诗篇 31 – CCB & NASV

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

诗篇 31:1-24

第 31 篇

信靠上帝的祷告

大卫的诗,交给乐长。

1耶和华啊,我寻求你的庇护,

求你让我永不蒙羞;

你是公义的,求你拯救我。

2求你侧耳听我的呼求,

快来救我,作我坚固的避难所,

作拯救我的堡垒。

3你是我的磐石,我的堡垒,

求你为了自己的名而引导我,带领我。

4你是我的避难所,

求你救我脱离人们为我设下的陷阱。

5我将灵魂交托给你。

信实的上帝耶和华啊,

你必救赎我。

6我憎恨拜假神的人,

我信靠耶和华。

7你已经看见我的困苦,

知道我心中的愁烦,

你的恩慈使我欢喜快乐。

8你没有将我交给仇敌,

而是领我到宽阔之地。

9耶和华啊,我落在苦难之中,

求你怜悯我,

我双眼哭肿,身心疲惫。

10我的生命被愁苦吞噬,

岁月被哀伤耗尽,

力量因罪恶而消逝,

我成了枯骨一堆。

11仇敌羞辱我,

邻居厌弃我,

朋友害怕我,

路人纷纷躲避我。

12我就像已死之人,被人遗忘;

又像破碎的陶器,被人丢弃。

13我听见许多人毁谤我,

惊恐笼罩着我。

他们图谋不轨,

谋害我的性命。

14然而,耶和华啊,

我依然信靠你;

我说:“你是我的上帝。”

15我的时日都掌握在你手中,

求你救我脱离仇敌和追逼我的人。

16求你笑颜垂顾仆人,

施慈爱拯救我。

17耶和华啊,我曾向你呼求,

求你不要叫我蒙羞。

求你使恶人蒙羞,

寂然无声地躺在阴间。

18愿你堵住撒谎之人的口,

他们骄傲自大,

狂妄地攻击义人。

19你的恩惠何其大——为敬畏你的人而预备,

在世人面前赐给投靠你的人。

20你把他们藏在你那里,

使他们得到庇护,

免遭世人暗算。

你使他们在你的居所安然无恙,

免受恶言恶语的攻击。

21耶和华当受称颂!

因为我被困城中时,

祂以奇妙的爱待我。

22我曾惊恐地说:

“你丢弃了我!”

其实你听了我的呼求。

23耶和华忠心的子民啊,

你们要爱祂。

祂保护忠心的人,

严惩骄傲的人。

24凡仰望耶和华的人啊,

要刚强壮胆!

New Amharic Standard Version

መዝሙር 31:1-24

መዝሙር 31

የመከራ ጊዜ ጸሎት

31፥1-4 ተጓ ምብ – መዝ 71፥1-3

ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ በአንተ ተተግኛለሁ፤

እንግዲህ ዕፍረት ከቶ አይድረስብኝ፤

በጽድቅህም ታደገኝ።

2ጆሮህን ወደ እኔ መልሰህ ስማኝ፤

ፈጥነህ አድነኝ፤

መጠጊያ ዐለት ሁነኝ፤

ታድነኝም ዘንድ ምሽግ ሁነኝ።

3አንተ ዐለቴና መጠጊያዬ ነህና፣

ስለ ስምህ ስትል ምራኝ፤

መንገዱንም ጠቍመኝ።

4አንተ መጠጊያዬ ነህና፣

በስውር ከተዘረጋብኝ ወጥመድ አውጣኝ።

5መንፈሴን በእጅህ ዐደራ እሰጣለሁ፤

እግዚአብሔር የእውነት አምላክ ሆይ፤

አንተ ተቤዠኝ።

6ለከንቱ ጣዖታት ስፍራ የሚሰጡትን ጠላሁ፤

ነገር ግን በእግዚአብሔር ታመንሁ።

7በምሕረትህ ደስ እሰኛለሁ፤ ሐሤትም አደርጋለሁ፤

መከራዬን አይተሃልና፤

የነፍሴንም ጭንቀት ዐውቀሃል።

8ለጠላት አሳልፈህ አልሰጠኸኝም፤

ነገር ግን እግሮቼን ሰፊ ቦታ ላይ አቆምሃቸው።

9እግዚአብሔር ሆይ፤ በመከራ ውስጥ ነኝና ማረኝ፤

ዐይኖቼ በሐዘን ደክመዋል፤

ነፍስና ሥጋዬም ዝለዋል።

10ሕይወቴ በመጨነቅ፣

ዕድሜዬም በመቃተት ዐለቀ፤

ከመከራዬ31፥10 ወይም ከበደሌ የተነሣ ጕልበት ከዳኝ፤

ዐጥንቴም በውስጤ ሟሟ።

11ከጠላቶቼ ሁሉ የተነሣ፣

ለጎረቤቶቼ መዘባበቻ፣

ለወዳጆቼ መሣለቂያ ሆኛለሁ፤

መንገድ ላይ የሚያገኙኝም ይሸሹኛል።

12እንደ ሞተ ሰው ተረሳሁ፤

እንደ ተሰበረ የሸክላ ዕቃም ተቈጠርሁ።

13የብዙ ሰዎችን ሹክሹክታ እሰማለሁና፤

ዙሪያው ሁሉ ሽብር አለ፤

በእኔ ላይ ባሤሩ ጊዜ፣

ሕይወቴን ለማጥፋት ዶለቱ።

14እግዚአብሔር ሆይ፤ እኔ ግን በአንተ እታመናለሁ፤

“አንተ አምላኬ ነህ” እልሃለሁም።

15ዘመኔ ያለው በእጅህ ነው፤

ከጠላቶቼ እጅ ታደገኝ፤

ከሚያሳድዱኝም አድነኝ።

16ፊትህን በአገልጋይህ ላይ አብራ፤

በምሕረትህም አድነኝ።

17እግዚአብሔር ሆይ፤

ወደ አንተ እጮኻለሁና አልፈር፤

ክፉዎች ግን ይፈሩ፤

ሲኦል31፥17 ወይም መቃብር ገብተውም ጸጥ ይበሉ።

18በጻድቁ ላይ በእብሪት የሚናገሩ፣

ትዕቢትንና ንቀትን የተሞሉ፣

ዋሾ ከንፈሮች ድዳ ይሁኑ።

19በሰዎች ልጆች ፊት፣

ለሚፈሩህ ያስቀመጥሃት፣

መጠጊያ ላደረጉህም ያዘጋጀሃት፣

በጎነትህ ምንኛ በዛች!

20ከሰዎች ሤራ፣

በማደሪያህ ውስጥ ትሸሽጋቸዋለህ፤

ከአንደበት ጭቅጭቅም፣

በድንኳንህ ውስጥ ትከልላቸዋለህ።

21በተከበበች ከተማ ውስጥ፣

የሚያስደንቅ ምሕረቱን ያሳየኝ፣

እግዚአብሔር ይባረክ።

22እኔ በደነገጥሁ ጊዜ፣

“ከዐይንህ ፊት ተወግጃለሁ” አልሁ፤

አንተ ግን ወደ አንተ ስጮኽ፣

የልመናዬን ቃል ሰማህ።

23እናንተ ቅዱሳኑ ሁሉ፣ እግዚአብሔርን ውደዱት!

እግዚአብሔር ታማኞችን ይጠብቃል፤

ትዕቢተኞችን ግን ፈጽሞ ይበቀላቸዋል።

24እግዚአብሔርን ተስፋ የምታደርጉ ሁሉ፤

በርቱ፤ ልባችሁም ይጽና።