诗篇 41 – CCB & NASV

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

诗篇 41:1-13

第 41 篇

病中的祷告

大卫的诗,交给乐长。

1善待穷人的有福了!

耶和华必救他们脱离困境。

2耶和华必保护他们,

救他们的性命,

使他们在地上享福,

不让仇敌恶谋得逞。

3他们生病在床,

耶和华必看顾,

使他们康复。

4我祷告说:“耶和华啊,

求你怜悯我,医治我,

因为我得罪了你。”

5我的仇敌恶狠狠地说:

“他何时才会死,

并且被人遗忘呢?”

6他们来看我时,

心怀恶意,满口谎言,

出去后散布流言。

7所有恨我的人都交头接耳,

设计害我。

8他们说:“他患了恶病,

再也起不来了!”

9连我所信赖、吃我饭的挚友也用脚踢我。

10耶和华啊,

求你怜悯我,叫我痊愈,

我好报复他们。

11我知道你喜悦我,

因为你没有让仇敌胜过我。

12你因我正直而扶持我,

让我永远侍立在你面前。

13从亘古到永远,

以色列的上帝耶和华当受称颂。

阿们!阿们!

New Amharic Standard Version

መዝሙር 41:1-13

መዝሙር 41

የሕመምተኛና የብቸኛ ሰው ጸሎት

ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር።

1ለድኾች የሚያስብ ሰው ምስጉን ነው፤

እርሱንም እግዚአብሔር በክፉ ቀን ይታደገዋል።

2እግዚአብሔር ይጠብቀዋል፤ በሕይወትም ያኖረዋል፤

በምድርም ላይ ይባርከዋል፤

ለጠላቶቹም ምኞት አሳልፎ አይሰጠውም።

3ታሞ ባለበት ዐልጋ ላይ እግዚአብሔር ይንከባከበዋል፤

በበሽታውም ጊዜ መኝታውን ያነጥፍለታል።

4እኔም፣ “እግዚአብሔር ሆይ፤ ምሕረት አድርግልኝ፤

አንተን በድያለሁና ነፍሴን ፈውሳት” አልሁ።

5ጠላቶቼ በክፋት በመናገር፣ “የሚሞተው መቼ ነው? ስሙስ

የሚደመሰሰው ምን ቀን ነው?” ይላሉ።

6ሊጠይቀኝ የሚመጣ ቢኖር፣

በልቡ ስድብ እያጠራቀመ፣ ከዐንገት በላይ ይናገራል፤

ወጥቶም ወሬ ይነዛል።

7ጠላቶቼ ሁሉ ግንባር ፈጥረው ይንሾካሾኩብኛል፤

እንዲህ እያሉም፣

የከፋ ነገር በላዬ ያውጠነጥናሉ፤

8“ክፉ ደዌ ይዞታል፤

ከእንግዲህም ከተኛበት አይነሣም።”

9እንጀራዬን ተካፍሎኝ የበላ፣

የምተማመንበትም የቅርብ ወዳጄ፣

በእኔ ላይ ተረከዙን አነሣ።

10እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ግን ምሕረት አድርግልኝ፤

የእጃቸውን እንድከፍላቸው አስነሣኝ።

11ጠላቴ በላዬ ድል አላገኘምና፣

እንደ ወደድኸኝ በዚህ ዐወቅሁ።

12ስለ ጭንቀቴ ደግፈህ ይዘኸኛል፤

በፊትህም ለዘላለም ታኖረኛለህ።

13የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር

ከዘላለም እስከ ዘላለም የተባረከ ይሁን፤

አሜን፤ አሜን።