诗篇 33 – CCB & NASV

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

诗篇 33:1-22

第 33 篇

颂赞之歌

1义人啊,

你们要欢然歌颂耶和华,

正直的人理应赞美祂。

2你们要弹琴赞美耶和华,

弹奏十弦琴赞美祂。

3要为祂唱新歌,

琴声要美妙,歌声要嘹亮。

4因为耶和华的话是真理,

祂的作为信实可靠。

5祂喜爱公平正义,

大地充满祂的慈爱。

6诸天靠祂的话而造,

群星靠祂口中的气而成。

7祂将海水聚在一处,把汪洋收进仓库。

8愿普世都敬畏耶和华!

愿世人都尊崇祂!

9因为祂一发话,就创造了天地;

祂一命令,就立定了万物。

10祂挫败列国的谋算,

拦阻列邦的计划。

11祂的计划永不落空,

祂的旨意万代长存。

12尊祂为上帝的邦国有福了!

蒙拣选做祂子民的人有福了!

13祂从天上俯视人间,

14从祂的居所察看世上万民。

15祂塑造人心,

洞察人的一切行为。

16君王不能靠兵多取胜,

勇士不能凭力大获救。

17靠战马取胜实属妄想,

马虽力大也不能救人。

18但耶和华看顾敬畏祂、仰望祂慈爱的人。

19祂救他们脱离死亡,

保护他们度过饥荒。

20我们仰望耶和华,

祂是我们的帮助,

是我们的盾牌。

21我们信靠祂的圣名,

我们的心因祂而充满喜乐。

22耶和华啊,我们仰望你,求你向我们施慈爱。

New Amharic Standard Version

መዝሙር 33:1-22

መዝሙር 33

ውዳሴ ለቸር አምላክ

1ጻድቃን ሆይ፤ በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ፤

ቅኖች ሊወድሱት ይገባቸዋል።

2እግዚአብሔርን በመሰንቆ አመስግኑት፤

ዐሥር አውታር ባለውም በገና ዘምሩለት።

3አዲስ መዝሙር ዘምሩለት፤

በገናውን ባማረ ቅኝት ደርድሩ፤ እልልም በሉ።

4የእግዚአብሔር ቃል እውነት ነውና፤

የሚሠራውም ሁሉ የታመነ ነው።

5እርሱ ጽድቅንና ፍትሕን ይወድዳል፤

ምድርም በምሕረቱ የተሞላች ናት።

6በእግዚአብሔር ቃል ሰማያት ተሠሩ፤

በአፉም እስትንፋስ የከዋክብት ሰራዊት።

7የባሕርን ውሃ በአንድ ዕቃ ይሰበስባል፤33፥7 ወይም የባሕርን ውሃ ይሰበስባል

ቀላዩንም በአንድ ስፍራ ያከማቻል።

8ምድር ሁሉ እግዚአብሔርን ትፍራው፤

በዓለም የሚኖር ሕዝብ ሁሉ በፊቱ ይንቀጥቀጥ።

9እርሱ ተናግሯልና ሆኑ፤

አዝዟልና ጸኑም።

10እግዚአብሔር የሕዝቦችን ምክክር ከንቱ ያደርጋል፤

የሕዝብንም ዕቅድ ያጨናግፋል።

11የእግዚአብሔር ሐሳብ ግን ለዘላለም ይጸናል፤

የልቡም ሐሳብ ለትውልድ ሁሉ ነው።

12እግዚአብሔር አምላኩ የሆነው ሕዝብ፣

ለርስቱ የመረጠውም ወገን የተባረከ ነው።

13እግዚአብሔር ከሰማይ ይመለከታል፤

የሰውንም ልጆች ሁሉ ያያል፤

14ከማደሪያው ቦታ ሆኖ፣

በምድር ወደሚኖሩት ሁሉ ይመለከታል፤

15እርሱ የሁሉን ልብ የሠራ፣

የሚያደርጉትን ሁሉ የሚያስተውል ነው።

16ንጉሥ በሰራዊቱ ታላቅነት አይድንም፤

ጀግናም በኀይሉ ብርታት አያመልጥም።

17በፈረስ ድል አደርጋለሁ ማለት ከንቱ ተስፋ ነው፤

በብርቱ ጕልበቱም ማንንም አያድንም።

18እነሆ፤ የእግዚአብሔር ዐይኖች በሚፈሩት ላይ ናቸው፤

ምሕረቱንም በሚጠባበቁት ላይ አትኵረዋል።

19በዚህም ነፍሳቸውን ከሞት ያድናል፤

በራብ ዘመንም በሕይወት ያኖራቸዋል።

20ነፍሳችን እግዚአብሔርን ተስፋ ታደርጋለች፤

እርሱ ረዳታችንና መጠጊያችን ነው።

21ልባችን በእርሱ ደስ ይለዋል፤

በቅዱስ ስሙ ታምነናልና።

22እግዚአብሔር ሆይ፤ ተስፋ ባደረግንህ፣

በእኛ ላይ ምሕረትህ ትሁን።