上帝,我高声呼求,

上帝垂听我的祷告。

2我在困境中寻求主。

我整夜举手祷告,

我的心无法得到安慰。

3我思想上帝,发出哀叹;

我默想,心灵疲惫不堪。(细拉)

4你使我无法合眼,

我心乱如麻,默然无语。

5我回想从前的日子,

那久远的岁月,

6想起自己夜间所唱的歌。

我沉思默想,扪心自问:

7“难道主要永远丢弃我,

不再恩待我了吗?

8难道祂的慈爱永远消逝了吗?

祂的应许永远落空了吗?

9难道上帝已忘记施恩,

在愤怒中收回了祂的慈爱吗?”(细拉)

10于是我说:“我感到悲伤的是,

至高者已不再彰显大能。”

11耶和华啊,我要回想你的作为,

回想你从前所行的奇事。

12我要默想你所行的一切事,

思想你一切大能的作为。

13上帝啊,你的作为全然圣洁,

有哪个神明像你一样伟大?

14你是行奇事的上帝,

你在列邦中彰显你的大能。

15你以大能救赎了你的子民,

就是雅各约瑟的后代。(细拉)

16上帝啊,海水看见你就战栗,

深渊看见你就颤抖。

17云层倒出雨水,

天上雷霆霹雳,电光四射。

18旋风中传来你的雷声,

你的闪电照亮世界,

大地颤抖震动。

19你的道路穿越海洋,经过洪涛,

但你的足迹无人看见。

20你借着摩西亚伦的手引领你的子民,

如同牧人引领羊群。

New Amharic Standard Version

መዝሙር 77:1-20

መዝሙር 77

የእስራኤል ጥንተ ነገር አሰላስሎ

ለመዘምራን አለቃ፤ ለኤዶታም፤ የአሳፍ መዝሙር።

1ድምፄን ከፍ አድርጌ ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፤

ይሰማኝም ዘንድ ወደ አምላክ ጮኽሁ።

2በመከራዬ ቀን እግዚአብሔርን ፈለግሁት፤

በሌሊትም ያለ ድካም እጆቼን ዘረጋሁ፤

ነፍሴም አልጽናና አለች።

3አምላክ ሆይ፤ አንተን ባሰብሁ ቍጥር ቃተትሁ፤

ባወጣሁ ባወረድሁም መጠን መንፈሴ ዛለች። ሴላ

4ዐይኖቼ እንዳይከደኑ ያዝሃቸው፤

መናገር እስኪሳነኝ ድረስ ታወክሁ።

5የድሮውን ዘመን አሰብሁ፤

የጥንቶቹን ዓመታት አውጠነጠንሁ።

6ዝማሬዬን በሌሊት አስታወስሁ፤

ከልቤም ጋር ተጫወትሁ፤ መንፈሴም ተነቃቅቶ እንዲህ ሲል ጠየቀ፦

7“ለመሆኑ፣ ጌታ ለዘላለም ይጥላልን?

ከእንግዲህስ ከቶ በጎነትን አያሳይምን?

8ምሕረቱስ ለዘላለም ጠፋን?

የገባውስ ቃል እስከ ወዲያኛው ተሻረን?

9እግዚአብሔር ቸርነቱን ዘነጋ?

ወይስ ከቍጣው የተነሣ ርኅራኄውን ነፈገ?” ሴላ

10እኔም፣ “የልዑል ቀኝ እጅ እንደ ተለወጠ ማሰቤ፣

ይህ ድካሜ ነው” አልሁ።

11የእግዚአብሔርን ሥራ አስታውሳለሁ፤

የጥንት ታምራትህን በርግጥ አስታውሳለሁ፤

12ሥራህን ሁሉ አሰላስላለሁ፤

ድንቅ ሥራህን ሁሉ አውጠነጥናለሁ።

13አምላክ ሆይ፤ መንገድህ ቅዱስ ነው፤

እንደ አምላካችን ያለ ታላቅ አምላክ ማን ነው?

14ታምራትን የምታደርግ አምላክ አንተ ነህ፤

በሕዝቦችም መካከል ኀይልህን ትገልጣለህ።

15የያዕቆብንና የዮሴፍን ልጆች፣

ሕዝብህን በክንድህ ተቤዠሃቸው። ሴላ

16አምላክ ሆይ፤ ውሆች አዩህ፤

ውሆች አንተን አይተው ተሸማቀቁ፤

ጥልቆችም ተነዋወጡ።

17ደመናት ውሃን አንጠባጠቡ፤

ሰማያት አንጐደጐዱ፤

ፍላጾችህም ዙሪያውን አብለጨለጩ።

18የነጐድጓድህ ድምፅ በዐውሎ ነፋስ ውስጥ ተሰማ፤

መብረቅህ ዓለምን አበራው፤

ምድርም ራደች፤ ተንቀጠቀጠች።

19መንገድህ በባሕር ውስጥ ነው፤

መሄጃህም በታላቅ ውሃ ውስጥ ነው፤

ዱካህ ግን አልታወቀም።

20በሙሴና በአሮን እጅ፣

ሕዝብህን እንደ በግ መንጋ መራኸው።